Ministry of education ethiopia
前往频道在 Telegram
显示更多
未指定国家未指定类别
1 423
订阅者
+524 小时
+487 天
+17730 天
数据加载中...
吸引订阅者
十二月 '24
十二月 '24
+84
在0个频道中
十一月 '240
在0个频道中
Get PRO
十月 '24
+3
在0个频道中
Get PRO
九月 '24
+204
在0个频道中
Get PRO
八月 '24
+152
在0个频道中
Get PRO
七月 '24
+1 945
在0个频道中
Get PRO
六月 '240
在0个频道中
Get PRO
五月 '240
在0个频道中
Get PRO
四月 '240
在0个频道中
Get PRO
三月 '240
在0个频道中
Get PRO
二月 '240
在0个频道中
Get PRO
一月 '240
在0个频道中
Get PRO
十二月 '230
在0个频道中
Get PRO
十一月 '230
在0个频道中
Get PRO
十月 '230
在0个频道中
Get PRO
九月 '230
在0个频道中
Get PRO
八月 '230
在0个频道中
Get PRO
七月 '230
在0个频道中
Get PRO
六月 '230
在0个频道中
Get PRO
五月 '230
在0个频道中
Get PRO
四月 '230
在0个频道中
Get PRO
三月 '230
在0个频道中
Get PRO
二月 '230
在0个频道中
Get PRO
一月 '23
+1
在0个频道中
Get PRO
十二月 '22
+80
在0个频道中
Get PRO
十一月 '22
+118
在0个频道中
Get PRO
十月 '22
+133
在0个频道中
Get PRO
九月 '22
+168
在0个频道中
Get PRO
八月 '22
+114
在0个频道中
Get PRO
七月 '22
+93
在0个频道中
Get PRO
六月 '22
+49
在0个频道中
Get PRO
五月 '22
+93
在0个频道中
Get PRO
四月 '22
+485
在0个频道中
Get PRO
三月 '220
在0个频道中
Get PRO
二月 '220
在0个频道中
Get PRO
一月 '220
在0个频道中
Get PRO
十二月 '210
在0个频道中
Get PRO
十一月 '210
在0个频道中
Get PRO
十月 '210
在0个频道中
Get PRO
九月 '210
在0个频道中
Get PRO
八月 '210
在0个频道中
Get PRO
七月 '21
+7
在0个频道中
Get PRO
六月 '21
+322
在0个频道中
| 日期 | 订阅者增长 | 提及 | 频道 | |
| 21 十二月 | +7 | |||
| 20 十二月 | +9 | |||
| 19 十二月 | +2 | |||
| 18 十二月 | +10 | |||
| 17 十二月 | 0 | |||
| 16 十二月 | 0 |
频道帖子
የ2014 ዓም የስምንተኛ ክፍል ክልላዊ ፈተና መሰጠት ጀመረ
------------------------------------------------------------------
ዛሬ ሰኔ 27/2014ዓም በአዲስ አበባ ኦሮምያ እና ሀረሪ ክልሎች የ2014 ዓም የስምንተኛ ክፍል ክልላዊ ፈተና ተጀምሯል ።
በሌሎች ክልሎችም ፈተናው በቀጣይ ቀናቶች የሚሰጥ ይሆናል።
የኢፌዲሪ ትምህርት ሚኒስቴር ለተፈታኞች መልካም ፈተና ይመኛል ፡፡
ተማሪዎች በተረጋጋ መንፈስ ፈተናቸውን እንዲፈተኑ መልዕክታችንን እናስተላልፋለን!!
