ch
Feedback
Addis Media Network-AMN

Addis Media Network-AMN

前往频道在 Telegram

This is an official Telegram channal for Addis Media Network (AMN) We trive to be voice of generation, as our motto stands for. የትውልድ ድምፅ !! contact us via:- E-mail:- addisaammaa@gmail.com twitter.com/AmnAddis

显示更多

📈 Telegram 频道 Addis Media Network-AMN 的分析概览

频道 Addis Media Network-AMN (@addismedianetwork) 阿姆哈拉语 语言赛道中的 是活跃参与者。目前社区聚集了 29 264 名订阅者,在 新闻与媒体 类别中位列第 8 373,并在 埃塞俄比亚 地区排名第 1 160

📊 受众指标与增长动态

невідомо 创建以来,项目保持高速增长,吸引了 29 264 名订阅者。

根据 25 六月, 2026 的最新数据,频道保持稳定运转。过去 30 天订阅人数变化为 -269,过去 24 小时变化为 -1,整体触达仍然可观。

  • 认证状态: 未认证
  • 互动率 (ER): 平均受众互动率为 14.60%。内容发布后 24 小时内通常能获得 8.54% 的反应,占订阅者总量。
  • 帖子覆盖: 每篇帖子平均可获得 4 272 次浏览,首日通常累积 2 498 次浏览。
  • 互动与反馈: 受众积极参与,单帖平均反应数为 10

📝 描述与内容策略

作者将该频道定位为表达主观观点的平台:
This is an official Telegram channal for Addis Media Network (AMN) We trive to be voice of generation, as our motto stands for. የትውልድ ድምፅ !! contact us via:- E-mail:- addisaammaa@gmail.com twitter.com/AmnAddis

凭借高频更新(最新数据采集于 26 六月, 2026),频道始终保持新鲜度与高覆盖。分析显示受众积极互动,使其成为 新闻与媒体 类别中的关键影响点。

29 264
订阅者
-124 小时
-167
-26930
帖子存档
የስራ ማስታወቂያ!!
+2
የስራ ማስታወቂያ!!

አትሌት ጉዳፍ ፀጋይ ከተከለከለ ንጥረ ነገር ጋር በተያያዘ ባደረገችው ምርመራ ውጤቷ አዎንታዊ ሆኖ በመገኘቱ የአራት ወራት እገዳ ተጣለባት AMN- ሰኔ 05/2018 ዓ.ም ታዋቂዋ የረጅም ርቀት ተወዳዳ
አትሌት ጉዳፍ ፀጋይ ከተከለከለ ንጥረ ነገር ጋር በተያያዘ ባደረገችው ምርመራ ውጤቷ አዎንታዊ ሆኖ በመገኘቱ የአራት ወራት እገዳ ተጣለባት AMN- ሰኔ 05/2018 ዓ.ም ታዋቂዋ የረጅም ርቀት ተወዳዳሪ አትሌት ጉዳፍ ፀጋይ ከተከለከለ ንጥረ ነገር ጋር በተያያዘ ባደረገችው ምርመራ ውጤቷ አዎንታዊ (Positive) ሆኖ በመገኘቱ የአትሌቲክስ ንጽህና ማህበር (AIU) የአራት ወራት እገዳ ጥሎባታል። ጉዳፍ ፀጋዬ በዶፒንግ ምርመራ ውስጥ “ሌትሮዞል” የተባለ ንጥረ ነገር በመገኘቱ ነው ለ4 ወራት ከውድድር የታገደችው ። እንደ ሲጂቲኤን ዘገባ ፤ አትሌቷ ይህን መድኃኒት ለተወሰነ የህክምና ችግር በሐኪም ትእዛዝ ስትጠቀምበት እንደነበር ማስረጃ አቅርባለች። በዚህም ምክንያት ከረዥም ጊዜ እገዳ ይልቅ የ4 ወር ቅጣት ተወስኖባታል። ይህ ውሳኔ ጉዳፍ የ2026 የትራክ ውድድር ዘመንን ሙሉ በሙሉ እንዲያልፋት ያደርጋታል። እርስዎ ይህን ጉዳይ እንዴት ይመለከቱታል? የ4 ወር እገዳው ተገቢ ነው ወይስ የበለጠ ምርመራ ሊደረግበት ይገባ ነበር? አስተያየታችሁን በኮሜንት አጋሩ። በሜላት ታደሰ ኤ ኤም ኤን የትውልድ ድምፅ

