Ethiopian Law
前往频道在 Telegram
ዳንኤል ፍቃዱ ተስፋዬ በሁሉም የፌደራል ፍርድ ቤቶች ጠበቃና የህግ አማካሪ ስልክ - 0913158507 ወይም 0978554559 Daniel Fikadu Tesfaye Certified Attorney of law at all Federal Courts of Ethiopia. Email- nurotekore@gmail. Com ⚖⚖Ethiopian Law by Daniel Fikadu channel ⚖⚖⚖
显示更多未指定国家未指定类别
583
订阅者
+1824 小时
+1167 天
+52030 天
数据加载中...
吸引订阅者
十二月 '24
十二月 '24
+179
在2个频道中
十一月 '24
+616
在2个频道中
Get PRO
十月 '24
+594
在3个频道中
Get PRO
九月 '24
+481
在0个频道中
Get PRO
八月 '24
+563
在2个频道中
Get PRO
七月 '24
+426
在6个频道中
Get PRO
六月 '24
+330
在3个频道中
Get PRO
五月 '24
+425
在3个频道中
Get PRO
四月 '24
+431
在4个频道中
Get PRO
三月 '24
+502
在5个频道中
Get PRO
二月 '24
+484
在5个频道中
Get PRO
一月 '24
+874
在6个频道中
Get PRO
十二月 '23
+459
在2个频道中
Get PRO
十一月 '230
在2个频道中
Get PRO
十月 '230
在2个频道中
Get PRO
九月 '230
在0个频道中
Get PRO
八月 '230
在0个频道中
Get PRO
七月 '230
在0个频道中
Get PRO
六月 '230
在0个频道中
Get PRO
五月 '230
在0个频道中
Get PRO
四月 '230
在0个频道中
Get PRO
三月 '23
+17
在0个频道中
Get PRO
二月 '23
+8
在0个频道中
Get PRO
一月 '23
+24
在0个频道中
Get PRO
十二月 '22
+13
在0个频道中
Get PRO
十一月 '22
+28
在0个频道中
Get PRO
十月 '22
+23
在0个频道中
Get PRO
九月 '22
+6
在0个频道中
Get PRO
八月 '22
+33
在0个频道中
Get PRO
七月 '22
+37
在0个频道中
Get PRO
六月 '22
+15
在0个频道中
Get PRO
五月 '22
+16
在0个频道中
Get PRO
四月 '22
+12
在0个频道中
Get PRO
三月 '22
+11
在0个频道中
Get PRO
二月 '22
+12
在0个频道中
Get PRO
一月 '22
+17
在0个频道中
Get PRO
十二月 '21
+32
在0个频道中
Get PRO
十一月 '21
+12
在0个频道中
Get PRO
十月 '21
+18
在0个频道中
Get PRO
九月 '21
+6
在0个频道中
Get PRO
八月 '21
+9
在0个频道中
Get PRO
七月 '21
+9
在0个频道中
Get PRO
六月 '21
+12
在0个频道中
Get PRO
五月 '21
+17
在0个频道中
Get PRO
四月 '21
+10
在0个频道中
Get PRO
三月 '21
+373
在0个频道中
| 日期 | 订阅者增长 | 提及 | 频道 | |
| 12 十二月 | +6 | |||
| 11 十二月 | +14 | |||
| 10 十二月 | +12 | |||