| 2 | የመውጫ ፈተና ተማሪዎች በትምህርታቸው ላይ እንዲያተኩሩ የሚያርግ ስርዓት በመሆኑ ለትምህርት ጥራት መረጋገጥ የጎላ ድርሻ እንደሚኖረዉ የዩኒቨርሲቲ አመራሮች ገለፁ፡፡
-------------------------------//------------------------
ለዩኒቨርሲቲ ተማሪዎች ከ2015 ዓም. ጀምሮ ተግባራዊ የሚደረገዉ የመውጫ ፈተና መሰጠቱ ተማሪዎች በትምህርታቸው ላይ እንዲያተኩሩና ተግተው እንዲማሩ የሚያርግ ስርዓት መሆኑን የሐሮማያ እና የጅግጅጋ ዩኒቨርሲቲ አመራሮች ገልፀዋል፡፡
የሐሮማያ ዩኒቨርሲቲ የአስተዳደር ልማትና ተማሪዎች ጉዳይ ምክትል ፕሬዝዳንት ፕሮፌሰር ጀይላን ወልዬ ይህ ስርዓት መኖሩ ለትምህርት ጥራት አስተዋጽኦው የጎላ መሆኑን ጠቅሰው ተማሪዎች የበለጠ ለትምህርታቸው ትኩረት ሰጥተው እንዲማሩ ያደርጋቸዋል ብለዋል፡፡
ተማሪዎች በመጨረሻ ፈተና እንደሚወስዱ አውቀዉ ቀድሞው በአካል፣ በስነ-አእምሮና በስነ- ልቦና በመዘጋጀት ጠንክረዉ እንዲሰሩ ያደርጋቸዋል ብለዋል፡፡
የዩኒቨርሲቲው አካዳሚክ ጉዳዮች ምክትል ፕሬዝዳንት ፕሮፌሰር መንግስቱ ኡርጌ በበኩላቸው የዩኒቨርሲቲው ተማሪዎች ቅድመ ዝግጅት እንዲያደርጉ የተለያዩ የስነ ልቦና ዝግጅትና የግንዘቤ ማስጨበጥ ስራዎችን እየተሰሩ እንዳሉ ገልፀዋል፡፡
የጅግጅጋ ዩኒቨርሲቲ አካዳሚክ ጉዳዮች ምክትል ፕሬዝዳንት ጽ/ቤት ዳይሬክተር የሆኑት አብዱራህማን መክተል በበኩላቸዉ ይህ የመውጫ ፈተና ለትምህርት ጥራት መረጋገጥ ወሳኝ መሆኑን ጠቅሰው ተማሪዎች የስነ ልቦና ዝግጅት እንዲያደርጉ የግንዛቤ ማስጨበጥ ስራ እየተሰራ እንደሚገኝ ተናግረዋል።
ተማሪዎችን በስነልቦና ለማዘጋጀትና ከሂደቱም ጋር ከወዲሁ ለማለማመድ እንደ ዩኒቨርሲቲ ቀድመን ፕሮግራም በማዘጋጀት ሞዴል ፈተና ለመስጠት እየሰራን እንገኛለንም ብለዋል፡፡ | 0 |
| 3 | የ12ኛ ክፍል መልቀቂያ ፈተና በዩኒቨርስቲዎች ዉስጥ እንደሚሰጥ ተገለፀ።
የትምህርት ሚኒስትሩ ፕሮፌሰር ብርሃኑ ነጋ በሆሳዕና ፣ በወራቤና በወልቂጤ ከተሞች የሚገኙ ሁለተኛ ደረጃና ሞዴል ትምህርት ቤቶችን ጎብኝተዋል።
በጉብኚታቸዉ ወቅት ከተማሪዎችና ከትምህርት ቤቱ ማህበረሰብ ጋር ባደረጉት ቆይታ የሁለተኛ ደረጃ መልቀቂያ ፈተና በትምህርት ቤቶች ሳይሆን በዩኒቨርስቲ ውስጥ እንደሚሰጥ ገልጸዋል።
እንደሚኒስትሩ ገለጻ የሁለተኛ ደረጃ መልቀቂያ ፈተና በኤሌክትሮኒክስ /online/ መስጠት እስከሚጀመር ድረስ በዩኒቨርስቲዎች መሰጠቱ ይቀጥላል።
የሁለተኛ ደረጃ መልቀቂያ ፈተና በዩኒቨርስቲ እንዲሰጥ የተወሰነው የፈተና ሰርቆትና ማጭበርበርን ለማስቀረት ታስቦ በመሆኑ ተማሪዎች ትምህርት በስራና በታታሪነት የሚገኝ መሆኑን አውቀው በርትተው መማር ፣ማጥናትና ማወቅ እንዳለባቸው አስገንዝበዋል።
