ch
Feedback
እውነተኛ ስሜት❤️‍🔥

እውነተኛ ስሜት❤️‍🔥

前往频道在 Telegram

@Eiduka ቻናል ገራሚ #ፎቶዎች 📂 #የፍቅር_መልክቶች📜 #ቪዲዮ 📀 #ደብዳቤዎች📝 #የልብን_የሚናገሩ_ሙዚቃዎች 🎶🎶 #ሌሎችንም.......... Administrators & create 👇👇👇👇 👇👇👇 @MarH_23 @eiduka23 Join&share Be happy Be smile

显示更多
403
订阅者
无数据24 小时
无数据7 天
无数据30 天
帖子存档
💪 በወሬ አይፈታም 💪 መከረው ዘከረው ወቀሰው ገሰፀው ማሰብ እንዲጀምር እሱም ልክ እንደሰው፤ ቀን በገሰገሰ ቀን በሄደ ቁጥር እንኳንስ ሊመለስ እንኳንስ ሊቀየር ጭራሹን ባሰበት ጥጋብ እንደዶኬ አናቱላይ ወቶ ፣ ተንተከተከበት። ያሸነፈ መስሎት ዝም ቢለው ጊዜ የተፈራ መስሎት ቢታገሰው ጊዜ የሃገሬ ጀግና ደራሽ ጎርፍ ሆነና ከምድር ላይ ጠርጎ ጨመረው ተከዜ። ከተምቤን በረሃ እስከሸዋ ድረስ ያለምንም ከልካይ ቢጨፍር ቢደንስ የረታ መሰለው የሚያስቆመው ያጣ የንቦቹን ቀፎ መንጋውን አስቆጣ አብይ አመረረ ትግስቱን ጨረሰ ወደቆላ ወርዶ የጁንታውን ሬሳ ልክ እንደቄጤማ እየነሰነሰ ምሽጉን ሰባብሮ ወደፊት አመራ ጀግና ገሰገሰ ትንግርት እስኪመስል ያንን ያህል ዘመን እንዲያ እንዳልታገሰ። ኩሽና መርመጥመጥ ሊጥ መድፋት ነው እንጂ በጢሻ መሽሎክሎክ መሯሯጥ ነው እንጂ ዘሎ ዋሻ መግባት መሰወር ነው እንጂ ጀግንነት በደሙ ይዞ እንደሚዞረው እንደኢትዮጲያ ልጂ የጠላት ቅጥረኛ ተላላኪ ባንዳ ግብስብስ ወምበዴ ቆሻሻ ወራዳ መች ፊት ለፊት ገጥሞ እንደወንድ ይገላል ወንድ ሆኖ ተወልዶ መች ወንድ ሆኖ ያውቃል ጨለማ ጠብቆ ከኋላ ይዋጋል የጠባውን ጡት መልሶ ይነክሳል የእራሱን ጉርጓድ እራሱ አርቆ ሌት ተቀን ይምሳል ለሞት በገዛ እጁ ግብር ይደግሳል የሲኦሉን ካርኒ ትኬቱን ይቆርጣል ጀግና ፊቱ ሲቆም በሞርተሩ ሳይሆን በቅዘን በሽንቱ ምድሪቷን ያጠፋል ያን ጊዜ በጥይት እንኳንስ በአረር በጠጠር ቢመቱት ባፍጢሙ ይደፋል፤ ጭፈራ እስክስታ ዳንኪራ እልልታ "እምበር ተጋደልቲ እምበር ተጋደላይ" ማለቱን አቁሞ ፣ ይላል ዋይ!! ይላል ዋይ!! እንደገና ደግሞ ከተፋበት ጎበዝ ከናቀው ፊት ቆሞ ምረት ይጠይቃል ምረት ይለምናል ምረት ይማፀናል ባልፀዳ ጉሮሮው ሰድቦት የነበረው ህዝቡን ይማለዳል እግሮቹ ስር ወድቆ "ሤጣን አሳሳተኝ" እያለ ይጮሃል ሤጣን አስተምሮት ሤጣን ያሳስታል!! በያዙኝ ልቀቁኝ እሱ እንዳልባሰ በምላሱ ጡንቻ እንዲያ እንዳልረገጠ በውዳሴው ከንቱ በምኞቱ ብቻ ዓጓርቶ እንዳልነበር ዲቤ እየደለቀ ሆኖ እንደቃልቻ በሆዱ ደብቆ በመሪው ያላካል የራሱን መምበጭበጭ የራሱን ፍራቻ። እናም የማንም ቦቅቧቃ የማንም ቅዘናም የማንም ደምባራ የማንም ቅዠታም የጎበዝን ጦር በምላስ ነው እንጂ በጥበብ አይፈታም የወንድን ወንድነት በቅጥፈት ነው እንጂ በጉልበት አይረታም የጀግናን ተጋድሎ በጡፈት ነው እንጂ በብልጠት አይገታም። @Hayitiye 🦋

