ch
Feedback
Ethiopian Association of Civil Engineers

Ethiopian Association of Civil Engineers

前往频道在 Telegram

Channel for Ethiopian Association of Civil Engineers members to updated current construction issues, information and opportunities

显示更多
未指定国家未指定类别
3 353
订阅者
+524 小时
+677
+22630
帖子存档
List of interns in regional projects Please communicate ECWC HR OFFICE, through email to send a contract Rittamyself86@gmail.
List of interns in regional projects Please communicate ECWC HR OFFICE, through email to send a contract Rittamyself86@gmail.com , then print it, fill the details, sign it and finally scan it and send it back. The volunteers within EACE telegram group will assist you if you require further information. Note: this is an internship not an employment. Internship is only available for those living in regions which are near to projects in the internship application. Both institutes will not be responsible for any of your cost like transport.... Contact person ECWC: Rita and Jawara EACE: Muluneh @MullerMB , Kidus and Tsega Thank you

ሁሉም የተመዘገበ የስራ ተለማማጆች ስለተመደባቹ ውል ያልፈረማቹ በኢኮስኮ ዋና መሠሪያ ቤት የስው ሀብት ልማት መምሪያ እንድትፈርሙ እና እንድትጀምሩ። ከአዲስ አበባ ውጪ የምትገኙ ውሉን ከሙልነህ @MullerMB በመቀበል በ eaceregister@gmail.com እና endalewoda51@gmail.com እንደትልኩ እናሳስባለን። ከውል እና ከሳይት ጋር የተያያዙ ጥያቄዎች ኢኮስኮ የስው ሀብት ልማት መምሪያ መጠየቅ የምትችሉ መሆን እናሳስባለን። መልካም የስራ ልምምድ ይሁንላችሁ ።

እንኳን አደረሰዎ! በዓሉ ሰላምንና ደስታን የሚጎናፀፉበት እንዲሆን ከልብ እንመኛለን፡፡ ዒድ ሙባረክ
እንኳን አደረሰዎ! በዓሉ ሰላምንና ደስታን የሚጎናፀፉበት እንዲሆን ከልብ እንመኛለን፡፡ ዒድ ሙባረክ

