923
订阅者
无数据24 小时
无数据7 天
无数据30 天
数据加载中...
吸引订阅者
三月 '24
三月 '24
+2
在0个频道中
二月 '24
+30
在0个频道中
Get PRO
一月 '24
+54
在0个频道中
Get PRO
十二月 '23
+30
在0个频道中
Get PRO
十一月 '23
+54
在0个频道中
Get PRO
十月 '23
+100
在0个频道中
Get PRO
九月 '23
+59
在0个频道中
Get PRO
八月 '23
+61
在0个频道中
Get PRO
七月 '23
+26
在0个频道中
Get PRO
六月 '23
+14
在0个频道中
Get PRO
五月 '23
+12
在0个频道中
Get PRO
四月 '23
+15
在0个频道中
Get PRO
三月 '23
+15
在0个频道中
Get PRO
二月 '23
+16
在0个频道中
Get PRO
一月 '23
+19
在0个频道中
Get PRO
十二月 '22
+163
在0个频道中
Get PRO
十一月 '22
+20
在0个频道中
Get PRO
十月 '22
+20
在0个频道中
Get PRO
九月 '22
+38
在0个频道中
Get PRO
八月 '22
+86
在0个频道中
Get PRO
七月 '22
+10
在0个频道中
Get PRO
六月 '22
+9
在0个频道中
Get PRO
五月 '22
+5
在0个频道中
Get PRO
四月 '22
+12
在0个频道中
Get PRO
三月 '22
+3
在0个频道中
Get PRO
二月 '22
+1
在0个频道中
Get PRO
一月 '22
+4
在0个频道中
Get PRO
十二月 '21
+17
在0个频道中
Get PRO
十一月 '21
+19
在0个频道中
Get PRO
十月 '21
+23
在0个频道中
Get PRO
九月 '21
+28
在0个频道中
Get PRO
八月 '21
+947
在0个频道中
| 日期 | 订阅者增长 | 提及 | 频道 | |
| 10 三月 | +1 | |||
| 09 三月 | 0 | |||
| 08 三月 | 0 | |||
| 07 三月 | +1 | |||
| 06 三月 | 0 | |||
| 05 三月 | 0 | |||
| 04 三月 | 0 | |||
| 03 三月 | 0 | |||
| 02 三月 | 0 | |||
| 01 三月 | 0 |
频道帖子
Repost from እንጦጦ አምባ 2ኛ ደረጃና መሰናዶ ት/ቤት የተማሪዎች መረጃ መለዋወጫ
https://t.me/ENTOTORTS entoto amba new telgram link
| 2 | አዲስ ማስታወቂያ ለ 12ኛ ክፍል ለቀንም ሆነ ለማታ ተማሪዎች በሙሉ ማክሰኞ የነበረው የ 12 ኛ ክፍል ፎርም ከት/ቢሮ ስለ ምዝገባው እና ስለፈተናው አሰጣጥ ሂደት ወደ ሰኞ ስለቀየሩት ሁሉም ተማሪ ሰኞ መታወቂያ, ዩኒፎርም, እንዲሁም ፀጉር እና የመሳሰሉትን ህጎች አክብራችሁ ኦረንቴሽኑን እንድትከታተሉ በጥብቅ እና በጥብቅ እያሳሰብን እንዲሁም በኦረንቴሽኑ መሠረት ፎርሙን ላልሞላ ተማሪ ት/ቤቱ ሀላፊነቱን እንደማይወስድ ማሳሰብ እንወዳለን። | 2 655 |
| 3 | 没有文字... | 1 782 |