😘አለሜ ነሽ😘 🔥ክፍል 16 ✍ እድል "" "" ዲና ስትነሳ በጣምምም ሰአት ሄዶ ነበረ። 8፡35 በርግጋ ተነሳች።ወዲያው ለአዳም ደወለች የአዳም ስልክ አይሰራም ደጋግማ ደወለች ደወለች ደወለች ግን አይስራም ዲና አዳም ብስጭት ላይ ሆኖ ስለነበር ምን አልባት የሆነ ነገር ሆኖ ይሆን ብላ አስበች። አንድ ሀሳብ መጣላት ዶክተር ጋር መደወል ስልካቸውን ከየት እንደምታመጣ ግራ ገባት አስበች አሰበች አስበችችችችችች በስተመጨርሻ አንድ ሰው ትዝ አላት ጓደኛዋ ወዲያውኑ ደወለች ጓደኛዋ አነሳችው። "ሄሎ ውዴ" አለቻት በእርጋታ በተሞላበት አንደበት" ዲና ፈጠን ብላ " ስሚኝማ የኔ ውድ ከዶክተሮች ሊስት ላይ እስቲ የዶክተር ግሩምን ስልክ ላኪልኝ" አለቻት ጓደኛዋም "እሺ ማሬ ግን ለምንሽ ነው?" ስትላት" ውይ አንቺ ደሞ ለወሬ በኋላ እነግርሻለው" አለቻት ጓደኛዋም "እሺ አሁን እልክልሻለው" ብላ ስልኩን ዘጋችው። ዲና ለ3 ደቂቃ ከተንቆራጠጠች በኋላ ጓደኛዋ የላከችላት የዶክተር ቁጥር ስልኳ ውስጥ ገባ። በፍጥነት ደወለች ጢርርር ጢርርርርርር ዶክተር አነሱና" ሄሎ" አሉ።ዲና ተስገብግባ "ሄሎ ዶክተር" አለች። ዶክተር በኮራ ድምፅ "ሄሎሎሎ ማን ልበል "አሉ። ዲናም" እእእእ ዲና ነኝ የእሶ" ተማሪ አለች። ዶክተር ቀጠል አድርገው ኦኦኦኦ ዲና ምነው ደወልሽ በሰላም አሉ። ዲናም "አይይይ አዳምን ፈልጌ" ነበር አለች ፈጠን ብላ። ዶክተር "እእእእ ከአዳም ጋር እኮ ከተለያየን ስአት አለፈን ገባኝ ገባኝ ስልኩ እንቢ ብሎሽ መሆን አለበት" አሉ። ዲናም "አዎ አዎ ልክ ነው ምን ሆነ ስልኩ አዳምስ ደና ነው?" አለች ዳክተሩ አዎዎዎዎ ባበሰርኩት ዜና ተደስቶ ሲደናበር ስልኩን በቁሙ ለቆት ተስብሮ ነው" አሉዋት። ዲና ልቧ ተርጋጋ" እና አሁን የት ነው ያለው?" አለች። "ሄዋንን ለማየት ነበር የሄደው "አሉዋት። ዲና እሺ አመሰግናለው ብላ ዘጋችው። ዲና አሁን ልቧ ስለተረጋጋ ወደ ቤቷ ሄዳ ልብሷን ለማምጣት አስበች የሄዋንን ልብስ አውልቃ የራስዋን ለበስች እና ወደ መኖሪያዋ ሄደች። ቤቷ እንደደርስች ልብሶቿን ይዛ አዳም ቤት ሄደች። ወዲያው ሻንጣዋን አስቀምጣ ወደ ሀኪም ቤት ሄደች። ሀኪም ቤት ስትደርስ አዳም ውጪ ላይ ስልክ እያወራ ነው። ቆሞ ብጠብቀውም እሱ ግን እጁን በደስታ እያወራጨ እና እየተፍለቀነቀ ርዥም ስአት ፈጀ። ዲና መቆሙ ቢሰለቻት ተቀምጣ ስልኳን መነካካት ጀመርች። በስተመጨርሻ አዳም ወሬውን ጨርሶ ሄዋን ጋር ሊሄድ ሲል ዲናን አያት ልክ እንዳያት ወደ እሷ በፍጥነት ሄዶ ፊቷ ተደቀነ ዲና አንተ መንፈስ ከየት መጣክ እዛ ስልክ ስታወራ አልነበር እንዴ አለችና ስልኳን ለመጎርጎር ያቀርቀርችው አንገቷን ቀና ስታደርግ ድርቅ ብላ ቀርች። የአዳም ፈገግታ በሰፊው ታያት ፈገግታው ልቡ ሰራቂ ነው። "ምን ተገኘ "አለች ዲና በመገርም አዳምም "ሁለት ደስ ደስ የሚሉ ነገሮች ከየትኛው ልጀምርልሽ?" አላት። ዲናም ከፈለከው አለችው።" አዳም ዛሬ የእኔ ቀን ነው "ብሎ ወሬውን ጀመር። ዲና በጉጉት እያየችው እንዲቀጥል በግንባሯ ነገርችው "እይውልሽ የመጀመሪያው ባለፈው ከአደጋው አብሮኝ የተረፍው ጓደኛዬ ደወለልኝ ከተገናኘን ቆየን በጣም ናፍቆኝ ነበረ። እና ነገ ወደ ኢትዮጵያ ሊመጣ ነው እንገናኛለን አለኝ ነገ ከስአት በኋላ ስለዚህ ሄጄ እቀበለዋለው እኔ ቤት ነው ለጊዜው እንዲያርፍ ጨቅጭቄ ያሳመንኩት እና ነገ ሊመጣ ነው በጣም የምወደው ጓደኛዬ ነው በጣምምም ሌላኛው እና እጅግ በጣም በጣም በጣም ያስደሰተኝ ስለ ሄዋኔ የስማውት ዜና ነው አለ። ዲና "በላ ንገርኝ ምንድነው እሱ እእእ" አለችው ፍጥጥ ብላ ዶክተርን አግኝቼው ስለ ሄዋን ምን እንደነገርኝ ታቄያለሽ?" አላት ዲናም ሆሆ ካልነገከኝ በምን አቃለው" አለችው። እይውልሽ ለሄዋንኔ ከእሷ ጋር ስላሳለፍናቸው ነገሮች በሁሉ መናገረር ከቻልኩ የሄዋንን ትውስታ መመለስ ትችላለክ አሉኝ በሄደት ታስታውሳለች ካንተ የሚጠበቀው መናገር ብቻ ነው አሉኝ። ከዛም ዶክተርን ለማቀፍ በደስታ ስነሳ ታፈዬ ላይ ያስቀመጥኩት ስልኬ ወድቆ ደቀቀ " አለና አዳም በርዥሙ ተነፈሰ። እና ይሄንን ስልክስ ከየት አመጣከው? አለችው ዲና አዳምም ይሄንማ የሄዋኔ ነው አደጋው ከደርስባት ስልኳ ምንም አልሆነም ነበር ለእኔም ደውለው የነገሩኝ በእሷ ስልክ ነው ብቻ ደስስስ ብሎኛል ዛሬ የሌለ " አላት። "ነይ ሄዋኔ ጋር እንሄድ "አላት እና እየሄዱ" ግን ሄዋን እንዴት ናት ዶክተሩስ?" አለችው። አዳምም "የዶክተሩን ነገር አላቅም ሄዋን ግን ደና ናት ዲናዬ እኔ እምልሽ እና መቼ ነው ለሄዋኔ ስላሳለፍነው ነገር መንገር የምጀመምርው?" አላት ዲናም "ነገውኑ" አለችው አዳምም " እሺ ነገ ነገ እነግራታለው "አለ። ቀጠል አድርጎ "እኔ እምልሽ ቆይ ግን ትምርትሽስ" አላት ዲና ፈጠን ብላ "ለሳምንት እርፍት ጠይቄ ነው ከ ነገ ወዲያ እጀምራለው" አለችው።አዳም "እሺ እና ሻንጣሽን አመጣሽ አደል?" ሲላት" አዎ" አለችው ከዛም አዳም "ጥሩ በቃ አሁን ሄጂና ቤት እርፍት አርጊ።" ሲላት ዲና "ከበቂ በላይ አርፌያለው ይበቃኛል ዛሬም ከሁለታችውም ጋር ነው የማሳልፍው" አለች አዳም እንድትሄድ ቢለምናትም አሻፈርኝ ብላ ቀርች። ሄዋን የተኛችበት ጋር ሲደርሱ ሄዋን የለችም በጣም ደነገጡ ሄዋን ሄዋን የት ሄደች ሄዋንንንንንንን የት ሄዳ ነው አዳም በርገገገ "የፈጣሪ ያለ" አለ አዳም ዲናም የአዳምን ፊት አይታ ደነገጠች አዳም ያስብኩት እንዳይሆን አምላኬ አለ። ✨ይቀጥላል...... @Hayitiye 🦋🦋