የትምህርት ሚኒስቴር የትምህርትን ጥራትን ለማሻሻል በአጠቃላይና ከፍተኛ ትምህርት ልማት ዘርፎች ሌሎችንም የተለያዩ እርምጃዎች በመውሰድ ላይ መሆኑንም ፕሮፌሰር ብርሀኑ ጠቁመዋል።
ሚኒስትሩ ሶስቱንም ሁለተኛ ደረጃ ትምህርት ቤቶች የጎበኙ ሲሆን የአረንጓዴ አሻራ ማስጀመሪያ ችግኝም ተክለዋል፡፡
📚 JOIN : @FDRE_MOE
📚 JOIN : @FDRE_MOE | 0 |
| 4 | #ማስታወቂያ
በቻይና ሀገር ትምህርታችሁን ስትከታተሉ ለነበራችሁ ተማሪዎች!
በዓለም አቀፍ ደረጃ በተከሰተው የኮቪድ-19 ወረርሽኝ እና ይሄንን ተከትሎ የቻይና መንግስት ባወጣው የኮቪድ- 19 ፕሮቶኮል ምክንያት በአጋጣሚ ወደሀገራችሁ መጥታችሁ መመለስ ላልቻላችሁ ተማሪዎች መንግስታችንና ቻይና ሀገር የሚገኘው ኤምባሲያችን ወደ ቻይና ተመልሳችሁ ያቋረጣችሁትን ትምህርት እንድትከታተሉ እየሰሩ ይገኛል።
ስለሆነም ከዚህ ጋር በተያያዘው ፎርም መሰረት አስፈላጊ መረጃዎችን በመሙላት እጅግ ቢዘገይ እ.ኤ.አ. እስከ June 20/2022 ብቻ በሚከተለዉ ማስፈንጠሪያ በመግባት ፎርሙን ሞልታችሁ በተከታዩ ኢሜይል አድራሻ እንድትልኩ እናሳስባለን፡፡
Link- https://moe.gov.et/AddReso
Email፡ daddiketema@gmail.com, educationattache@ethiopianembassy.org.cn
ትምህርት ሚኒስቴር | 0 |
| 5 | በየቀኑ የሚወጡ ምርጥ የሀገር ውስጥ እና የውጪ ሀገር ፊልሞችን በአሪፍ ጥራት የሚገኝበት ምርጥ ቻናል ልጋብዛቹ ።
👇👇 ተቀላቀሉ አትቆጩም
https://t.me/+RPX65IKfSq81BF0C | 0 |
| 6 | በየቀኑ የሚወጡ ምርጥ የሀገር ውስጥ እና የውጪ ሀገር ፊልሞችን በአሪፍ ጥራት የሚገኝበት ምርጥ ቻናል ልጋብዛቹ ።
👇👇 ተቀላቀሉ አትቆጩም
https://t.me/+RPX65IKfSq81BF0C | 0 |
| 7 | በየቀኑ የሚወጡ ምርጥ የሀገር ውስጥ እና የውጪ ሀገር ፊልሞችን በአሪፍ ጥራት የሚገኝበት ምርጥ ቻናል ልጋብዛቹ ።
👇👇 ተቀላቀሉ አትቆጩም
https://t.me/+RPX65IKfSq81BF0C | 0 |
| 8 | ትምህርታዊ መረጃዎች በፍጥንት የምታገኙበት ቻናል 👇👇
https://t.me/+RPX65IKfSq81BF0C | 0 |
| 9 | የ2ኛ ደረጃ ትምህርት ተማሪዎች ያለማንም ተጽእኖ ዝንባሌያቸውንና ችሎታቸውን ብቻ ተከትለው የከፍተኛ ትምህርት የሙያ መስካቸውን መርጠው እንድማሩ ማማከርና መደገፍ ለዘላቂ የህይወት ስኬታቸውም ሆነ ለሀገር ሁለንተናዊ ልማት ውጤታማንት ወሳኝነት እንዳለው ተገለጸ፡፡