አዘጋጇ ሜክሲኮ በመክፈቻ ጨዋታ ደቡብ አፍሪካን አሸነፈች AMN-ሰኔ 4/2018 ዓ.ም የ2026 ዓለም ዋንጫ የጣምራ አዘጋጇ ሜክሲኮ በመክፈቻ ጨዋታ ደቡብ አፍሪካ አስተናግዳ 2ለ0 አሸንፋለች። 80,8
+4
አዘጋጇ ሜክሲኮ በመክፈቻ ጨዋታ ደቡብ አፍሪካን አሸነፈች AMN-ሰኔ 4/2018 ዓ.ም የ2026 ዓለም ዋንጫ የጣምራ አዘጋጇ ሜክሲኮ በመክፈቻ ጨዋታ ደቡብ አፍሪካ አስተናግዳ 2ለ0 አሸንፋለች። 80,824 ተመልካች በታደመበት ታሪካዊው ስታዲየም አዝቴካ በተደረገው ጨዋታ ጁሊያን ኪኖኔስ እና ራውል ሂሚኔዝ የሜክሲኮን ግቦች አስቆጥረዋል። በጨዋታው ደካማ ብቃት ያሳዩት ደቡብ አፍሪካዎች ሁለት ተጫዋች በቀይ ካርድ አጥተዋል። ያያ ሲቶሌ 50ኛው ፣ ቴምቤ ዝዋኔ ደግሞ 84ኛው ደቂቃ ላይ በሰሩት ጥፋት በቀጥታ ቀይ ካርድ ወጥተዋል። በሜክሲኮ በኩልም በጨዋታው ጭማሪ ደቂቃ አምበሉ ሴዛር ሞንቴስ በቀጥታ ቀይ ካርድ ከሜዳ ሊወጣ ችሏል። በዓለም ዋንጫው እኤአ ደቡብ አፍሪካ ከ ዴንማርክ ካደረጉት ጨዋታ በኋላ ሦስት ተጫዋቾች በቀጥታ ቀይ ካርድ ሲወጡ ለመጀመሪያ ጊዜ ነው። በወቅቱ ከደቡብ አፍሪካ አንድ ፣ ከዴንማርክ ሁለት ተጫዋቾች ቀይ ካርድ ተመልክተው ነበር። ሜክሲኮ ድሉን ተከትሎ ምድብ አንድን መምራት ጀምራለች። በዚህ ምድብ ለሊት 11:00 ደቡብ ኮሪያ ከ ቼክ ሪፐብሊክ ይጫወታሉ። በሸዋንግዛው ግርማ

ሜክሲኮ 1-0 ደቡብ አፍሪካ ፦ የመጀመሪያ አጋማሽ ውጤት AMN-ሰኔ 4/2018 ዓ.ም የ23ኛ የዓለም ዋንጫ የጣምራ አዘጋጇ ሜክሲኮ ከ ደቡብ አፍሪካ እያከናወኑት በሚገኘው ጨዋታ ተጀምሯል። በአዝቴካ
+2
ሜክሲኮ 1-0 ደቡብ አፍሪካ ፦ የመጀመሪያ አጋማሽ ውጤት AMN-ሰኔ 4/2018 ዓ.ም የ23ኛ የዓለም ዋንጫ የጣምራ አዘጋጇ ሜክሲኮ ከ ደቡብ አፍሪካ እያከናወኑት በሚገኘው ጨዋታ ተጀምሯል። በአዝቴካ እየተደረገ የሚገኘው ጨዋታ በባለሜዳዋ ሜክሲኮ 1ለ0 መሪነት ተጠናቋል። ጁሊያን ኩይኖኔስ ብቸኛውን ግብ በስሙ አስመዝግቧል። ለሳውዲው ክለብ አል ቃድሲያ የሚጫወተው ኩይኖኔስ የ2026 የዓለም ዋንጫ የመጀመሪያው ግብ አስቆጣሪ ሆኗል።