😘አለሜ ነሽ😘 🔥ክፍል 15 ✍ እድል . . . አዳም በፍጥነት "ሄሎ" አለ። ዶክተሩም "ሄሎ አዳም እንደምን አለክ ወዳጄ "አሉት አዳም ድክም ባለ ድምፅ "ኡፍፍ ምን ሰላም አለ ዶክተር? "አለ ዶክተሩም ምነው ችግር አለ እንዴ አዳም ሄዋን ደና ናት? ሁሌም ከ አዲሱ ዶክተር ጋር እንነጋገራለን" አሉት። አዳምም "አይ ጥሩ መልካም ግን እርሶ በቃ አይመለሱም እንዴ? " አላቸው "እንዴ" አሉ ዶክተሩ ረጋ ባለ ድምፅ" እመለሳለው ከነገ ወዲያ አሁን የሚያክመውን ዶክተር እስክመለስ ተባበርኝ ብዬው ነው " ሲሉ አዳም ጮቤ እረገጠ አይገልፀውም። ዶክተር ነገ እንደሚደውሉለት እና ለሄዋን ጤና መመለስ ማድርግ ስለሚገባው ነገር እንደሚነጋገሩ ሌላው ደሞ በ በጠዋት እንደሚደውሉ ስልኩን እንዳይዘጋው ነግረውት ተሰናበቱት አዳም ምን እንደሆነ አጥብቆ ቢጠይቃቸውም ነገ ብለው ድርቅ በማለታቸው አዳም በስጨት ብሏል ቢሆንም ግን ዶክተሩ ከእነዚህ በኋላ ስለማይኖር ደስ ብሎታል። ዶክተሩ ስለ ለሄዋን ምን ሊለኝ ይሆን ብሎም ፈርቷል ስልኩን ከዘጋው በኋላ ዲናን በደስታ አቅፎ አሽከረከራት ከዛም መልሶ ካነሳት መሬት መለሳት ዲና ግራ የገባው ፊቷን እያሳየችው" ምን ተገኘ " አለችው ዲና ወሬውን ብሰማም የአዳምን ብቻ ስለሆነ እና ትንሽ ከእሷ እራቅ ብሎ ስለነበር አልገባትም። አዳም ፍንድቅድቅ ባለ ሁኔታ ዶክተሩ ያሉትን ነገራት።ሄዋንም ጀርባውን ተንጠራርታ መታ አደርገችውና እንኳን ደስ አለክ የምር እብድ አፍቃሪ ነክ አለችው። ነገ ለዲና በጠዋት ቤቱን አሳይቷት ዶክተርን ለማግኘት ጓጉቷል። ዲና በቃ ወደ ሄዋን እንመለስ ብላ ሄዋን ጋር ተመለሱ። ሲመለሱ ሄዋን ተኝታለች እነሱም ባለፈው ዲና ያመጣችውን ጋቢ ተካፍለው ለብሰው አግዳሚ ወንበር ጋር ተኑ። ዲና አንዱ ጋር አዳም ሊላው ጋር በጣም ብርድ ነው። አዳም እኔ ችግር የለውም አንቺ ልበሺ ብሎ ዲናን ቢጨቀጭቃትም አሻፈርኝ ብላ ደርቃ እንጂ እንደ አዳምማ ቢሆን እ እሱ በብርድ እየተንሰፈሰፍፈ ዲና እንዲሞቃት ነበር። ለሊቱን ተኝተው አሳለፉ አዳም ግን ሄዋን እና ዲናን ያ እርኩስ ጊዲዮዮን መጥቶ አንድ ነገር እንዳያርጋቸው ስለሰጋ በእየ መሀሉ ይባንናል። የማይነጋየለም ነጋ ጥቁሩ ጨለማ ተገፎ ብርሀን ወጣ ቀለል ያለ ቀን ነው ዛሬ የማይከብድ አዳም በቀስታ ዲና ጋር ሄዶ ቀሰቀሳት እና" በሹክሹክታ ተነሽ ፍጠኚ ቤቴ ልውሰድሽ እና በዛውም እዛው ታርፊያለሽ ነቃ ነቃ በይ እኔ ሄዋንን አይቼያት ልምጣ "አላት እና ወደ ሄዋን አቀና። በሩን ከፍቶ ሲገባ ሄዋን አይኖቿን ጣሪያ ላይ ተክላ ነበር። እህ እህም አለ ጉሮሮውን የሚጠራርግ አስመስሎ ከሀሳቧ ለማንቃት። ተሳክቶለታል ሄዋን አዳምን አየችው እና ፈገግ አለች። እሱም ፈገግ አለ" የሚያስፈልግሽ ነገር አለ?" አላት በትህትና ሄዋንም በጩከት ግን በተርጋጋ ድምፅ "አይ ምንም የለም "አለችው። በሩ ተንኳኳ ይግቡ አለ አዳም ዶክተሩ ነበር። ገልመጥ አድርጐት ወደ ሄዋን ዞርና" እኔና እህትሽ የሆነ ቦታ ደርስን እንመጣለን እሺ" ሲላት ሄዋን እሺታዋን የሚያሳይ የፊት ንቅናቄዋን አሳየችው ይህንን አኳሇን ያውቀዋል እንዲ የምትሆነው ላልተስማማችበት ጉዳይ ላይ ሌላ ሰው እንዳይከፋው ስትስማማ ነው። አዳም ሄዋንን በጣም በፍቅር ካያት በኋላ ከክፍሉ ወጣ የሆነ በተጨማሪም ቅር ያለው ነገር አለ ሄዋን ዛሪ ፊቷ ገርጠት ብሎል። ዲናን በቃ እንሄድ ብሎአት ከደረጃው ከወርዱ በኋላ "ኣ የመኪናዬን ቁልፍ ጣልኩት መስለኝ ቆይ ጠብቂኝ "ብሎ በእሩጫ ደርጃውን ወጥቶ ኮሊደሩ ጋር ሲደርስ የመኪና ቁልፉን አየው። እሮጥ እሮጥ ብሎ ቁልፉ ላይ ደርሰ ሊያነሳው ሲያጎነብስ ሄዋን ስትጮህ ሰማ ደንግጦ በሩን በርግዶ ሲገባ ዶክተሩ ሄዋንን ከንፈሯን ለመሳም ሲታገላት አየ። አዳም በንዴት በመቅፅበት ተወርውሮ ዶክተሩን ከግድግዳው አላትሞ አነቀው። ዶክተሩ ትንፋሽ አጠርው አዳም አንደኛውን እጁን ዶክተሩ አፍንጫ ላይ አሳርፈው። በእዚህ መሀል የሁለቱም ልብስ በደም ተለወሰ። ሄዋን መንዘፍዘፍ ጀመርች ዶክተሩም ተዝለፍልፎ ወደቀ። አዳም ሄዋን ደም ስታይ እንደሚያማት፣ እንደሚያንዘፈዝፋት፣ እንደሚያንቀጠቅጣት ፣ እንደሚረብሻት፣ፊቷም እንደሚቀላ ስለሚያውቅ ገና ዞሮ ሳያያት ነው ክው ያለው። ደንግጦ ሲዞር ያሰበው ሆኖል ሄዋን እንዲህ ስትሆን በፍጥነት በመቅፅበት ሄዶ ጥምጥም ግጥም አድርጎ የሚያቅፋት ስው ትሻለች። አዳም ፈጠን ብሎ ሄዶ እቅፍፍፍፍፍ አደርጋት። ሄዋንም ጭምቅ አድርጋ አቀፈችው ጭምቅቅቅቅቅቅ አርገችው። ዲና አዳም ሲቆይባት ወደ ሄዋን ክፍል መጣች። አይኗን ማመን አቃታት ያመለጠጣት ጩከቷ ክፍሉን እናውጣው አዳምና ሄዋን ግን አሁንም አልተላቀቁም በዲና ጩከት የተደናገጡት ዳክተሮች፣ አስታማሚዎች እና ዘበኞች በፍጥነት በሩን በርግደው እየተሽቀዳደሙ ገቡ። አዳም እና ሄዋን ግን አሁንም ተቃቅፈዋል አዳምም ሄዋንን መልቀቅ አልፈለገም ሄዋንም እንደዛው። ስዎች ዶክተሩን አፋፍሰው ወደ ድንገተኛ ክፍል ወሰዱት። በመጨርሻ ሄዋን ተርጋጋች እና አዳምም ናፍቆቱን ተወጥቶ ተረጋጋ ለነገሩ ጊዲዮንም መጥቶ ከሄደ በኋላ ስለ እሱ ሳይሆን ሰለ ሄዋን ነበር ያሰበው። ከእሷ ውጪ ያሉትን ነገሮችን ሁሌም እርግፍ አደርጎ ነው የሚተወው። በመጨርሻ አዳምን ዲና ይዛው ወጣች። ዶክተሩ በቀዘቀዘ ድምፅ ለፓሊስ እንዳደውሉ ስላለ ማንም አልደወለም። ዲና በተቻላት አቅም አዳምን ይዛው ወጣች ጩከቱን ሰምተው የመጡት ነርሶችም ሄዋንን ለማርጋጋት ጣሩ። አዳም መኪናውን አስነስቶ ወደ መኖሪያ ቤቱ አበረረው እና ደርሱ። የአዳም ቤት በጣም ውብ ነው። ዲና በቤቱ ተገርማለች በተፈጠርው ነገር ደንግጣለች የአዳም ስልክ ጠራ ዶክተር ነበሩ አነሳው" ሄሎ" አለ ዶክተርም "ሀሎ አዳም እንዴት አደርክ" አሉት አዳም" ደና ነኝ" አለ በአጭር አማርኛ። ዶክተር የአዳም መደበር ገብቶቸዋል "እሺ ጥሩ እና የት እንገናኝ" አሉ አዳምም "የፈለጉበት ቦታ አለ" "እሺ በቃ ከ ሆስፒታሉ ፊት ለፊት ያለው ካፌ እንገናኝ" አሉት እሺ ብሎ ለዲና የቤቱን ቁልፍ ሰጥቷት ልብን ይዛ እንድመጣ ነገራት መኝታ ቤት ገብታ እንድታርፍ የምትፈልገው ነገር ካለ ስራተኛዋን እንድጠይቅ ጭምር ነገራት ዲናም እሺ አለችው ተጣድፎ ወጣ። ዘበኛውም እግሩን ተከትሎ በሩን ዘጋው ዲናም መኝታ ቤቱን ሰራተኛዋ እንድታሳያት ጠይቃ አሳይታት ሻውርም ወስዳ ከሄዋን ልብስ አንዱን ለብሳ ተኛች ይቀጥላል.. @Hayitiye🦋🦋

❤️ግድ የለም 😣 💔😔🩸 [ music ] 🥀. 🥀@Hayitiye 🥀

꧁ #𝕁𝕆𝕀ℕ 𝕌𝕊 #𝕊ℍ𝔸ℝ𝔼 ꧂ 👇👇👇👇👇👇👇👇 @Hayitiye

🎺🎺🎺🎺🎺🎺🎺🎺🎺 በብሩህ ሰማይ ማለዳ አደወታች ጸሐይ☀️ ፈንጥቃ 😍 ኩልል አዳለ የምንጭ ዉሃ ፍቅርሽ አይጠገብም አይበቃም 😘 ምንም የለም የምያሸሸዉ ልቤን 🥺 ያንቺን ፍቅር 💟 ከቶ ምያከስመዉ 🖤 ልንገርሽ ሁሉም ምያስታዉሰኝ የያዝኩት ወርቅ አልማዝ መሆኑን ነው 🤗 በቃ አታስቢው ይቅር 😊 አምላለዉ ወድሻለሁ 😘🥰 አወድሻለሁ የፍቅረን መጠን በቃል 🥵ከምገልሰዉ በላይ ወድሻለሁ ❤️ የለም አይኖርም 😊 ሌላው ካንቺ ወዲያ 🙄 ፍቅሬ አምላለዉ 😍 አመኚኝ ያልኩሽ አዉነት 🤗 የምር ነው 💟 ወድሻለሁ 🥀🎸 Channle @Hayitiye

ተበድዬስ ይቅርታ አልልም 📌 @Hayitiye

ትከሻና ትከሻዋን ይዞ" አይዞሽ ከእዚህ በኋላ አይቸግርሽም አንቺ ስው ስለማጣት ስለምታቂ እረድተሽናል እኔም እረዳሻለው አንቺን ባረዳሽ ፈጣሪም ይቅር አይለኝም እቃዎችሽን ሽጫቸው ሻንጣሽን ብቻ ይዘሽ እኔ ጋር ነይ እኔ እርዳሻለው "።አላት ዲና ጆሮዋን ማመን ተሳናት አዳም ነገ ሻንጣዋን ይዛ እንድመጣ ነገራት ከሄዋን እና ከእሱ ጎን ሁሌም እንደምትሆን ቃል ገባችለት። ዲና አዳም ያቀርበላትን ሀሳብ ያለ መግደርደር መቀበልዋ የድሬ ልጅ እንደሆነች አሳብቆባታል። ዲና ደስስስ ብሏት አዳምን አቀፈችው እና እጁን እያገላበጠች ሳመችው አለቀስች አዳም ስላስደሰታት ደስስስ አለው ነገ ቤቱን እንደሚያሳያት ነገራት በድንገት የአዳም ስልክ አቃጨለ የሄዋን የቀድሞ ዶክተር ነበሩ። ይቀጥላል.... @Hayitiye 🦋🦋🦋