| 4 | https://t.me/ENTOTORTS entoto amba new telgram link | 1 039 |
| 5 | 没有文字... | 1 945 |
| 6 | Photo from dhugasafikadu | 1 385 |
| 7 | በጥቅምት 1 ይሰጥ የነበረው የ12 ኛ ክፍል ሞዴል ፈተና ቀርቷል | 1 283 |
| 8 | G12 model pro (1).docx | 1 318 |
| 9 | 🆕 የሪሚዲያል ፕሮግራም ምደባ ይፋ ሆኗል።
በ2015 ዓ.ም የ12ኛ ክፍል ማጠቃለያ ብሔራዊ ፈተና ወስዳችሁ በመንግሥት ዩኒቨርሲቲዎች የሪሚዲያል ፕሮግራም ለመከታተል የሚያስችል ማለፊያ ውጤት ያስመዘገባችሁ ተማሪዎች የተቋም ምደባችሁን ከታች በተዘረዘሩት አማራጮች ማየት የምትችሉ መሆኑን ትምህርት ሚኒስቴር አሳውቋል።
ምደባችሁን ለማየት የቀረቡ አማራጮች፦
በድረ-ገፅ፦
https://placement.ethernet.edu.et
በቴሌግራም ቦት፦
https://t.me/moestudentbot
የተቋም ይቀየርልኝ ጥያቄ #የማያስተናግድ መሆኑን ትምህርት ሚኒስቴር ገልጿል።
የተመደባችሁበት የትምህርት ተቋማት ጥሪ በመጠበቅ ትምህርታችሁ መከታተል ትችላላችሁ ተብሏል።
መረጃዎችን በፍጥነት ለማግኘት የትምህርት በቤቴ ቴሌግራም ገፃችንን JOIN እና ሼር ያድርጉ!
https://t.me/+A2s5HvD0sO9lOGY0
https://t.me/+A2s5HvD0sO9lOGY0 | 1 107 |
| 10 | እንዳትቀሩ ማንኛውም ውጤት ብታመጡ ለምን ከመቶ በታች አይሆንም አማራጭ አለ የላችኻል ሰለዚህ ያለው አማራጮች ተጠቀሙ ። | 652 |
| 11 | ለ2015 የ12ተኛ ክፍል ተፈታኝ ተማሪዎች በሙሉ
ለ2015 የ12ተኛ ክፍል ተፈታኝ የእንጦጦ አምባ አጠቃላይ 2ተኛ ደረጃ ት/ቤት ተማሪዎች በሙሉ ስለውጤት፣ ስለህይወት ውጤታማነት፣ ስላሉ ዘርፈ ብዙ አማራጮችና ተያያዥ ጉዳዮች የጌጅ ዩኒቨርሲቲ ኮሌጅ አመራሮች ከትምህርት ሚኒስቴር እና ከኢ.ፌ.ዲ.ሪ. ትምህርትና ሥልጠና ባለሥልጣን የወጡ መመሪያዎች፤ ደንቦችና መስፈርቶችን መሠረት በማድረግ የሥልጠናና የorientation መድረክ አዘጋጅቷል፡፡
ጊዜ፡ ለአርብ፡ በ21 – 03 – 2016 ዓ.ም
ሰዓት፡ ከ9፡00 – 11፡00
ቦታ፡ እንጦጦ አምባ 2ተኛ ደረጃ ት/ት ቤት አዳራሽ
N.B:- ማንኛውም ተማሪ ስላሉ አማራጮችና ስለውጤታማነት ልምድ የሚያገኙበት፣ መረጃዎችንና ማስረጃዎችን በሚለዋወጡበት መድረክ ቢገኙ ተጠቃሚ ይኾናሉ፡፡
መልካም ጊዜ! | 623 |
| 12 | የቴክኒክና ሙያ የመግቢያ ነጥብ ይፋ ተደረገ።
የሥራና ክህሎት ሚኒስቴር በ2016 ዓ.ም ወደ ቲክኒክና ሙያ መግቢያ ነጥብ ይፋ አድርጓል።
ሚኒስቴሩ የመግቢያ ነጥቡን ይፋ ያደረገው ረቡዕ ኅዳር 5 ቀን 2016 ዓ.ም ላምበረት በሚገኘው ዋና መስሪያ ቤቱ በሰጠው ጋዜጣዊ መግለጫ ነው።