===============================
ትምህርት ሚኒስቴር ከአሜሪካን ኢምባሲ ጋር በመተባበር የ2ኛ ደረጃ ትምህርት ተማሪዎች ዝንባሊያቸውን እንዲለዩ፥ እንዲያዳብሩና በዚህም መሰረት የከፍተኛ ትምህርት የሙያ መስካቸውን እንዲመርጡ የማማከርና ድጋፍ አገልግሎት የሚሰጡ መምህራንን ለሚያዘጋጁ ከ70 የመንግስትና የግል ኮሌጅና ዩኒቨርሲቲዎች ለተውጣጡ መምህራንና ሰራተኞች በአዲስ አበባ ስልጠና እየሰጠ ነው፡፡
የትምህርት ሚኒስቴር ሚኒስትር ዴኤታ የሆኑት ዶ/ር ፋንታ ማንደፍሮ ስልጠናውን ባስጀመሩበት ወቅት የ2ኛ ደረጃ ትምህርት ተማሪዎች ያለማንም ተጽእኖ ችሎታቸውን ብቻ ተከትለው የከፍተኛ ትምህርት የሙያ መስካቸውን መርጠው እንዲማሩ የሚያስችል የማማከርና የመደገፍ አገልግሎት መስጠት ለዘላቂ የህይወት ስኬታቸውም ሆነ ለሀገር ሁለንተናዊ ልማት ውጤታማነት ወሳኝነት እንዳለው ገልጸዋል፡፡
የአሜሪካ ኢምባሲ የኢትዮጵያ 2ኛ ደረጃ ትምህርት ተማሪዎች ከፍተኛ ትምህርት ከመግባታቸው በፊት ዝንባሌያቸውን እንዲለዩ፥ እንዲከተሉና እንዲያሳድጉ ማድረግ የሚያስችል የማማከርና ድጋፍ አገልግሎት በትምህርት ቤቶች ውስጥ ይበልጥ ተጠናክሮ እንድሄድ እያበረከተ ላለው ቀጥተኛና ቀጥተኛ ያልሆነ አስተዋጽኦ አመስግነዋል፡፡ | 0 |
| 10 | ሳውዝ ዌስት አካዳሚ በጦርነት ምክንያት የወደሙ ትምህርት ቤቶችን መልሶ ለመገንባት 200 ሺ ብር የገንዘብ ድጋፍ አበረከተ፡፡
የአካዳሚው ማነጅንግ ዳይሬክተር አቶ ከፍያለው ከተማ በዚሁ ጊዜ እንደገለፁት ድጋፉ በትምህርት ቤቱ እየተንቀሳቀሱ ካሉ ተጓዳኝ ትምህርቶች መካከል የበጎ አድራጎት ክበብን በማጠናከር የተሰበሰበ ነው ብለዋል ፡፡
በሚኒስቴር መ/ቤቱ የስትራቴጂክ ጉዳዮች ሥራ አስፈፃሚ አቶ መዝገቡ ቢያዝን በጦርነት ምክንያት የወደሙ ትምህርት ቤቶችን መልሶ ለመገንባት አካዳሚው ላበረከተው የገንዘብ ድጋፍ ምስጋና አቀርበዋል፡፡
በድጋፍ ርክክቡ ወቅት አቶ መዝገቡ እንደተናገሩት የመንግስትና የግል ትምህርት ተቋማት የስራ አጋርነትን በሚፈለገው ደረጃ ለማሳደግ በትኩረት እንደሚሰራ አስረድተዋል፡፡
ድጋፉም በተለያዩ ክልሎች በጦርነቱ ምክንያት ለወደሙ ትምህርት ተቋማትን መልሶ ግንባታ ይውላል ብለዋል አቶ መዝገቡ፡፡ | 0 |
| 11 | 没有文字... | 0 |
| 12 | ✅ የዘንድሮ አዲስ የዮንቨርሲቲ ተማሪ ከሆናቹ ሊኖራቹ የሚገባ ወሳኝ ቻናል እንጠቁማቹ Ethio-Exam ይባላል። በሀገራችን ግቢዎች የሚሰጡ ፈተናዎች፣አጫጭር ኖትዎች፣አሳይመንቶች እና ሌሎችም አጋዥ ነገሮች እዚህ ያገኛሉ!!