😘አለሜ ነሽ😘 🔥ክፍል 14 ✍ እድል . . . ምን መሰለሽ "በህይወትጉዞ ውስጥ የምታፈቅሪው ሰው አንድ ብቻ ነው ፍቅር የፈጣሪ ስጦታ ነው ደስ የሚል ግዴታ ፈጣሪ የህይወታችንን አጋር እንድናፈቅር ግዴታ አስተላልፎብናል ደስ የሚል ግዴታ በእዚህ ግዴታ ውስጥ መናፈቅ፣ መጨነቅ ፣ማስብ ፣ማልቀስ፣ ማዘን በጣምም መደስት ፣በጣም ማዘን በፍቅር ውስጥ የሁሉም ሰው ልብ ስስ ነው ። አንድ ሰው ብዙ ሰው ይወዳል አንድ ሰው ያፈቅራል የሚወደውን መጥላት ይቻላል። በመውደድ ውስጥ ሁለት ልቦች ሁለት ናቸው። በማፍቀር ውስጥ ደሞ ሁለት ልቦች አንድ ናቸው። ከምናፈቅርው ሰው ጋር የምንጣላውም፦ ለምን አልበላክም፤ ለምን አልጠጣክም ፤ለምንስ ነው ብርድ ሆኖ ሳለ ጃኬት የማትደርበው ፤እየበላክ ከሆነ ቢያንቅህስ ለምን ውሀ አጠብክ አላስቀመጥክም ፤መንገድ ተጠንቅቀክ ሄድ ፤ ፍቅር ዛሬ እኔ ነኝ ምሳ የምጋብዝክ፤ ራስክን ጠብቅ ፤ሲሆን የሚወድሽ ሰው ደሞ ሲሆን፦ ለምንድን ነው ይህንን ያልስራክልኝ፤ ለምድነው ምሳ የማትስጠኝ ፤ስበላ ቢያንቀኝስ ለምድነው እንደ ሌላ ቀኑ የማትንከባከበኝ ነው የሚለው። ሰው ሰውን ለመውደድ ምክንያት ይፈልጋል ጥቅም ይፍልጋል ። ፍቅር ግን ከምክንያት የፀዳ ነው የሚወደን ሰው እንዲወደን ያርገውን ነገር ሲያጣ ይርቀናል ከዛም አልፎ ይጠላናል። ያፈቀርን ግን ያፈቀርን ያለ ምክንያት ስለሆነ በጭራሽ አይጠላንም። ሰው ውስጣችን ሲገባ ፍቅር ይሁን መውደድ የምናቀው እራሳችንን በማዳመጥ ነው። ይህ ሰው ምኑ ነው የሳበኝ ብለሽ እራስሽን ስትጠይቂ የሳበሽን ነገሮች መዘርዘር ከቻልሽ እሱ መውደድ ነው። ምክንያቱም ቅድም ያልኩሽን አስታውሺ ነገር ግን ለእራስሽ ይህ ሰው ምኑ ነው የሳበኝ? ስትይ መልስ የምታጪ ከሆነ እሱ ፍቅር ነው ጊዲዮን የመጣ እለት ከሄደ በኋላ ስለ ሄዋን ላንቺ ማውራትን የመርጠው እኔ ሳልሆን ልቤ ነው ያዘዘኝ። በፍቅር ምርኮኛ ሆኖ በልብ መታዘዝ እጅክ ያስደስታል " ሲል ዲና በጣም ተመስጣ ከሰማች በኋላ "ዋውውው በጣም በሚገርም ቃላት እና ማብራሪያ ጋር በሚገባኝ መልኩ ነው ያስርዳከኝ " ስትል አዳም ምንም አደል አላት ። "አሁን ሁለት ጥያቄዎች እጠይቅሻለው" አለ ዲናም "እሺ "አለች ፈጠን ብላ የሆነ ሹል ነገር ላይ ድቡልቡል ነገር ማስቀመጥ ትችያለሽ? ዲና ፈጠን ብላ" አይ አይ እንዴት ሆኖ"አለች አዳምም ፈገግ ብሎ "ፍቅር ያልያዘው ልብ እንዲ ነው ያቅበጠብጠዋል። ያንቺን ልምር፤ አይ አይ ይህቺ ትሻላላለች። እያለ ይቆይና በስተመጨርሻ ፍቅር ሲይዘው ሹሉ ነገር ተነስቶ ድቡልብሉን ነገር ማስቀመጥ የሚችል ነገር ሲመጣ ድብልብሉ ነገር እርፍ እንደሚለው። ልብም እርፍ ይል እና አፈቀርኳቸው ላላቸው ሰዎች ነበርው ስሜት መውደድ እንጂ ፍቅር እንዳልነበር ይርዳል" አለና ኡፍፍፍፍፍ አለ ዲና በአግራሞት ቀና ብላ ፈገግ እያለች በተቆራረጠ ድምጽ "እሺ ሁለተኛውስ " አለች አዳምም አቀርቅሮ እያያት" ስላንቺ ማወቅ ከተቻለ ብትነግረኝ ደስ ይለኛል "አለና ያቀርቀር አንገቱን ቀና አደርገ ዲና "ስለ እኔ ስለእኔ ምን ልንገርክ እንዳንተ መሳጭ ታሪክ የለኝም" ስትለው አዳም ፍጠን ቀልጠፍ ብሎ "መቼም ማንም ሰው ያለ ታሪክ አይኖርም አደል" አላት ዲናም እንደመፈገግ እያለች "እእእ ያው እኔ ተወልጄ ያደኩት ድሬደዋ ሳፕያን በምትባል ስፈር ነው እድሜ ለትምሕርት ሲደርስ ቤተስቦቼ ሀብታም ስለነበሩ ጥሩ ትምህርት ቤት ገባው ከዛም እስከ 6ተኛ ክፍል ከተማርኩኝ በኋላ አቋርጥኩት" ስትል አዳም "ለምን? "አላት። እሷም የሆነ ሀዘን የረጨው ፊት እያሳየችው "ምክንያቱም አባቴ በነበርበት የስኳር በሽታ በድንገት ሞተ ከዛም እኔ እና እናቴ ብቻ ቀረን አባቴ ከብዙ ባንኮች ለስራ ማስኬጃ ብሎ ተበድሮ ነበር ተባለና ተወራ እኔም ሆንኩኝ እናቴ ግን በጭራሽ አናቅም አባቴ የሞተው በሰው ተገሎ ነው ይባላል ግን ሞቶ ሲገኝ ምንም አይነት አሻራ ስላልተገኘ እና በሚሰራበት ቢሮ ወንበር ላይ ተቀምጦ ጠረቤዛ ላይ ተደፍቶ ነበር። ከዛ ሀዘናችንም ሳይወጣልን አባቴ የተበደርው ብር ስላለበት እና ጊዜው ስላለፈ በሚል የነበሩን ነገሮች አንድም ሳይቀር ተሸጠ የቀረው ቤታችን ነበር እሱንም ትንሽ ቆይቶ የተሸጠው እቃ እዳውን አልከፈለም ብለው ቤታችንን ሽጠው የቤታችንን አንድ አራተኛ ብር ሰጡን እና ሌላውን ወስዱት እናቴ በብስጭት እና በጭንቀት አልጋ ላይ ዋለች እኔም ትምርቴን አቋርጬ እናቴን ማስታመም ጀመርኩኝ ከቤታችን በቀረው ብር አነስተኛ እና በጣም ትንሽ ቤት ተከራየን ግን ይህ ብር ብዙ አላቆየንም አለቀ። ከዛም እናቴ መንቀሳቀስም ስላቃታት እኔ ጎረቤቶቻችን አዋጥተው ለስራ ብለው በስጡኝ ብር መንገድ ላይ ምግብ መሽጥ ጀመርኩኝ ቢሆንም ግን ለእናቴ መሆን አልቻልኩም እኔ የምስራው ለእለት ምግብ እንጂ ለእናቴ ህክምና አልሆነም እናቴን የኔን ህይወት በእዚህ መሀል ነበር ዳግመኛ ላታየኝ ላላያት ያሽለበችው። እኔ ስልችቻት ነው? ወይስ ተገዳ እንጃ ብቻ የሚወዱትን ማጣት ምን ያክል እንደሚከብድ አቀዋለው ለእዛም ነው አንተ ስትጎዳ ማየት ያቃተኝ እና ላፅናናክ የወስንኩት"። "በህይወታችን ውስጥ ህይወታችን አድርገን የሾምነውን ሰው ማጣት ውስጥ ያለውን ስቃይ አውቀዋለው ልክ እንዳንተ ልናጣው ሲመስንም የሚስማንን ጭንቀት እናቴ ሳትሞት በፊት በጣም ሲያማት ላጣት ነው ብዬ የተስማኝን " "የሆነ ቀን ቤት ስገባ እናቴ ፍራሽ ላይ ጥቅልል ብላ ተኝታለች እራታችንን እንደተለመደው አቅርቤ ስቀስቅሳት ግን እንደ ሊላ ቀኑ አልተነሳችልኝም። በጣም ጮክ ብዬ ብጠራትም አቤት አላለችኝም አበድኩ ልክ እንደ እብድ አረገኝ እናቴ ከእዚህ በኋላ ከጎኔ እንደማትሆን ስርዳ ፤ከእዚህ በኋላ ስመርቅ ከትምህርት ቤት ሽልማት ሳገኝ ፣ስጨነቅ፣ ስደሰት አጠገቤ እንደማትሆን ሳስበው ውስጤን አመመኝ አልቻልኩም በቃ አልቻልኩም። ጎረቤት ተሰበሰበ እናቴን ገናዥ ጠርተው አስገነዟት ከዛም በቃ በነጋታው ተቀበረች እንደ ዋዛ እንደቀልድ እናቴን አጣዋት"። "ለቅሶ ካለፈ በኋላ ብቻዬን ለ3ወራት ኑሮ በማይባል መልኩ ኖርኩኝ። ቤተስብ እና ብዙ ነገር አጥቼ። ከዛም ማታ ከስራ ስመለስ አክስቴ መጥታ ወደ አዲስ አበባ እወስድሻለው ብላኝ በነጋታው ያለኝን እቃ ሽጠን ወደ እዚህ አመጣችኝ አክስቴ ስልጧኗን ለእኔ ለማሳየት የተቻላትን አደርገች እኔም ጠንክሬ መማር ጀመርኩኝ። የማታ ትምህርት አስገባችኝ። ቀን ለእሷ ለባሏ እና ለልጆቿ መገልገያ ነኝ። "ማታ ከትምርት ስመለስም እንደዛው። እኔ ግን ከስራዬ ስአት መቀነስ ባልችልም ከእንቅልፌ ቀንሼ አጠና ነበር። መብራት ይቆጥራል ለሊት አታብሪ ስለምትለኝ በርንዳ ወጥቼ በባትሪ እያጠናው ተማርኩኝ። " ልጆቹ ሲያጠኑ ምንም አትልም ለእኔ ግን በቃ ተወዉ ብቻ "አለችና እንባዋን ዘርገፈችው አዳምም አለቀሰ ከዛም "አሁን የት ነው ያለሽው" አላት ዲናም" አሁንማ በቃኝ ብዬ ቤቶን ትቼላት ከወጣው 6ወር ሆነኝ ጓደኞቼ ናቸው ለቤት ክራይ የከፈሉልኝ እቃም ያሞሉልኝ ያው ሀብታም ጓደኞች ነው ያሉኝ "ብላ ፈገግ አለች። "እኔ ደሞ ለጊዜው ስራ እየፈለኩኝ ነው" አለች።አዳም ፈጠን ብሎ