መግለጫውን የሰጡት የሥራና ክህሎት ሚኒስትር ወ/ሮ ሙፈሪሃት ካሚል ፤ የተፈጥሮ ሳይንስ ደረጃ 5 የመቁረጫ ነጥብ ወንድ ከ218፣ ሴት 199 በላይ፣ የታዳጊ ክልል (የአርብቶ አደር አካባቢዎች) ወንድ ከ192፣ ሴት 187 በላይ፣ በተፈጥሮ ሳይንስ አካል ጉዳተኞች 147ና ከዚያ በላይ (ሁሉንም ክልሎች ታሳቢ ያደረገ ነው) ብለዋል።
ደረጃ 3 እና 4 ወንድ ከ173፣ ሴት 163 በላይ፣ ታዳጊ ክልሎች ወንድ ከ157፣ ሴት 156 በላይ፣ አካል ጉዳተኞች 130ና ከዚያ በላይ ነው ተብሏል።
ተፈጥሮ ሳይንስ ደረጃ 1 እና 2 ወንድ 172፣ ሴት 162ና ከዚያ በላይ፣ ታዳጊ ክልሎች ወንድ 156፣ ሴት 155ና ከዚያ በላይ ነው።
ማኅበራዊ ሳይንስ ደረጃ 5 ወንድ 179፣ ሴት 170ና ከዚያ በላይ፣ ታዳጊ ክልሎች ወንድ 166፣ ሴት 162፣ አካል ጉዳተኞች 147ና ከዚያ በላይ ነው።
ደረጃ 3 እና 4 በማኅበራዊ ሳንይንስ ወንድ 149፣ ሴት 147፣ ታዳጊ ክልል ወንድ 138፣ ሴት 137ና ከዚያ በላይ፣ አካል ጉዳተኞች 130ና ከዚያ በላይ ሆኗል።
ደረጃ 1 እና 2 በማኅበራዊ ሳይንስ ወንድ 148፣ 146፣ ታዳጊ ክልል ወንድ 137፣ ሴት 136፣ አካል ጉዳተኞች 129ና ከዚያ በላይ መሆኑን አስረድተዋል።
ሚኒስትሯ አክለውም፣ "በ2016 ዓ.ም 844 ሺሕ 384 የሚሆኑ ተማሪዎች የ12ኛ ክፍል መልቀቂያ ብሔራዊ ፈተና ወስደዋል። ከእነዚህ ውስጥ በእኛ ምልከታ 632 ሺሕ 587 የሚሆኑት ወደ ቴክኒክና ሙያ ስልጠና ተቋማት ይመጣሉ የሚል ግምት አለን" ነው ያሉት።
የሰው ሃይል ለመቀበል የተሻለ ዝግጁነት አላቸው ያልናቸውኝ የመንግሥትና የግል የቴኪኒክና ሙያ ስልጠና ተቋማትን ፈትሸናል ያሉት ሚኒስትሯ፣ እስካሁን ባለው ከ28 ሺህ በላይ የሚሆኑ አሰልጣኞች፣ ወደ 1ሺሕ 400 ገደማ የተሻለ ብቃት ያላቸው ማሰልጠኛ ኮሌጆች አሉ ብለዋል።
መረጃው በቲክቫህ ኢትዮጵያ ተዘጋጅቶ የቀረበ ነው።
@tikvahethiopia | 572 |
| 13 | 没有文字... | 665 |
| 14 | #ማስታወቂያ
የRemedial ፕሮግራም የዩኒቨርሲቲ ምርጫን በተመለከተ
በ 2015 ትምህርት ዘመን የ12ኛ ክፍል ማጠቃለያ አገር አቀፍ ፈተና ወስዳችሁ ለትምህርት ሚኒስቴር ተጠሪ በሆኑ የመንግስት ዩኒቨርስቲዎች የ Remedial ፕሮግራም ለመከታተል የሚያስችል ማለፊያ ውጤት ያስመዘገባችሁ ተማሪዎች የተቋም ምርጫችሁን በየትምህርት ቤታችሁ በተወከሉ መምህራን በኩል እስከ ህዳር 12/2016 ዓ.ም ድረስ ማስተካከል የምትችሉ መሆኑን እንገልጻለን።
ማሳሰቢያ፡ -
ከታች የተዘረዘሩ ዩኒቨርሲቲዎች የ Remedial ፕሮግራም የማያስተናግዱ መሆኑን እንገልጻለን።
1. አዲስ አበባ ዩኒቨርሲቲ
2. አዲስ አበባ ሳይንስና ቴክኖሎጂ ዩኒቨርሲቲ