👇👇 ተቀላቀሉ 👇👇
https://t.me/EthExam
https://t.me/EthExam | 0 |
| 13 | Wachamo University
Psychology Midexam
ተጨማሪ አጋዥ መፅሀፎችን ፣ፈተናዎችን ለማግኘት 👇👇👇👇👇
📌 @EthExam ⚜
📌 @EthExam ⚜
📌 @EthExam ⚜ | 0 |
| 14 | ✅ የዘንድሮ አዲስ የዮንቨርሲቲ ተማሪ ከሆናቹ ሊኖራቹ የሚገባ ወሳኝ ቻናል እንጠቁማቹ Ethio-Exam ይባላል። በሀገራችን ግቢዎች የሚሰጡ ፈተናዎች፣አጫጭር ኖትዎች፣አሳይመንቶች እና ሌሎችም አጋዥ ነገሮች እዚህ ያገኛሉ!!
👇👇 ተቀላቀሉ 👇👇
https://t.me/EthExam
https://t.me/EthExam | 0 |
| 15 | ✍️#የጦጣ #ፈንጣጣ
🔹🔹🔹🔹🔹🔹🔹🔹🔹🔹🔹
♥️♥️#በቅንነት #ሼር #ያድርጉልን♥️♥️
👉👉 #ከሰሞኑ በዩናይትድ ኪንግደም፣ ፖርቱጋል፣ ስፔን እና ሌሎች የአውሮፓ ሀገራት የጦጣ ፈንጣጣ (Monkeypox) ተከስቷል። በኢትዮጵያ ህብረተሰብ ጤና ኢንስቲትዩት የቅድመ ማስጠንቀቂያ እና መረጃ ስርዓት አስተዳደር ዳይሬክተር የሆኑት አቶ ዘውዱ አሰፋ ለአል ዓይን ኒውስ በሰጡት ቃል የተናገሩት ፦" ቫይረሱ ከዚህ በፊት ፈንጣጣ መሰሉ በሽታ ተጠቂ የሌለባቸው ሀገራት ሳይቀር እየተስፋፋ ነው፡፡እንደማንኛውም ሀገር እኛም በቫይረሱ ስርጭት ስጋት አለን። በኢትዮጵያ የመግቢያ እና መውጫ በሮች ላይ የተለመደው ክትትል እየተደረገ ይገኛል ብለዋል፡፡
👉👉 #መተላለፍያ #መንገድ
📌 የጦጣ ፈንጣጣ ከእንስሳት ወደ ሰው የሚተላለፍ በሽታ ነው፡፡
📌 ከሰው ወደ ሰው የሚተላለፈው ከሰውነት ፈሳሾች ጋር በመገናኘት ፣ በቆዳ ላይ ለምሳሌ በአፍ ወይም በጉሮሮ፣ በመተንፈሻ አካላት ጠብታዎች እና በተበከሉ ነገሮች ላይ ሊተላለፍ ይችላል።
👉👉 #የበሽታው #ምልክቶች
📌 ራስ ምታት
📌 የጡንቻ ሕመም
📌 ብርድ ብርድ ማለት እና ድካም ያሳያሉ
📌 የንፍፊት እብጠት
📌 ትኩሳት
📌 ትኩሳት ከታየ ከ 1 እስከ 3 ቀናት ውስጥ በሰዉነት ላይ ሽፍታ ይወጣል። ሽፍታዉ ፊት ላይ ጀምሮ ወደ ሌሎች የሰውነት ክፍሎች ይስፋፋል።
👉👉 #የጦጣ #ፈንጣጣ #እና #የፈንጣጣ #ልዩነት