#ጥቁር_ነኝ የፈርጦች ፈርጥ እንቁ መልኬ የሚያበራ የልዩዎች ልዩ ሆኖ የተሰራ የተሰጠኝ ከላይ ለጋስ እጆች ካሉት መልኬ ኩራቴ ነው ለዛ ነጫጭባ ሂዱና ንገሩት ወድቄ የማልወድቅ ዳግም የምነሳ ለኔዎቹ ኩራት ለጠላት አበሳ ዛሬም ነገም ጥቁር ጀግና ነኝ አንበሳ ባያቶቼ የደም ዥረት በላባቸው ተሰቶኛል የቀና ቤት በነፍሳቸው ለኔ መቆም ባደባባይ በከተማ አብርተዋል የድል ችቦ የድል ሻማ ሽንፈት የታባቱ ጭራሽ የኔ አይደለም ድሮም አልነበረ ወደፊትም የለም የታነፅኩኝ ልባም የጀግና ክብር ያለኝ ዛሬም ነገም ሁሌም እኔኮ ጥቁር ነኝ በእጁ ለሠራኝ ለፈጠረኝ ጌታ አመስጋኝ ነኘ እኔ ላለብኝ ውለታ ያለኝን ሚባርክ አለሁኝ ለሚለኝ የማላማርረው እኔኮ ጥቁር ነኝ የደሜ ምንጭ ቅጂ የመልኬ ሚስጥሩ ሲያናንቁኝ ኖረው ሲረግጡኝ ለኖሩ የትርጉም ባለቤት የዐለም ጀማሪ የሁሉ ጠቅላይ ገዥ ያቦጊዳው መሪ ዛሬም ነገም ጥቁር ክንፍ አለኝ በራሪ ✍ eidu @Hayitiye🦋🦋

እስኪ ልጠይቅሽ ብዙ ታሪኮች ላይ ሰምተን ካየናቸው ወንድ ነው ተጎጂ ሴት ናት መጣያቸው እኔ እንደሁ... ባንቺ ከመጡብኝ ፀባዬ ይለወጣል ግልምጫዬ ብቻ አርባ ክንድ ያስርቃል መቃብር ፈንቅሎ ጎልያድ ቢመጣ ሰፈሩ በሽ ነው ጠጠሬን አላጣ በኔ ለመሸነፍ ከተፃፈላቸው አተጠራጠሪ ጥቅሻ ነው ሞታቸው ሙት እንኳን ብትይኝ በደስታ እሞታለው ዛሬ ነገ አልልም ወዲያው እሰዋለው። ግና ውዴ... ጎልያድን ብመታ በጠጠር ብረታ በጥቅሻ ሳወርድ ሃያላንን ስንድ በግልምጫ ብዛት ሲርቁ አርባ ክንድ እስኪ ልጠይቅሽ ካላንተ አልኖርም 'ወድሃለው ስትይ እውነት ልክ እንደኔ ትሞቻለሽ ወይ??? ዮኒ @Hayitiye @Hayitiye