ሶማሌያዊው ዳኛ ኦማር አርታን የአውሮፓ ሱፐር ካፕን ሊያጫውት ነው AMN- ሰኔ 4/2018 ዓ.ም በ2026 ዓለም ዋንጫ ጨዋታ እንዲመሩ ከተመረጡ ዳኞች አንዱ የነበረው ኦማር አርታን ከአሜሪካ እንዲመለ
ሶማሌያዊው ዳኛ ኦማር አርታን የአውሮፓ ሱፐር ካፕን ሊያጫውት ነው AMN- ሰኔ 4/2018 ዓ.ም በ2026 ዓለም ዋንጫ ጨዋታ እንዲመሩ ከተመረጡ ዳኞች አንዱ የነበረው ኦማር አርታን ከአሜሪካ እንዲመለስ መደረጉን ተከትሎ በርካቶች ድጋፋቸውን እየለገሱት ይገኛል። የአውሮፓ እግር ኳስ ማህበር ከደቂቃዎች በፊት እንዳስታወቀው ወጣቱ ዋና ዳኛ ፓሪሰን ዠርማ ከ አስቶንቪላ የሚያደርጉትን የአውሮፓ ሱፐር ካፕ ጨዋታ እንዲመራ መምረጡን አስታውቋል። የ2025 የአፍሪካ ምስጉን ዳኛ የተባለው የ34 ዓመቱ አርታን ከ2018 ጀምሮ የኢንተርናሽናል ባጅ ባለቤት ነው። አሜሪካ ከሽብርተኞች ጋር ግንኙነት አለው በሚል የመለሰችው ዳኛ አሁን በዓለም አቀፍ ደረጃ ያለው ስም ናኝቷል። የአውሮፓ እግርኳስ ማህበር (ዩኤፋ) በቅርቡ ከአፍሪካ እግርኳስ ኮንፌዴሬሽን (ካፍ) ጋር በጋራ መስራት የሚያስችለው የመግባቢያ ስምምነት ተፈራርሟል። ዩኤፋ ይህን በመጠቀም ነው የካፍን ፍቃደኝነት በመጠየቅ አርታን የአውሮፓ ሱፐር ካፕን እንዲመራ የመረጠው። የዩኤፋ ፕሬዚዳንት አሌክሳንደር ቼፍሪን ተቋማቸው ለኦማር አርታን ያለውን ክብር ለማሳየት ውሳኔውን እንዳሳለፉ ገልፀዋል። የካፍ ፕሬዚዳንት ፓትሪስ ሞትሴፔ በበኩላቸው "አርታን ሶማሊያ እና አፍሪካን አኩርቷል። ዩኤፋ ይህን ዕድል በመስጠቱ ምስጋናዬ የላቀ ነው ፤ ለአርታን እና ለአፍሪካውያን ዳኞች ትልቅ ክብር ነው።" በማለት ተናግረዋል። የአውሮፓ ቻምፒየንስ ሊግ አሸናፊው ፓሪሰን ዠርማ ከዩሮፓ ሊግ ባለድሉ አስቶንቪላ ጋር የሚያደርጉት የአውሮፓ ሱፐር ካፕ እኤአ ነሐሴ 12 በኦስትሪያ ሳልዝበርግ ይከናወናል። በሸዋንግዛው ግርማ

ሜክሲኮ ከ ደቡብ አፍሪካ የዓለም ዋንጫ የመክፈቻ ጨዋታቸውን ከ87 ሺ በላይ ተመልካች በሚይዘው በስታዲዮ አዝትካ ያደርጋሉ ማን ያሸንፋል? ግምታችሁን አድረሱን

photo content

የቅጥር ማስታወቂያ AMN- ሰኔ 2/2018 ዓ.ም
+2
የቅጥር ማስታወቂያ AMN- ሰኔ 2/2018 ዓ.ም

ኢትዮጵያ በወዳጅነት ጨዋታ ከማላዊ ጋር አቻ ተለያየች AMN - ሰኔ 2/2018 ዓ.ም ኢትዮጵያ በወዳጅነት ጨዋታ ማላዊን አስተናግዳ 1ለ1 ተለያይታለች። በድሬዳዋ ስታዲየም በተደረገው ጨዋታ ቢንያም በ
ኢትዮጵያ በወዳጅነት ጨዋታ ከማላዊ ጋር አቻ ተለያየች AMN - ሰኔ 2/2018 ዓ.ም ኢትዮጵያ በወዳጅነት ጨዋታ ማላዊን አስተናግዳ 1ለ1 ተለያይታለች። በድሬዳዋ ስታዲየም በተደረገው ጨዋታ ቢንያም በላይ የዋልያዎቹን ግብ በስሙ አስመዝግቧል። አዴፖጁ ባባቱንዴ የማላዊን ግብ ያስቆጠረ ተጫዋች ነው። ሁለቱ ሀገራት በተመሳሳይ በዛው በድሬዳዋ ስታዲየም ባሳለፍነው ቅዳሜ ተጫውተው ኢትዮጵያ 1ለ0 ማሸነፏ ይታወሳል።