📌 በፈንጣጣ እና የጦጣ ፈንጣጣ ምልክቶች መካከል ያለው ዋነኛው ልዩነት የጦጣ ፈንጣጣ የንፍፊት እብጠት ሲያመጣ ፈንጣጣ አያመጣም።
👉👉 #የጦጣ #ፈንጣጣ #ሕክምና
📌 ይህ ነው የተባለ ህክምና ባይኖረውም ነገር ግን የፈንጣጣ ክትባት ለመነከላከል የሚሰጥ ይሆናል፡፡
👉👉 ያስተውሉ:_ በአፍሪካ የጦጣ ፈንጣጣ በበሽታው ከተያዙት ከ10 ሰዎች ውስጥ 1 ሰዉ ላይ ሞት እንደሚያደርስ ታይቷል።
#ሼር በማድረግ መረጃው ለሌሎች እንዲደርስ በማድረግ ለሰው ልጅ መዳን ምክንያት እንሁን!!
#ጆይን 👇
https://t.me/+6X9O71L_Vu1iY2Y0
https://t.me/+6X9O71L_Vu1iY2Y0 | 0 |
| 16 | ✅ #ሼር #Share | 0 |
| 17 | "ሁሉም የአንደኛና የሁለተኛ ደረጃ ተማሪዎች ባሉበት የትምህርት ደረጃ እንዲቀጥሉ ተወስኗል" በሚል በተለያዩ የማህበራዊ ሚዲያዎች የትምህርት ሚኒስቴርን ስም እና አርማ በመጠቀም የተሳሳቱ እና የተዛቡ መረጃዎችን በመልቀቅ ውዥንብር እየፈጠሩ ያሉ የማህበራዊ ገፆችን እያየን ነው።
ስለሆነም ተማሪዎች የሚሰራጩት መረጃዎች የተሳሳቱ እና ከእውነት የራቁ መሆናቸውን አውቃችሁ ትኩረታችሁን ትምህርታችሁ ላይ ብቻ እንድታደርጉ እንጠይቃለን።
እንዲሁም የትምህርት ማህበረሰቡ ይህንን በመረዳት ከተሳሳቱ መረጃዎች ራሳችሁን በማራቅ ሌሎች እንዳይሳሳቱ የማድረግ ኃላፊነታችሁን እንድትወጡ ጥሪ እያቀረብን የትምህርት ሚኒስቴር ትክከለኛ የመረጃ ማሳረጫዎች የሚከተሉት መሆናቸውን እናሳውቃለን
ፌስቡክ-https://www.facebook.com/fdremoe
ቴሌግራም - https://t.me/ethio_moe
ሊንክድኢን- https://www.linkedin.com/company/ministry-of-education-ethiopia
ትዊተር- https://twitter.com/fdremoe?t=dFhfr8QytU_6LqQuVUIp2A&s=09
ከእነዚህ ውጭ ባሉ አድራሻዎች እኛን የሚመለከቱ አሳሳች መረጃዎች ስታገኙ እንድትጠቁሙንም በአክብሮት እንጠይቃለን።
ትምህርት ሚኒስቴር | 0 |
| 18 | ማስታወቂያ
ቤቲንግ እየተበሉ ተቸግረዋል??
በዚህ ግዜ የተለመደውን አይነት አወራረድ የመሳካት እድሉ ምንም ነው!!