| 09 十二月 | +8 | |||
| 08 十二月 | +17 | |||
| 07 十二月 | +18 | |||
| 06 十二月 | +13 | |||
| 05 十二月 | +13 | |||
| 04 十二月 | +17 | |||
| 03 十二月 | +17 | |||
| 02 十二月 | +22 | |||
| 01 十二月 | +22 |
频道帖子
የ/ፌ/ጠ/ፍ/ቤት ሰበር ሰሚ ችሎት የሕግ ትርጉም የሰጠባቸዉ ዉሳኔዎች ማዉጫ - ከቅጽ 01-25
ማውጫው ዉሳኔዎችን በዙርፍ በዘርፍ ተከፋፍሎ ተመሳሳይ ጉዳይን የሚመለከቱ ዉሳኔዎችን በአንድ ላይ ተደራጅቶ በሕግ ባለሙያ አቶ አረጋይ ገ/እግዚአብሄር ተዘጋጅቶ ቀርቧል::
| 2 | +6 Case No. 164649.doc | 1 |
| 3 | +9 Case No. 160409 R.doc | 1 |
| 4 | +9 Case No. 159195.doc | 1 |
| 5 | +9 Case No. 124316.doc | 1 |
| 6 | Case No. 123526.doc | 1 |
| 7 | የተመረጡ የፌደራል የመጀመሪያ ደረጃ ፍርድ ቤት የወንጀል ውሳኔዎች | 1 |
| 8 | የህገመንግስት አጣሪ ጉባኤ የ40/60 የኮንዶሚኒየም ቤት መርሃ ግብር እጣ አወጣጥ ጉዳይን በተመለከተ የመስማት /Hearing/ እንዲካሄድ ውሳኔ ሰጠ
***
የሕገ መንግሥት ጉዳዮች አጣሪ ጉባዔ ባካሄደው መደበኛ ጉባዔ ቀደም ሲል በተለያዩ ጊዜያት በዋና ጉባዔና በንዑስ ጉባዔ ደረጃ ሲመረምራቸው ከቆያቸው አቤቱታዎች መካከል በ28 ጉዳዮች ላይ ተወያይቶ ውሳኔ አሳለፈ።
አጣሪ ጉባዔው ሐሙስ መጋቢት 21 ቀን 2015 ዓ.ም ባደረገው ጉባዔ 28 ጉዳዮችን በመመርመር 26 ጉዳዮች ምንም አይነት የሕገ መንግሥት ጥሰት ስላላገኘባቸው የሕገ መንግሥት ትርጉም አያስፈልጋቸውም ብሎ ውሳኔ በመስጠት ሲዘጋቸው አንድ ጉዳይ ላይ ግን ተጨማሪ ማብራሪያ ተደርጎበት ግልፅ ሆኖ እንዲቀርብ አቅጣጫ ሰጥቶበታል፡፡
በጉባዔው ሰፊ ውይይት ያደረገበት ሌላኛው አንድ ጉዳይ ደግሞ በመዝገብ ቁጥር 6690/14 የቀረበና ከ40/60 የኮንዶሚኒየም ቤት መርሃ ግብር እጣ አወጣጥ ጋር የተያያዘ ሲሆን ጉዳዩ ወደ ጉባዔው የቀረበው በአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር የቁጠባ ቤቶች ልማት ኢንተርፕራይዝ አመልካችነትና በ761 ሰዎች ተጠሪነት ነው፡፡ ጉባዔውም ቀደም ሲል በአቤቱታውና በተጠሪዎች በቀረቡ መልሶች እንዲሁም በጉባዔው የጉዳዮች አቀራረብና አወሳሰን መመሪያ አንቀፅ 26 መሰረት ከጉዳዩ ጋር ተዛማጅነት ያላቸው መንግስታዊና መንግስታዊ ያልሆኑ ተቋማትንና የዘርፉ ምሁራን ባቀረቡት ምክረ ሀሳብ ላይ ሰፊ ውይይት ካካሄደ በኋላ የሕገ መንግሥት ትርጉም ምርመራ ስራውን በተሻለ ለመፈፀም ይረዳው ዘንድ ሌሎች ተጨማሪ የዘርፉ ምሁራንን ምክረ ሃሳብ ለመስማት ጭብጦችን ለይቶ በጥቂት ቀናት ውስጥ አጠቃላይ ዝግጅቱ እንዲጠናቀቅና የመሰማት ፕሮግራሙ /Hearing/ እንዲካሄድ አቅጣጫ አስቀምጦ የእለቱ ጉባዔ ተጠናቋል፡፡ | 3 |