ክሪስቲያን ኤሪክሰን በድጋሚ እራሱን ስቶ ወደቀ AMN-ግንቦት 30/2018 ዓ.ም ዴንማርካዊው አማካይ ክሪስቲያን ኤሪክሰን ጨዋታ ላይ እያለ እራሱን ስቶ ወድቋል። ዴንማርክ ከዩክሬን ጋር እያደረጉት የ
+1
ክሪስቲያን ኤሪክሰን በድጋሚ እራሱን ስቶ ወደቀ AMN-ግንቦት 30/2018 ዓ.ም ዴንማርካዊው አማካይ ክሪስቲያን ኤሪክሰን ጨዋታ ላይ እያለ እራሱን ስቶ ወድቋል። ዴንማርክ ከዩክሬን ጋር እያደረጉት የነበረው የወዳጅነት ጨዋታ ተቋርጧል። የዴንማርክ እግርኳስ ፌዴሬሽን ተጫዋቹ ወደ ሆስፒታል እንደተወሰነ እና አሁን ላይ መንቃቱን ገልጿል። የቀድሞ የቶተንሃም እና ማንችስተር ዩናይትድ ተጫዋች ኤሪክሰን ከዚህ ቀደም በ2020 የአውሮፓ ዋንጫ ውድድር ላይ በልብ ህመም ራሱን ስቶ ወድቆ ነበር። በተደረገለት ህክምና ተሽሎት ወደ ጨዋታ መመለሱ ይታወሳል።

ኢትዮጵያ በወዳጅነት ጨዋታ ማላዊን አሸነፈች AMN ግንቦት 29/ 2018 ዓ.ም ኢትዮጵያ በወዳጅነት ጨዋታ ማላዊን አስተናዳ 1ለ0 አሸንፋለች። በድሬዳዋ ስታዲየም በተደረገው ጨዋታ ፍፁም ጥላሁን የዋል
+3
ኢትዮጵያ በወዳጅነት ጨዋታ ማላዊን አሸነፈች AMN ግንቦት 29/ 2018 ዓ.ም ኢትዮጵያ  በወዳጅነት ጨዋታ ማላዊን አስተናዳ 1ለ0 አሸንፋለች። በድሬዳዋ ስታዲየም በተደረገው ጨዋታ ፍፁም ጥላሁን የዋልያዎቹን ድል ያረጋገጠች ብቸኛ ግብ አስቆጥሯል። ሁለቱ ሀገራት ሁለተኛ የወዳጅነት ጨዋታቸውን  በድሬዳዋ ስታዲየም የፊታችን ማክሰኞ ያከናውናሉ።

የወዳጅነት ጨዋታ ኢትዮጵያ 1-0 ማላዊ (የመጀመሪያ አጋማሽ ውጤት) ፍፁም ጥላሁን
+2
የወዳጅነት ጨዋታ ኢትዮጵያ 1-0 ማላዊ (የመጀመሪያ አጋማሽ ውጤት) ፍፁም ጥላሁን

ኢትዮጵያ 1-0 ማላዊ ፍፁም ጥላሁን
ኢትዮጵያ 1-0 ማላዊ ፍፁም ጥላሁን

የ2026 ዓለም ዋንጫ ሊጀምር 5 ቀናት ቀሩ
የ2026 ዓለም ዋንጫ ሊጀምር 5 ቀናት ቀሩ

ፓሪሰን ዠርማ ከ አርሰናል የቻምፒየንስ ሊግ ፍፃሜ ጨዋታ ትክክለኛ ግምት ያደረሱ ተከታዮቻችን AMN ግንቦት 23/ 2018 ዓ.ም በፓሪሰን ዠርማ እና አርሰናል መካከል የተደረገው የአውሮፓ ቻምፒየንስ
ፓሪሰን ዠርማ ከ አርሰናል የቻምፒየንስ ሊግ ፍፃሜ ጨዋታ ትክክለኛ ግምት ያደረሱ ተከታዮቻችን AMN ግንቦት 23/ 2018 ዓ.ም በፓሪሰን ዠርማ እና አርሰናል መካከል የተደረገው የአውሮፓ ቻምፒየንስ ሊግ የፍፃሜ ጨዋታን በትክክል ቀድመው የገመቱ ተከታዮቻችን ተለይተዋል፡፡ ፓሪሰን ዠርማ በመለያ ምት ያሸነፈውን ጨዋታ በቴሌግራም ቻናላችን ቀድመው የገመቱ ተከታዮቻችን ከታች ተዘርዝረዋል፡፡ 1.@Tolera_Dabesa 2.Zelalem Lemma