3. አዳማ ሳይንስና ቴክኖሎጂ ዩኒቨርሲቲ
4. ሀዋሳ ዩኒቨርሲቲ
5. አርሲ ዩኒቨርሲቲ
6. ኮተቤ የትምህርት ዪኒቨርሲቲ | 470 |
| 15 | ለ 12ኛ ክፍል ተማሪዎችን ቲሸርት ማሰራት ለሚፈልጉ ተማሪዎች አንድ አይነት እና ጽሁፍ መታወቅ ስላለበት ት/ቤቱም ማወቅ ስላለበት የተማሪዎች ተወካይ መታችሁ እንድታናግሩን ስንል እናሳውቃለን። | 912 |
| 16 | የ2015 ዓ.ም 12ኛ ክፍል ተፈታኞች አቅም ማሻሻያ (Remedial Program) መከታተያ የመቁረጫ ነጥብ ይፋ ሆነ።
==============//==
ጥቅምት 23/2016 ዓ .ም (ትምህርት ሚኒስቴር ) በ2015 የ12ኛ ክፍል ማጠናቀቂያ ፈተና ወስደው የዩኒቨርሲቲ መግቢያ ውጤት ያላመጡ ተማሪዎች የአቅም ማሻሻያ ፕሮግራም መከታተያ መቁረጫ ነጥብ ይፋ ሆኗል።
የከፍተኛ ትምህርት የአስተዳደርና መሠረተ ልማት መሪ ስራ አስፈጻሚ ሰለሞን አብርሃ (ዶ/ር ) እንደገለጹት በ2016 በግልና የመንግስት ተቋማት የአቅም ማሻሻያ /Remedial Program / የሚከታተሉ ተማሪዎች መቁረጫ ነጥብ እንደተፈተኑት የትምህርት ዓይነት ብዛት 30% እና ከዚያ በላይ ሆኗል ።
በዚህም መሠረት በመንግስት ዩኒቨርስቲዎች ለመማር የመቁረጫ ነጥብ የተፈጥሮ ሳይንስ ለመደበኛና የማታ ወንድ ተማሪዎች 255 የተፈጥሮ ሳይንስ ለመደበኛና የማታ ሴት ተማሪዎች 234 መሆኑን አስታውቀዋል።
የማህበራዊ ሳይንስ ለመደበኛና የማታ ወንድ ተማሪዎች 218 የማህበራዊ ሳይንስ ለመደበኛና የማታ ሴት ተማሪዎች 200 መሆኑን ተናግረዋል።
ታዳጊ ክልሎች የተፈጥሮ ሳይንስ ወንድ ተማሪዎች 224 ታዳጊ ክልሎች ተፈጥሮ ሳይንስ ሴት ተማሪዎች 210 መሆኑን ተናግረዋል።
ታዳጊ ክልሎች የማህበራዊ ሳይንስ ወንድ ተማሪዎች መግቢያ 192 ታዳጊ ክልሎች ማህበራዊ ሳይንስ ሴት ተማሪዎች መቁረጫ180 መሆኑን አመልክተዋል።
ሙሉ መረጃው👇
https://m.facebook.com/story.php?story_fbid=pfbid0DDFte8gZynMFNPjAJqQ3E4BgCn54bGD3wY5sX2sjkPmbtaJFBRF6xjnxaR4X2hiSl&id=100064682287722&mibextid=9R9pXO | 625 |
| 17 | በ 2015 ዓ.ም የኢትዮጵያ አጠቃላይ የ2ኛ ደረጃ የማጠናቀቂያ ፈተና ወስዳችሁ የተፈጥሮ ሳይንስ ተማሪዎች 350 እና ከዚያ በላይ እንዲሁም የማህበራዊ ሳይንስ ተማሪዎች ደግሞ 300 እና ከዚያ በላይ የማጣችሁ የዩኒቨርስቲ ና የፊልድ ምርጫ የማስተካከያ ፎርም ስለመጣ ዛሬ ረቡዕ 14-2-2016 ዓ.ም 9:00 ሰዓት ላይ በት/ቤቱ ቅጥር በመገኘት የማስተካከያ ፎርሙን እንትሞሉ እናሳስባለን። ማሳሰቢያ ከዛሬ ውጪ የማይቻል መሆኑን እናሳውቃለን። | 622 |
| 18 | አጠቃላይ የ12ኛ ክፍል ውጤት ምን ይመስላል?????