| 9 | ኬሪያ ኢብራሂም፣ ዶ/ር አብርሃም ተከስተ እና ዶ/ር አዲስዓለም ባሌማ ከእስር ተፈቱ
በዶ/ር ደብረጽዮን ገብረሚካኤል እና በሌተናል ጄነራል ታደሰ ወረደ መዝገብ ተከስሰው በእስር ላይ የነበሩ የህወሓት ሲቪል እና ወታደራዊ አመራሮች ዛሬ ሐሙስ መጋቢት 21፤ 2015 አመሻሽ ላይ ከእስር መፈታታቸውን የተከሳሾቹ ጠበቆች አስተባባሪ የሆኑት አቶ ሃፍቶም ከሰተ ለ“ኢትዮጵያ ኢንሳይደር” ተናገሩ። በዛሬው ዕለት ከእስር ተለቅቀው ወደ ቤታቸው መግባታቸው ከተረጋገጡ ተከሳሾች ውስጥ፤ የህወሓት ስራ አስፈጻሚ ኮሚቴ አባል የሆኑት ወ/ሮ ኬሪያ ኢብራሂም፣ ዶ/ር አብርሃም ተከስተ እና ዶ/ር አዲስዓለም ባሌማ እንደሚገኙበት ጠበቃው አስታውቀዋል። (ኢትዮጵያ ኢንሳይደር) | 5 |
| 10 | የክስ መነሳትን አስመልክቶ የተሰጠ መግለጫ
በፌዴራል መንግስት እና በህዝባዊ ወያኔ ሃርነት ትግራይ (ህወሃት) መሃከል በተፈረመው የሰላም ስምምነት መሰረት ከግጭቱ ጋር ተያያዥ የሆኑ ወንጀሎች ተጠያቂነት በተመለከተ ያለውን ዓለም አቀፍ ተሞክሮ ታሳቢ ባደረገ መልኩ በሽግግር ፍትህ ማዕቀፍ ሊታዩ እንደሚገባ ስምምነት ላይ ተደርሷል።
ስለሆነም በወንጀል ተጠርጥረዉ ክስ ቀርቦባቸዉ የነበሩ የህዝባዊ ወያኔ ሃርነት ትግራይ ሲቪል እና ወታደራዊ አመራሮችን ክስ በማቋረጥ ጉዳያቸዉ በቀጣይ በሽግግር ፍትህ ማዕቀፍ እንዲታይ ማድረግ አስፈላጊ ሆኖ ተገኝቷል።
ስለዚህ በተገለፀው አግባብ ከዚህ ጋር በተያያዘ ቀርቦ በክርክር ሂደት ላይ ይገኙ የነበሩ የወንጀል ክሶች በአዋጅ 943/2008 አንቀጽ 6 (3) (ሠ) መሰረት የተነሱ መሆኑን እናሳዉቃለን።
#ፍትህ ሚኒስቴር | 7 |
| 11 | የኢትዮጵያ_ብሔራዊ_መታወቂያ_ረቂቅ_አዋጅ.pdf | 3 |
| 12 | Draft-Digital-ID-LAW-English-Version.pdf | 3 |
| 13 | የብሔራዊ መታወቂያ ፕሮግራም የዲጂታል መታወቂያ አዋጅ በዛሬው ዕለት በአዋጅ ቁጥር 1284/2015 ሆኖ ጸድቋል።
The National ID Program is delighted to announce the adoption of the #DigitalID Proclamation (Proclamation No. 1284/2015) officially passed into law today by the parliament House of Peoples Representatives of FDRE
* you can find the final draft below | 3 |
| 14 | ምክር ቤቱ የፌደራል የመጀመሪያ ፍርድ ቤት ዳኛ የነበሩትን አቶ ፋንታሁን ደለለውን ከስራ አሰናበተ
********
የሕዝብ ተወካዮች ምክር ቤት በ2ኛ ዓመት የስራ ዘመን 2ኛ ዓመት 12ኛ መደበኛ ስብሰባው የፌደራል የመጀመሪያ ፍርድ ቤት ዳኛ የነበሩትን አቶ ፋንታሁን ደለለው ሽፈራውን ከስራ አሰናብቷል።