ፓሪሰን ዠርማ ለሁለተኛ ተከታታይ ዓመት የአውሮፓ ቻምፒየንስ ሊግ አሸናፊ ሆነ AMN ግንቦት 22/ 2018 ዓ.ም ፓሪሰን ዠርማ ከ አርሰናል እያደረጉት ተጠባቂ የአውሮፓ ቻምፒየንስ ሊግ የፍፃሜ ጨዋታ
+4
ፓሪሰን ዠርማ ለሁለተኛ ተከታታይ ዓመት የአውሮፓ ቻምፒየንስ ሊግ አሸናፊ ሆነ AMN ግንቦት 22/ 2018 ዓ.ም ፓሪሰን ዠርማ ከ አርሰናል እያደረጉት ተጠባቂ የአውሮፓ ቻምፒየንስ ሊግ የፍፃሜ ጨዋታ በፓሪሸን ዠርማ አሸናፊነት ተጠናቋል። በጨዋታው የመጀመሪያ አጋማሽ ካይ ሃቨርትዝ ግብ አስቆጥሮ አርሰናልን ቀዳሚ አድርጓል። በሁለተኛው 45 ብልጫ የወሰደው ፓሪሰን ዠርማ ኡስማን ዴምቤሌ ባስቆጠረው የፍፁም ቅጣት ምት ግብ አቻ ሆኗል። መደበኛው ደቂቃ በዚሁ ውጤት 1ለ1 በመጠናቀቁ ጨዋታው ወደ ጭማሪ 30 ደቂቃ አምርቷል። የሁለቱም ቡድን ተጫዋቾች ዝለው በታዩበት በዚህ ደቂቃም ግብ ባለመቆጠሩ ወደ መለያ ምት አምርቷል። የአርሰናልን ተከላካይ ክፍል ለማስከፈት የተቸገረው የፈረንሳዩ ክለብ በመለያ ምት 4ለ3 አሸንፏል። በሊውስ ኤነሪኬ እየተመራ ከአውሮፓ ምርጥ ክለቦች መካከል አንዱ የሆነው ፓሪሰን ዠርማ ለሁለት ተከታታይ ዓመት የቻምፒየንስ ሊግ ዋንጫን አንስቷል። ይህም ብቸኛው የፈረንሳይ ክለብ አድርጎታል። ከ20 ዓመት በኋላ ለፍፃሜ የደረሰው አርሰናል አሁንም ከአውሮፓ ቻምፒየንስ ሊግ ዋንጫ ጋር መታረቅ አልቻለም። በሸዋንግዛው ግርማ

ፓሪሰን ዠርማ 1-1 አርሰናል ፦ ጨዋታው ወደ ጭማሪ ደቂቃ አምርቷል AMN ግንቦት 22/ 2018 ዓ.ም ፓሪሰን ዠርማ ከ አርሰናል እያደረጉት የሚገኘው የአውሮፓ ቻምፒየንስ ሊግ የፍፃሜ ጨዋታ መደበኛው
+3
ፓሪሰን ዠርማ 1-1 አርሰናል ፦ ጨዋታው ወደ ጭማሪ ደቂቃ አምርቷል AMN ግንቦት 22/ 2018 ዓ.ም ፓሪሰን ዠርማ ከ አርሰናል እያደረጉት የሚገኘው የአውሮፓ ቻምፒየንስ ሊግ የፍፃሜ ጨዋታ መደበኛው 90 ደቂቃ 1ለ1ተጠናቋል። ካይ ሃቨርትዝ የመድፈኞቹን ግብ በመጀመሪያው አጋማሽ አስቆጥሯል። ኡስማን ዴምቤሌ ደግሞ ፓሪሰን ዠርማ አቻ ያደረገች ግብ ከፍፁም ቅጣት ምት አስገኝቷል። ጨዋታው በመደበኛው ደቂቃ ባለመጠናቀቁ 30 ደቂቃ ተጨምሯል።

የአውሮፓ ቻምፒየንስ ሊግ ፍፃሜ ፓሪሰን ዠርማ 1-1 አርሰናል (85ኛ ደቂቃ) ኡስማን ዴምቤሌ(ፍ) ካይ ሀቨርትዝ
+1
የአውሮፓ ቻምፒየንስ ሊግ ፍፃሜ ፓሪሰን ዠርማ  1-1 አርሰናል (85ኛ ደቂቃ) ኡስማን ዴምቤሌ(ፍ)           ካይ ሀቨርትዝ