የሌለኝን አመል ስስት ጀመርኩኝ🥰 ብወድሽ ብወድሽ አልጠግብሽ አልኩአል @Hayitiye 🦋🦋

😘አለሜ ነሽ😘 🔥ክፍል 13 ✍ እድል . . . አዳም ወደ ዶክተሩ ተጠጋ ከዛም የበር እጀታውን እሱም ከዶክተሩ ጋር አብሮ ያዘው ዶክተሩ በጣም እንደፈራ ፊቱ ይናገራል። የዶክተሩ ቀይ ፊት ቀልቶ ቲማቲም መስሎል። የአዳምም አይን በንዴት ቲማቲም መስሎዋል። ዶክተሩ በፍርሀት አዳም በንዴት ጥቄት ደቂቃዎች ከተያዩ በኋላ ዶክተሩ ምነው ችግር አለ? አለው። አዳምን በጭንቅንቅ ፊቱ እያየው አዳም ዶክተሩን እንደ እንቦይ ቢያፈርጠው እንደ ድፎ ቢደፋው ደስታው እጥፍ ድርብ ነው ። በእዚህ ትንቅንቅ ውስጥ ደርቃ የቀርችው ዲና ከ ድርቀቷ ነቅታ ወደ እነሱ ሄዳ አዳምን ሽቅብ እያየች በአይኗ ተለማምጣው እንደምንም አረጋግታ ዶክተሩንም በአዳም ፋንታ ይቅርታ ብላው አዳምን ቅድም ወደተቀመጡበት ወንበር ይዛው ሄደች። ቁጭ እንዲል ብትነግርውም አዳም ግን መቁነጥነጡን አላቆመም እንደውም ሄዋን ወደተኛችበት ክፍል ገብቶ ዶክተሩን ቢያቀው ደስታው ነው። ወደ ዲና ዞር አለ እና ታቂያለሽ ሄዋኔ ትውስታዋ ባይጠፋ ኖሮ አንዳችም ስጋት አይወርሰኝም ነበር። አሁን ግን ምንም አታስታውስም ዶክተሩ በጣም ቆንጆ እና የሴትን ልብ ቶሎ የሚገዛ ነው። ሄዋኔ እንዳየችው ብታፍቅርውስ ከዛ ቢጋቡ እና ልጆች ወልደው ቢኖሩስ እእእ እኔ ምን ልሆን ነው ላብድ ነው ወይስ ልቤንም ውስጅው ቤትሽን ስሪበት ጥርሴንም ውስጅው ደርበሽ ሳቄበት አይኔን ብቻ ተይው አንቺን የማይበት እያልኩኝ ቆዝሜ ልኖር ነው። ወይስ እራሴን ላጠፋ ነው ቆይ ምን ልሆን ነው ምን እ መልሽልኛ። እያለ ዲና ጋር በመጮሁ መልስ የሚያገኝ ይመስል አንቧርቀባት። ዲና ደንግጣ ቀርች። እያበደም መሰላት አዳም እንደተበሳጨ ነው። ልክ በርታ እሰይ እስይ እንደተባለ ስው ንዴቱ ጦዘ መታገስ አልቻለም እና በፍጥነት ወደ ሄዋን ክፍል ከነፈ በሩን ሲከፍተው ዶክተሩ ሄዋን እንድተነፍስ እየነገራት የልብ ምት ማዳመጫውን ደረቷ ላይ አድርጎ በጆሮው እየስማ ነበር። ሄዋን ፊቷን አዙራ አይኖን ዶክተሩ አይን ላይ ወርውራ የዶክተሩን አይን እያየችው ነው። አዳም በሩን በርግዶ ገባ ግን አዳምን ሁለቱም ከምንም አለቆጠሩትም። አዳም በንዴት ተንቦግብጎ ፣ ተቃጥሎ ፣በሩ ጋር ቆመ ዶክተሩ ተመለከተው ። ግራ ገባው ሄዋንም አየችው እና ዝም አለ። ዶክተሩ እነዛ ለጋ ጠቶቹን የሄዋንን ሙቀት ለማወቅ ሄዋን ግንባር ላይ ሲያሳርፍቸው አዳም ውስጡ ቅጥል አለ። ከዛ ዶክተሩ "አይዞሽ ትኩሳትም የለሽም አሁን እርፍት አድርጊ" ብሏት ወጣ። አዳምም አልጋው ፊት ለፊት ያለው ወንበር ላይ ቁጭ አለ ከዛም ዲና መጣች እና ሄዋን የተኛችበት አልጋ ጫፍ ቁጭ አለች። ሄዋን ሁለቱንም እያፈራረቀች ማየት ጀመርች። ዲናና አዳም ደሞ መሬት መሬት ማየት ጀመሩ። ሄዋን በድንገት ኣ ወይኔ ብላ ጮከች። አዳም ከሃሳብ በርግጎ "አለሜ ምነው ደና ነሽ?" አለ እየተርበተበተ ሄዋንም" ደና ነኝ ትንሽ ወጋ አድርጓኝ ነው። አለሜ ስሜ ነው?" አለች ዲናም" አይ ሄዋን ነው ስምሽ" አለቻት። ሄዋንም ግራ በመጋባት "ታዲያ ለምን አለሜ አልከኝ? ብላ አይን አይኑን በጉጉት ታየው ጀመር። አዳም የሚለው ጠፍበት ዲና ይህንን ወሬ ለመስበር ብላ" እ አዳም ና እንጂ ሻይ ይዘን እንምጣ" አለችው። አዳም የዲና ብልሀት ገብቶት ፈገግ ብሎ" እሺ "አለና ወጡ። ከወጡ በኋላ ዲና" እኔ እምልክ ሄዋንን አለሜ ያልካት ለምን ይሆን? "አለችው። አዳምም "አለም ስቃይን ፣ደስታን ፣ሳቅን ፣ለቅሶን እና ብዙ ነገሮችን ያየንባት እና የምናይባት ናት። ሁሉንም የምናይባት ስለዚህ እኔ በሄዋን ሁሉንም አይቻለው ምድር ላይ ካሉ ስያሜዎች አለሜ የሚለው ፍቅሬን እና ከእሷ ጋር ያለኝን ነገር ይገልፅልኛል ሄዋን አለሜ ነች"። አላት ዲና በአዳም መገርሟን ማቆም አልቻለችም። አዳም ሄዋንን የሚገልፅበት ረቂቅ ፍቅራዊ አገላለፅ ሁሌም ያስደምማታል። አዳም ግን እንደውም የሚናገራቸው ቃላቶች ለሄዋን እንደሚያንስባት ነው የሚያወራው። ዲና ፍቅር አለ ብላ እንድታምን አዳም ምክንያት ሆኖታል። ያውም በጣም ጥሩ ምክንያት አዳም የፍቅር ስው ነው።ሄዋንም እንደዛው። ዲና አዳምን ካገኘች በኋላ የተርዳችው ነገር ቢኖር ስዎች እሷንም ጨምሮ ፍቅር የለም የሚሉት ለእነሱ ያልተፈጠርውን ሰው በጣም እጅግ በጣም ስለወደዱ ያፍቅሩ እየመስላቻው ከገቡ በኋላ ግን ፍቅር ስላልሆነ ነው የሚለያዩት የማይስማሙት ብላ ደምድማለች። ዲና በውስጧ አንድ ጥያቄ አደርባት። ሰው ውስጣችን ሲገባ ፍቅር ይሁን በጣም መውደድ እንዴት እንለያለን? ። ይህንን ጥያቄ ይመልስልኛል ብላ የምታስበው አዳም እንደሆነ ታውቃለች። ዲና በጣም ውስጧን እስካሁን እየገርመው ያለው ሌላው ነገር ደሞ ያኔ ጌዲዮን መጥቶ አዳምን ያስፈራራው ምሽት ላይ ካለፈ በኋላ ስለ ጊዲዮን አለማስቡ እና ስለ ሄዋን ብቻ ማስቡ እ፤ ስለ እሷ ብቻ ማውራት መፈለጉ ይህንን እያስላስለች አዳም ዲና ከገባችበት ሀሳብ ዲና ዲና ብሎ መለሳት እና በእግርሽም በሀሳብሽም ሄደሽ ትችይዋለሽ?ብሎ ሲላት አባባሉ ገርሟት ሳቀች ሳቋን ስጨርስ አዳም "ወዴት ሄድሽ ቆይ? አንድ ነገር ልጠይቅሽ አላት "እሺ እኔም እምጠይቅክ ጥያቄ አለ እሺ ጀምር አለችው። አዳምም ቅድሚያ ለሴት አላት እሺ ብላ በውስጧ ያለውን ስታብስለስለው የቆየችን ጠየቀችው አዳም ያኔ የሚገርም አመላለስ መለሰላት አዳም እንዲ ነበር ያላት ይቀጥላል.... @Hayitiye

ቆጣ ብላ አንቺስ ስላት ቁጣዋ ወደሳቅ ተቀይሮ ሳቀችና አቀፈችኝ ሁለቱንም እኮ አደለም የምስጥክ አንዱን ነው ብላ ለቀቅ አድርጋ አይኔን እያየች እኔ ደሞ ቆይ እሺ አንቺን ኩላሊት ቢያምሽስ ልክ እንደኔ አልኳት ፀባይክ ካላማረና ካመመኝ ትመልሳክ አለች ፍገግ ብላ ከዛ እጄን ልቦ ላይ አደርገችው እና ሁሉ ነገሬ ያንተ እና ያንተ ብቻ ነው አለችኝ እኔ ምን እንደምላት ግራ ገባኝ ያኔም የመኪና አደጋ ሲደርስብኝ ደም ለግሳኝ ነበር በነገራችን ላይ አንደኛው ጓደኛዬ ካደጋው ተርፎ አሁን ደቡብ አፍሪካ እና አሜሪካ እየተመላለስን ንግድ ነው የሚስራው የሄዋን ጥሩነት ከአቅሜ በላይ ሆነ ከ15 ቀን በኋላ ወደ ውጭ ሀገር ሄደን ንቅለ ተከላውን አደረግን ትንሽ ሳገግም ደሞ ወደ ዱባይ ሄደን እቴቴ ባወርስችኝ ቤት ዘና አልን ዲና በጣም ደስ ይላል ከሚያፍቅሩት ጋራ አብሮ መዋል እና ማደር ስትል አዳም አዎ በጣም ግን ከሄዋን ጋር አብርን አናድርም እንውላለን እንጂ እስክንጋባ አብርን አንተኛም አላት ዲና በመገርም እና እስካሁን ምንም አርጋቹ አታቁም አለችው አዳምም አዎ አናቅም ዲና ግርም አላትና እሺ ሌላው ቀርቶ ስትል አዳም እሩቅ አትሂጂ ከንፍሯንም ስሚያትም ስማኝም አታቅም ምክንያቱም ያረከስኳት ነው የሚመስኝ እኔ እሷን የምፈልጋት ለደቂቃ ስሜት ሳይሆን ለዘላለም ደስታ ነው አላት ዲና በጣም ተደመመች። ዲና ከሩቅ አንድ ዶክተር አየች አዳምን ወደሱ እንዲያይ በአይኗ ምልክት እየስጠችው ተመልከት ይህንን ልክስክስ ዶክተር ከህፃን ታካሚ እስከ ጉልማሳ አይቀርውም ሲባልግ ነርስ ዶክተር ዘበኛ አይመርጥም በእሱ ያለተበላሽነው ጥቂቶቻችን ነን ምክንያቱም እዚህ ሀኪም ቤት ሁሌ አፓረንት ስንወጣ አየዋለው አለችው አዳም ግራ እደተጋባ ተማሪ ነሽ እንዴ አላት አዎ ነኝ ስትለው አዳም ግራ በመጋባት ነርስ መስለሽኝ ነበር ለካ ነርስነት እየተለማመድሽልኝ ነው አላት አይ አይ ያኔ አንተን ለማዋራት ሰለፈለኩኝ ነበር የቆየውት እና እልካለው ኮማ ውስጥ ሴት ካለች እሷንም አይምርም ምክንያቱም ገና ሲታይ እንደምታየው ፍቅር የሚያሲዝ ነው በተለይ አቋምና መልክ ላላቸው ሴቶች እንክብካቤ ያበዛል ሄዋን ግን ሰውነቷ እንዴት ነው ያምራል? አለችው ጠቀስ አድርጋው በቀኝ አይኗ ስለ ስውነት አቋሟ ልነግሽ አለችም ምክንያቱም እሱን አይቼ ስላላፍቅርኮት ልነግርሽ የምችለው አይቼ ስላፍቀርኩት ልቧ ነው አላት ዲና በአግራሞት ጭንቅላቷን ነቀነቀች በነገራችን ላይ ያንተ ፍቅር የመጨርሻ ደረጃ ላይ ነው ስትለው የፍቅርም ደርጃ አለው አላት ዲናም እንዴ አዎ የሳይካትሪስት ተማሪ አይደለው እሱን ያላወኩኝ ምን ላቅ ነው አለችው አዳምም እሺ እስቲ ንገሪኝ አላት ዲናም ፈገግ ቀልጠፍ ብላ የመጀመሪያው love ይባላል ይህ ማለት ደሞሞ ይህ እጅግ በጣም መውደድ ነው ከዛ ሌላው ደሞ like ነው በጣም መውደድ ማለት ነው ሳስተኛው Adore ይባላል ይህ ማለት ደሞ ማፍቀር ነው ስትለው አዳም ፍገግ ብሎ እና እኔ Adore ላይ ነኝ ሲላት አይ አይ አልጨርስኩም አራተኛው worship ejik ነው ይህ በጣምምምም ማፍቀር ነው አለጨርኩም ይቀራል አለች ዲና አዳም ሊያወራ ሲል አምስተኛውእና የመጨርሻው ፍቅር ደሞ become crazy ይባላል ይህ ማለት የፍቅር ጥግ ላይ ደርሰካል አብደካል ማለት ነው አምስተኛው አንተን ይገልፅሀል አለችው አዳም በለው ኧርር ጓበዝ ጥሩ ማብራሪያ ነው ወደጄዋለው ሄዋን ነቅታ ይሆን አለና ዶክተሩ እሷ ጋር ብዙ እንዳይመላለሱ የነገር ትዝ አለው ግን አልቻለም እና ብድግ ብሎ ሄደ ሄዋን ለጥጥ ብላለች ሄዶ ግንባሯን በቀስታ ስሟት ወጣ እና ወደቦታው ተመለስ ዲና ጎን ተቀመጠ ያ ልክስክሱ ዶክተር ወደ እነሱ እየቀርበ መጣ ከዛም በጣም ቀርበ እና ሄዋን የተኛችበትን ክፍል በር ለመክፍት የበር እጀታውን ያዘው አዳም ሊያብድ ደርስ ወደ ዶክተሩም ተጠጋ ይቀጥላል.... @Hayitiye 🦋