👉ከተፈተኑት ጠቅላላ ተማሪዎች ውስጥ 50 ከመቶ የሚሆኑት እና ከዛ በላይ 26% ነው ያገኙት።
👉ከ845 ሺህ ፤ 422,500 ሺህ ተማሪ ከ26 በታች ነው ያገኘው። እንደው ዝም ብሎ አንድ ተማሪ ፈተናውን በግምት ቢሞላ እንኳን ሊያገኘው የሚችለው ውጤት ነው።
👉ለዚህ ነው ከታች ጀምሮ በደንብ አጥርተን መስራት አለብን የምንለው። "
ስለ 2015 ዓ/ም የ12ኛ ክፍል ብሄራዊ ፈተና ቁጥሮች ምን ይላሉ ?
👉- በ2015 የተፈተኑ ተማሪዎች ብዛት 845,099 ፤ 50 በመቶና በላይ ያመጡ 27,267 ተማሪዎች (3.2%) ብቻ ናቸው።
👉ከነዚህ ውስጥ ፦
• ከተፈጥሮ ሳይንስ ያለፉ 19,017 ተማሪዎች
#• ከማህበራዊ ሳይንስ ያለፉ 8,250 ተማሪዎች
👉- በማታ የተፈተኑ 16,541 ያለፉ 12 ተማሪዎች ብቻ
👉- በግል የተፈተኑ 169,502 ያለፉ 498 ተማሪዎች ብቻ
👉- በመደበኛ የተፈተኑ 659,056 ያለፉ 26,757 ተማሪዎች ብቻ
👉- የ12ኛ ክፍል ፈተና ካስፈተኑ 3,106 ት/ቤቶች፤ 1,328 ትምህርት ቤቶች #አንድም_ተማሪ ማሳለፍ አልቻሉም / ምንም ተማሪ አላሳለፉም።
👉- በሀገሪቱ ካሉትና የ12ኛ ክፍል ፈተና ካስፈተኑት ትምህርት ቤቶች 42.8 በመቶ የሚሆኑት አንድም እንኳን ተማሪ ማሳለፍ አልቻሉም።
👉- 27 ሺህ 267 ተማሪዎች በቀጥታ ፍሬሽ ማን ሆነው ወደ ዩኒቨርሲቲ ሲገቡ 160 ሺህ ገደማ ተማሪ በሬሜዲያል ይገባሉ።
#TikvahEthiopia | 1 119 |
| 19 | #ሙሉ_መግለጫ
የትምህርት ሚኒስቴር የ2015 ዓ/ም የ12ኛ ክፍል ብሔራዊ ፈተናን በተመለከተ የሰጠው ሙሉ መግለጫ ከላይ ተያይዟል።
ተማሪዎች ውጤታቸውን ከነገ ጥዋት 12 ሰዓት ጀምሮ ማየት ይችላሉ።
ቲክቫህ ኢትዮጵያ ተከታትሎ መረጃዎችን ያደርሳል።
የ 12ኛ ክፍል የሚለቀቅበት እና የተለያዩ ደረጃዎችን የሚታዩበት ቻናል
_ Send Request _
ትምህርት ሚኒስቴር
ተጨማሪ ትምህርታዊ መረጃ ለማግኘት ቻናላችን ይቀላቀሉ ‼️
https://t.me/Tmhrt_Minister
https://t.me/Tmhrt_Minister | 490 |
| 20 | 没有文字... | 780 |