EACE 23th General assembly
+9
EACE 23th General assembly

ማህበሩ ለ12 አንጋፋ አባላቱ እውቅና ሰጠ የኢትዮጵያ ሲቪል መሓንዲሶች ማህበር ላለፉት በርካታ አመታት በማህበሩ አባልነት፣ የሥራ መሪነት እና በተለያዩ የመንግስት እና መንግስታዊ ባልሆኑ ተቋማት አመራርነት በማገልገል፣ ለኮንስትራክሽ ኢንዱስትሪው እና ለአገር እድገት ከፍተኛ አስተዋጽኦ ለአበረከቱ ለ12 አባቱ እውቅና ሰጠ፡፡ ማህበሩ ለአንጋፋ አባላቱ የምስጋና እና የዕውቅና ሽልማት የሰጠው የማህበሩ 23ኛ አመት ጠቅላላ ጉባዔውን ሚያዚያ 30 ቀን 2013 ዓ.ም “ስነምግባር የተላበሰ ሙያዊ አገልግሎት ለህዝባችን እና ለአገራችን ብልጽግና” በሚል መሪ ቃል በእንጦጦ ፓርክ አርት ጋላሪ እና ኦላይን ባከናወነበት ወቅት ነው፡፡ የማህበሩ ፕሬዚደንት የሆኑት የኢትዮጵያ ኮንስትራክሽን ስራዎች ኮርፖሬሽን ዋና ሥራ አስፈፃሚ ኢንጂነር ዮናስ አያሌው በእውቅና እና ሽልማት አሰጣጥ ስነስርዓቱ ላይ እንደተናገሩት በዕለቱ የዕውቅና የተሰጣቸው የማህበሩ አባላት የአገራችን የኮንስትራክሽን ኢንዱስትሪእድገት አሁል ለደረሰበት ደረጃ ከፍተኛ ሚና የተጫወቱ፣ በተሰማሩበት የሲቪል ምህንድስና ሙያ በርካታ ጥናትና ምርሮችን ያደረጉ፣ ማህበሩ ጠንካራ ማህበር እንዲሆን በአባልነት እና በአመራርነት የሰሩ ናቸው፡፡ ይህ አይነት የእውቅና መስጠት ስርዓት ቀደም ባሉት አመታት እንዳልነበረ፣ ይህ አይነት የእውቅና እና የምስጋና ስነስርዓት መጀመሩ የላቀ አስተዋጽኦ ያበረከቱትን ሙያተኞች ከማመስገን ባለፈ በምህንድስና ሙያ ዘርፍ ተተኩ ሙያተኞችን ለማፍራት ከፍተኛ አስተዋጽኦ እንደሚያበረክት ፕሬዘደንቱ ተናግረዋል፡፡ የማህበሩ ጠቅላላ ጉባኤ ሊቀመንበር ፕሮፌሰር አለማየሁ ተፈራ በበኩላቸው የኢትዮጵያ ሲቪል መሓንዲሶች ማህበር ላለፉት ከ50 በላይ አመታት በርካታ ውጣውረዶችን በማሳለፍ ዛሬ ላይ መድረሱን፣ ማህበሩ በአሁኑ ወቅት ለደረሰበት ደረጃ ደግሞ ዛሬ እውቅና የተሰጣቸውን የምህንድስና ባለሙያዎች ጨምሮ ሌሎች አባላት የነበራቸው ድርሻ ከፍተኛ እንደነበር አስታውሰዋል፡፡ በዕለቱ በተደረገው ጠቅላላ ጉባኤ ላይ እንደተገለፀው የሲቪል ምህንድስና ሙያ ዘርፎች በሆኑት በኮንስትራክሽን ማቴሪያል ማኔጅመንት፣ ስትራክቸራል ኢንጂነሪንግ፣ ሃይድሮሊክስ ነደ ዋተር ሪሶርስ ማኔጅመንት፣ አጠቃላይ የኮንስትራክሽን ዘርፍ እና ሮደ ኤንድ ሃይዌይ ኢንጂነርንግ ዘርፎች በማስተማር፣ ጥናትና ምርምር በማድረግ እንዲሁም በኮንስትራክሽን ዘርፉ በመሳተፍ እንዲሁም በሙያ ማህበሩ መስራች አባል በመሆን ማህበሩን በእውቀታቸው፣ በጉልበታቸው እና በገነዘባቸው ባበረከቱት አስተዋጽኦ የተመረጡት ተሸላሚዎች የተዘጋጀላቸውን የሰርተፊኬትና ዋንጫ ሽልማት ከማህበሩ ፕሬዚደንት ኢንጂነር ዮናስ አያሌው እጅ ተቀብለዋል፡፡ እውቅና ከተሰጣቸው 12 ተሸላሚዎች መካከል ሁለቱ በህይወት እንደሌሉ በጠቅላላ ጉባዔው ላይ ተገልጧል፡፡ ማህበሩ እውቅና የተሰጣቸው ተሸላሚዎች ከታች የተጠቀሱት ናቸው፡፡ እነሱም፡- ፕሮፌሰር አለማየሁ ተፈራ፡- ኢንጂነር ሃይሌ አሰግዴ ፕሮፌሰር አበበ ድንቁ ኢንጂነር ፈቃዴ ሃይሌ ፕሮፌሰር ይልማ ስለሺ ዶክተር ባዩ ጫኔ ዶክተር ሚኪያስ አባይነህ ዶክተር ሽፈራው ታየ ዶክተር መሰለ ሃይሌ ኢንጂነር ተስፋሚካዔል ናሁሰናይ ፕሮፌሰር ንጉሴ ተበጀ (በህይወት የሌሉ) እና ኢንጂነር ታደሰ ሃይለስላሴ (በህይወት የሌሉ) ናቸው፡፡

Dear interns please start your internship ASAP, addresses to some of the projects is attached here, those who haven't signed the agreement and located in regions a contract will be send to you through your emails today. Sign the contract and email the scanned file to eaceregister@gmail.com Or through telegram communicate one of our volunteers address @MullerMB, muluneh minda Send the scanned version latest by Tuesday evening 11/May /2021.

contact person(1).xlsx0.12 KB

contact person.xlsx0.12 KB

Dear EACE members Ethiopian Association of Civil Engineers 23th/58th General Assembly May 08, 2021 Start 8:30AM Registration
Dear EACE members Ethiopian Association of Civil Engineers 23th/58th General Assembly May 08, 2021 Start 8:30AM Registration link has been sent through your emails. Please register....

ለአባላት በሙሉ ለስራ ልምምድ የተመዘገባቹ አባላት እና ኢሜይል የደረሳቹ እና አዲስ አበባ የምትገኙ (ብላቹ የተመዘገባችሁ) ውል ያልወሰዳቹ በኢኮስኮ ዋና መሠሪያ ቤት በመሔድ እንድትወስዱ እናሳስባለን። ከአዲስ አበባ ውጪ ያላቹ በሚቀጥለው ሳምንት በኢሜይል ውል የሚላክላቹ መሆኑን እያሳወቅን በእርጋታ እንድትጠባበቁ እንጠይቃለን። በተጨማሪም ቅዳሜ ጥዋት የማህበሩ ጠቅላላ ጉባኤ ላይ በኢሜይል በደረሳቹ የzoom አድራሻ በመግባት እንድትሳተፋ እንጋብዛለን። የzoom አድራሻ ለሁሉም አባላት በኢሜይል ስለተላከ ወደ ሌላ ሰው መላክ (sharing) ክልክል ነው። Www.eacecivil.org