😘አለሜ ነሽ😘 🔥ክፍል 12 ✍ እድል . . . አዳም ፈገግ ብሎ አስቢው እስቲ ሄዋኔ ስታወራ በጣም የምትጮህ ካልጮከች የምታወራ የማይመስላት ናት ግን ያኔ የወሰደችኝ ሰዎች ድምፅቸውን ቀንሰው የሚያወሩበት ሁለት ሰዎች በብዛት ደሞ ፍቅረኛሞች እየመጡ የሚያወሩበት ማንም ማንንም መረበሽ ፍፅሞ እንደማይፈቀድ መግቢያው ላይ የተፃፈበት ነው ከዛ በውስጤ ቢቆይም ከሄዋን ጋር እንደዚህ አይነት ቦታ መምጣት አግባብ ነው አልኩኝ ና ብላ እጄን ጎትታ የሆነ መቀመጫ ላይ ተቀመጥን መቀመጫው ያንዠዋዥዋል ልክ እንደ ዥዋዥዊ እና 2 ሰው የሚይዝ ነው ከዛም ከተቀመጥን በኋላ ሄዋን በእግሯ መሬቱን እየገፋች መንዠዋዠው ጀመርች እኔ ደሞ ጥሎብኝ ዥዋዥዌም ሆነ ምንም አይነት ተንቀሳቃሽ ነገር ላይ መቀመጥ አልወድም እንድታቆም ለመንገር ፈራው የሰውነቴ እና የፊቴን እንቅስቃሴ በማየት እንዳልተመቸኝ አውቃ ነው መሰለኝ ማንዠዋዠውን አቆመች እና ዝም ብላ ታየኝ ጀመር ያኔ ልቤ በጣም ደነገጠ መምታት ጀመር ወደኔ ተጠጋች ላብ በላብ ሆንኩኝ ከዛ ወደ ከንፈሬ አከባቢ ያለውን ጉንጬን ሳመችው እና ግጥሜስ አለችኝ ጮክ ብላ ሰዉ ዞሮ አፈጠጠባት ከዛም ወደራሳቸው ወሬና ተመስጦቸው ተመለሱ ። እኔም የያዝኩትን የተጣጠፈ ወረቀት አወጣው ወረቀቱ ላይ ለሄዋን የገጠምኩት ግጥም ነበር። ሲል ዲና ምን የሚል እስቲ በልልኝ አለችው አዳምም በደስታ አለና ጉሮሮውን ጠራርገው የግጥሙ ርዕስ እኔስ ገረመችኝ ይላል እኔስ ገረመችኝ ኧረ አስደመመችኝ ይህቺ ሴት በድንገት መጥታ የሳመችኝ ኧር እንደውም በጣም አስደነገጠችኝ ክው ብዬ ቀርው የሳመችኝ እለት ሳስባት አደርኩኝ ቀን አልቀርኝ ለሊት ጉንጬን ስትስመኝ ደንገጥገጥ አልኩና ግንባሪን ስስመኝ ልቤ ተናጋና ይህቺ ሴት ልቤ ውስጥ ገባች በጠና ልቤ ታመመላት ተጨናቀላትም ታቀዉ ይሆን እንዴ የልቤን መታመም ወይስ ልብ ሳትል ቀርታ ይሆን እንዴ ግራ ይገባኛል ዘወትር አንዳንዴ ብዬ ግጥሙን ጨርሼ ቀና ስል ሄዋን ኩስትርትር ብላ ነበር በጣም ደነገጥኩ ምነው ልልላት ብዬ ፈራው ምን አልባት ግጥሙ ላይ ለእሷ ያለኝን ስሜት ስለገለፅኩ ተናዳ ይሆን ብዬ አስብኩኝ ከዛም ሄዋን እየቀለድክብኝ ነው እንዴ አለች ደነገጥኩ ሰዉ ሁሉ ዞሮ አየን በጥፊ መታችኝ ግራ ገባኝ ለመሳም ያዘጋጀውትን ጉንጬን ጥፊ አረፈበት ለነገሩ እኔም ይህንን ግጥም ስፅፍ በግጥሙ አመካኝቼ ፍቅሬን ልገለፅ ነበር አሀ በቃ ስለማታፈቅርኝ ነው በእዚህ ግጥም የተናደደችው ብዬ አስብኩ የመታችን ጉንጭ ይዤ ቀረው ደንዝዤ ፍዝዤ በነገራችን ላይ በሰአቱ እሷ ስለተናደደችብኝ አዘንኩ እንጂ ሰው ፊት ስለመታችኝ ምንም አለመስለኝም ከዛ ጮክ ብለክ ያነብክለኝ ግጥም በልልኝ አለችው እ አልኳት አዎ በልልኝ አለችኝ ከዛም ጮክ ብዬ አነበብኩት የሰው ሁሉ ትኩርት እኛ ላይ ነበር ከዛም ሄዋን ጮክ እና ከት ብላ ሳቀችና የእኔ ውድ ቆይ ምን አይነት ስው ነክ እእ ብላ ጉንጭ እና ግንባሬን ሳመችኝ ከዛ ሁሉም እንደ ትንግርት እኛን ማየት ጀመረ ፈገግ አሉ ዲና ቆይ ይህ የሆነው ሀኪም ቤት ገብተክ ፍቅራችውን ከተገላለፃቹ በኋላ ነው አለችው አዳምም አይ ከዛ በፊት ነው ያኔ እኔና ሄዋን ከመናፈሻው ስንወጣ እራሱ ሄዋን ግጥሙ እንዳልገባት ሆና ዝም ብላ ሌላ ወሬ ነበር ስታወራ የነበርው ሄዋን ግቢያችን በተቀላቀለች በነጋታው ብዙ ወዳጅ ነበር ያፈራችው ወንዶችን በፍቅር ሴቶችን በመውደድ ጠብ አርጋን ነበር እውነት ለመናገር እሷን አለመውደድ በጭራሽ አይቻልም ተጨዋች ያልሆነውን ተጫዋች ጉልበተኛ የነበርውን ከጉልበተኝነት እንዲላቀቅ ሱሰኛ የነበርውን ከሱሱ እንዲላቀቅ እረድታለች ሱስ ስልሽ ለአደንዛዥ እፅ ፣የነገር፣የመላከፍን ይጨምራል ለጥናትም እንደዛው ጥናታቸው ላይ አተኩርው ጭብጥ ብለው የሚማሩትን ፣ በተለያየ ችግር ጭምት የሆኑትን ፈታ እንዲሉ አድርጋለች ሄዋን ማለት ስለ ሰው ችግር ሰምተው እና ይሄ ከእኔ ህይወት ጋር ምን አገናኘው የሚሉት አይነት ስው አደለችም ብዙ ወንዶች ሄዋንን አፈቀርኩሽ ማለት ሲጀምሩ እንዳውም በእየ ኮሊደር እና ክፍል ውስጥ 12 ሆነን ሄዋንን ወደው ኛል እሷ ትስቃለች እኛ ተጨንቀናል ብለው ብዙ ተማሪዎች ፅፈዋል። ከ 2አመት በፊት ትምህርት ተዘግቶ እረፍት ልንወጣ ስንል በጣም ያመኝ ጀመር ጎኔን ይጠዘጥዘኛል ብዙ መራመድ ያቅተኛል ምናምን እንደምንም ትምህርቱን ስጨርስ ህክምና አደርኩ ይህ የምነግርሽ የመኪና አደጋው ከተፈጠር በኋላ ነው ፊቴ መበላለዝ ሲጀምር የግቢ ልጆች ሁሉም ጓደኞቼን በማጣቴ ሀዘኑ በርትቶብኝ ነበር የመስላቸው አንድ ቀን ከሄዋን ጋር እየሄድን መንገድ ላይ ወደኩኝ ከዛም ሄዋን በመጮህ እና ሰው እንዲረዳት በማድርግ ሀኪም ቤት ወስደችኝ ያኔ ያመመኝ እንደ ነገ የግቢው ተማሪ በሙሉ ለእርፍት ሊሄድ ነበር ስመርመር ሁለቱም ኩላሊቶቼ ፌል እንዳደረጉ እና ከተቻለ በአፋጣኝ ንቅለ ተከላ እንደሚያስፈልግ ዶክተሩ ተናገር ሄዋን ይህንን ስትስማ እኔ እስጠዋለው አለች ፈጠን ብላ ዶክተሩ ምኑ ነሽ አላት እና መልሷን መጠባበቅ ጀመረ እኔ በቀስታ ደምፅ ሁሉ ነገሬ ናት አልኩኝ ዶክተሩ ግራ ገባው ሄዋን ምርመራ አድርገሽ ለእሱ መስጠት ከቻልሽ ልስጭው ነው ማለቴ እርግጠኛ ነሽ? አለቻት አዎ ያው ፀባዩ ካላማረ እቀበለዋው አለች እና ፈገግ አለች ከዛ ዳክተሮቹ እዚህ አልጋ እንድይዝ እና ኩላሊት ከተገኘለኝ ወደ ውጪ ሀገር ሄጄ እንደምታከም ነገርኝ ዘመድ ካለኝም ጠየቀኝ የሩቅም ቢሆን ሲለኝ አይ የማደጎ ልጅ ነኝ አልኩት እና የመታከሚያ ብር አለህ ሲለኝ በሚገባ አልኩት ምክንያቱም ከማደጎ በኋላ እንደ ልጃቸው ያኖሩኝ ወይዘሮ ብርትካን በጣም ብዙ ሚሊየን ብር አውርስውኝ ስለሞቱ ። እማማ ብርትካንን እቴቴ ነው የምላት እኔ ባደኩበት ማደጊያ እርዳታ በመስጠት ይታዉቃሉ ሲመጡ ሁሌም ሰላም ይሉኛል ከዛ 15 አመት ሊሞላኝ ከድርጅቱ አስወጥተው እንደ ልጃቸው ተቀብለው አኖሩኝ የአበባ እርሻ እና የአበባ ማሽጊያ ድርጅት እና ደሞ 2 ሀገር ውስጥ 3 ደሞ ውጪ ቤት አላቸው በየ ሀገሩ በበረሩ ቁጥር ማራኪ አበባ ካለ ይዘው ይመጣሉ ባላቸው ሞቷል መሀን ስለነበሩ አልወለዱም ባለቤታቸው አቶ አሰፋም ምርጥ ሰው ነበሩ እቴቴን አንቱ እያልኩ ነው የማናግራት አንቺ ስላት ያረከስኮት ያክል ነው የሚስማኝ የሆነ ቀን እቴቴ ዱባይ በረው ሲመለሱ አውሮፕላን ውስጥ ነው በድንገተኛ አደጋ የሞቱት ግን ከመሞታቸው በፊት ሙሉ ንብርታቸው ለእኔ 18 አመት እንደሞላኝ መታወቂያ አውጥተውልኝ ያሸጋገሩት ለእዛም ነው ለዶክተሩ ብር አለኝ ያልኩት በ3 ቀን በኋላ ሄዋን ምርመራውን አድርጋ ለእኔ መለገስ የምትችልበት ደርጃ ላይ እንደሆነች ተነገራት ሄዋን እየተፍለቀለቀች መጥታ እንኳን ደስ አለክ የኔ ፍቅር የኔ ሁሉ ነገር ዛሬ ደስስስ ብሎኛል እንኳን ደስስስ አለክ አለችኝ ዲያሊስስ ተደርጌ ስጨርስ ምን ተገኘ አልኳት እኔ ላንተ ኩላሊት መለገስ እንደምችል ተነገርኝ አንተ ብሩን አዘጋጅ እኔ ደሞ ኩላሊቴን ብላ በሳቅ አለች ከዛ እኔ አይ አይሆንም አልኳት እሷም ለምን አለችኝ