ለዚህም መፍትሄው እኛ ጋር ነው በቀን 3/4 ጫወታዎችን ብቻ HT/FT ትክክለኛ ውጤት እንሰጣለን!! የአንድ ጫወታ ኦድ 2+ ነው ለየብቻ የሚመደብ
ጫወታዎችን ለማግኘት ወይም ማንኛውም ጥያቄ ካላቹ
👇👇👇👇👇👇👇👇
ቴሌግራም
https://t.me/joinchat/rbTuApJuPHhhZGI0 | 0 |
| 19 | የዩኒቨርሲቲዎችን ትክክለኛ ገፅ ብቻ በመከተል ከሀሰተኛ የዩኒቨርሲቲ ጥሪዎች እራሳችሁን ጠብቁ ፦
👉 ድሬዳዋ ዩኒቨርሲቲ ፦ https://m.facebook.com/DDUniv/
👉 ሀዋሳ ዩኒቨርሲቲ ፦ https://m.facebook.com/Hawassa.University/
👉 አዲስ አበባ ዩኒቨርሲቲ ፦ https://m.facebook.com/Addis-Ababa-University-496255483792611/
👉 ጎንደር ዩኒቨርሲቲ ፦ https://m.facebook.com/TheUniversityofGondar/
👉 ባህር ዳር ዩኒቨርሲቲ ፦ https://m.facebook.com/bduethiopia/?ref=page_internal&mt_nav=0
👉 አርባ ምንጭ ዩኒቨርሲቲ ፦ https://m.facebook.com/ArbaMinchUniversityCCD/?_se_imp=0ueaW0ZojpEObV9zR
👉 ሀረማያ ዩኒቨርሲቲ ፦ https://m.facebook.com/HRMUNIV/
👉 ጅማ ዩኒቨርሲቲ ፦ https://m.facebook.com/JimmaUniv/
👉 አርሲ ዩኒቨርሲቲ ፦ https://m.facebook.com/story.php?story_fbid=357578986410375&id=100064748293256
👉 ወላይታ ሶዶ ዩኒቨርሲቲ ፦https://m.facebook.com/pages/category/Education-website/Wolaita-Sodo-University-246568056057804/
👉 ዋቻሞ ዩኒቨርሲቲ ፦ https://m.facebook.com/WachemoUniversity2008/
👉 ጋምቤላ ዩኒቨርሲቲ ፦ https://www.facebook.com/265529850297666/posts/1845133279003974/?app=fbl
👉 መደወላቡ ዩኒቨርሲቲ ፦ https://www.facebook.com/141864125910414/posts/4794315817331865/?app=fbl
👉 ወለጋ ዩኒቨርሲቲ ፦ https://m.facebook.com/pages/category/Education-website/Wollega-University-Corporate-Communications-2319182621440303/
👉 አሶሳ ዩኒቨርሲቲ ፦ https://www.facebook.com/234983083247967/posts/5141798579233035/?app=fbl
👉 ወራቤ ዩኒቨርሲቲ ፦ https://www.facebook.com/2181225212102194/posts/3109977289226977/?app=fbl
👉 ቦረና ዩኒቨርሲቲ ፦ https://m.facebook.com/BoranaUniversityBRU/
👉 ቀብሪድሃር ዩኒቨርሲቲ ፦ https://m.facebook.com/pages/category/Education/Kebri-Dehar-University-306587496533329/
👉 ጂንካ ዩኒቨርሲቲ ፦ https://m.facebook.com/pages/category/Education/Jinka-University-178538809733160/
👉 ደብረ ብርሃን ዩኒቨርሲቲ ፦ https://www.facebook.com/547073878695780/posts/5065885566814566/?app=fbl