ለአድዋ ጀግኖች💪💪❤️❤️ ስለአድዋ ልግጠም ልቀኝለት ቅኔ ባይችለዉም ግጥሜ ባልመጥንም እኔ የአባቶቼን ቀን ልዘክር በወኔ የተከፈለበት የደምና ያጥንት አድዋ የዛሬ አድዋ የትላንት የሀበሻ ኩራት የሀበሻ አንድነት የአፍሪካ ነፃነት የነጮች ሽንፈት የጣሊያን ዉርደት ዘመን አይሽሬ እልህ አስጨራሽ እምዬ ሚኒሊክ ጣይቱ ባንድነት የዘመቱብሽ አድዋ የትላንት አድዋ የዛሬ ኧረ እንደምነሽ ለመኖራችን ምክንያት የሆነዉ ለዛሬ በነሱ ትግል ነዉ የቆመች ሀገሬ ታድያ ክብር መስጠት እራሱ ሲያንሳቸዉ የሀገር ባለዉለታ ጀግኖች እኮ ናቸዉ ከመቃብር በላይ ይጠራ ስማቸዉ ......SHARE ...For more @Hayitiye @Hayitiye

አድዋ.mp3 መልካም በአል አድዋ🗡💣 𝚓𝚘𝚒𝚗 & 𝚜𝚑𝚊𝚛𝚎 @fonkabecha

#አድዋ የቀፎ ንብ ሲቆጣ ስሜቱ ከፊት ሆና መራችው ንግስቱ #ጣይቱ @Hayitiye 🦋🦋
#አድዋ የቀፎ ንብ ሲቆጣ ስሜቱ ከፊት ሆና መራችው ንግስቱ #ጣይቱ @Hayitiye 🦋🦋

ሚኒሊክን ጠልቶ አድዋን መውደድ ማለት አውራ ንብን ገፍቶ ማር እንደመፈለግ ነው እምዬ ሚኒሊክ👑👑👑 @Hayitiye 🦋

ነው አልኳት ከተቀመጠችበት ተነሳች ወደየት ልትሄድ ነው ብዬ ቁጭ ካልኩበት ቀና ብዬ ተመለከትኳት ወደ እኔ ቀረበች ግጥም አድርጋ ጉንጬን ሳመችኝ ይህንን ግጥም እማ አለች እየሳቀች ይህን ግጥምማ የሆነ እምወደው ቦታ አለ እዛ ነው ምታነብልኝ አለችኝ ውስጤ ደስ እያለው እሺ ብያት መሄድ ጀመርን መንገድ ላይ እየተራመድን ስሟን ጠየኳት ሄዋን አለችኝ እኔ ደሞ አዳም አልኳት ከዛም ኦኦኦኦ አዳምና ሄዋን አለችኝ አዳም እና ሄዋን ምን አይነት አጋጣሚ ነው ሁለታችንም ስማችን አስገርሞን ነበር ። ከምንራመድበት ገታ ብለን ያው ይህ ነው ቦታው አለችኝ ቦታውን በአይኔ በደንብ ቃኘሁት ሄዋኔ እዚህ ባታ ትሄዳለች ይህንን ቦታ ትወዳለች ብዬ አልጠበኩም ነበር እና ገርመኝ ዲና ስፍ ብላ ምን አይነት ቦታ አለችው ይቀጥላል.... @Hayitiye