👉 ደብረ ማርቆስ ዩኒቨርሲቲ ፦ https://www.facebook.com/1879460055640998/posts/3057857987801193/?app=fbl
👉 ወልዲያ ዩኒቨርሲቲ ፦ https://m.facebook.com/WoldiaUniversity/
👉 ወሎ ዩኒቨርሲቲ ፦ https://m.facebook.com/WolloUniversity111/
👉 ደምቢዶሎ ዩኒቨርሲቲ ፦ https://www.facebook.com/1301588393256101/posts/5145148712233364/?app=fbl
👉 ኦዳቡልቱም ዩኒቨርሲቲ ፦ https://m.facebook.com/OBUEthiopia/
👉 አምቦ ዩኒቨርሲቲ ፦ https://m.facebook.com/AmboUniversityofficial/
👉 ሚዛን ቴፒ ዩኒቨርሲቲ ፦ https://m.facebook.com/Mizan-Tepi-University-MTU-362390684253048/
👉 ጅግጅጋ ዩኒቨርሲቲ ፦ https://www.facebook.com/614590095253065/posts/5432186613493365/?app=fbl
👉 ወልቂጤ ዩኒቨርሲቲ ፦ https://www.facebook.com/979926502053136/posts/5129611493751262/?app=fbl
👉 ሰመራ ዩኒቨርሲቲ ፦ https://www.facebook.com/336146983089022/posts/5029908297046177/?app=fbl
👉 ኮተቤ ፦ https://www.facebook.com/792405150779154/posts/5397052686981021/?app=fbl
👉 ቡሌ ሆራ ዩኒቨርሲቲ ፦ https://www.facebook.com/100064618752509/posts/386404006856888/?app=fbl
👉 መቱ ዩኒቨርሲቲ ፦ https://www.facebook.com/330316734055129/posts/1468350973585027/?app=fbl
👉 መቅደላአምባ ዩኒቨርሲቲ ፦ https://m.facebook.com/Mekdela.Amba.University/ | 0 |
| 20 | የዩኒቨርስቲ ምደባ ይፋ ሆነ
-----------------------------
ትምህርት ሚኒስቴር የ2013ዓ.ም የ12ኛ ክፍል የዩኒቨርስቲ ምደባ ይፋ አድርጓል።
የ2013 ትምህርት ዘመን የ12ኛ ክፍል ማጠቃለያ አገር አቀፍ ፈተና ወስደው ለትምህርት ሚኒስቴር ተጠሪ በሆኑ መንግስት ዩኒቨርስቲዎች በወጪ መጋራት (ስኮላርሽፕ) የመግቢያ መቁረጫ ነጥብ ላመጡ ተማሪዎች ምደባ ተደርጓል።
ከዚህ በፊት በተገለጸዉ የመቁረጫ ነጥብ እና ከኦሮሚያ፣ አማራ፣ አፋርና ቤንሻንጉል ጉሙዝ ክልሎች ተጨማሪ ተማሪዎች ምደባ የሚያስገኝላቸው ውሳኔ መተላለፉ ይታወሳል፡፡
በዚህም መሰረት ተማሪዎች ከዛሬ ጀምሮ የተመደቡበትን ዩኒቨርስቲ ለማየት በድህረገፅ፡-https://result.ethernet.edu.et ፣ በSMS፡- 9444 እንዲሁም በቴሌግራም፡- @moestudentbot መጠቀም ይችላሉ።
ተማሪዎች ከምደባ ጋር ተያይዞ ላላችው ማንኛውም ጥያቄ በድህረገፅ https://complaint.ethernet.edu.et በማመልከት ጥያቄዎቻቸውን ማቅረብ ይችላሉ፡፡
ዩኒቨርሲቲዎች እስከ ሚያዝያ 24/2014 ዓ.ም ድረስ ተገቢዉን ዝግጅት አድርገው የመጀመሪያ ዓመት አዲስ ገቢ ተማሪዎችን የቅበላ መርሃ ግብር የሚያሳዉቁ በመሆኑ ተማሪዎች አስፈላጊዉን ዝግጅት እንዲያደርጉም ሚኒስቴሩ ጥሪ ያቀርባል፡፡ | 0 |