የስራ ስንብት ውሳኔ ሃሳቡን ያቀረቡት በሕዝብ ተወካዮች ምክር ቤት የሕግ እና ፍትሕ ጉዳዮች ቋሚ ኮሚቴ ሰብሳቢ ወይዘሮ እፀገነት መንግስቱ፤ አቶ ፋንታሁን የዳኞች የስነ-ምግባርና የዲሲፕሊን ክስ ስነ-ስርዓት ደንብ በመተላለፍና የሐቀኝነት ተነጻጻሪ ግዴታ በመተላለፍ ከአመልካች ብር 100ሺህ መደለያ መቀበላቸው በማስረጃ ተረጋግጧል ብለዋል።
ምክር ቤቱም የቀረበለትን የውሳኔ ሃሳብ ሪፖርት ካዳመጠ በኋላ የአቶ ፋንታሁን ደለለው ሽፈራውን የስራ ስንብት የውሳኔ ሃሳብ ቁጥር 13/2015 አድርጎ በሙሉ ድምጽ ማጽደቁን የሕዝብ ተወካዮች ምክር ቤት መረጃ ያመለክታል።
#EBC | 3 |
| 15 | New vacancies at Zemen Bank
🔰 Zemen Bank wants to recruit employees in the following vacant positions 👇👇
🔰 Professions: Accounting, Banking & Insurance, Management, Economics, Law, Accounting & Finance, Marketing, in Human Resources Management, Management, Business Administration, Administrative Management, Office Management , Public Administration and related.
📌 Deadline : April 7, 2023
📌ሰለ ሰራው ሙሉ መረጃ ለማየት ይህንን ሊንክ ይጠቀሙ👇👇
👉 Read Detail:- https://bit.ly/3jTya7z
📌ዛሬ የወጡ የስራ ማስታወቂያዎች ሁሉም በአንድ ቦታ በዚህ ሊንክ ዌብሳይቱ ላይ ይመልከቱት👇👇👉 www.harmeejobs.com
🔰Telegram:- https://t.me/harmeeJobs
🔰Please Don't forget to share/ወዳጅ ዘመድዎ እንዲደርሰው ሼር ያድርጉ | 3 |
| 16 | የመኖሪያ ቤት ኪራይ ጭማሪን ለ90 ቀናት ለማገድ በአዲስ አበባ ከተማ መስተዳድር የወጣ ማሻሻያ ደንብ ቁጥር 145/2015
A Regulation to provide for the amendment for the suspension of residential housing rental increment for 90 days
Regulation no. 145/2015 | 1 |
| 17 | የጠበቆች ማህበር በካፒታል ማርኬት ላይ የስልጠና መርሃ-ግብር ዝግጅቱን እያጠናቀቀ ነው
********
የኢትዮጵያ ፌደራል ጠበቆች ማህበር በአዋጅ ከወሰዳቸው ሀላፊነቶች አንዱ ጠበቆች ከአዳዲስ የህግ ማዕቀፎችና ማሻሻያዎች ላይ ግንዛቤዎችን መፍጠር ስልጠናዎችን መስጠት በውጤቱም ጠበቆች ወቅቱን የዋጀ የህግ ግንዛቤ ኖሮአቸው የሚሰጡት የአገልግሎት ጥራት እንዲሻሻል ማስቻል ነው፡፡ በዚህም የኢትዮጵያ ፌደራል ጠበቆች ማህበር ከ አለማየሁ ሀይሌ ፋውንዴሽን ጋር በመተባበር መቀመጫቸውን ናይጄሪያ ካደረጉት ፕራይስ ዋተር ሀውስ ኮፐርስ እና ኤን.ጂ.ኤክስ ሬጉሌሽን ሊሚትድ (PricewaterhouseCoopers and NGX Regulation Limited) ከተባሉ ሁለት የውጭ ድርጅቶች ጋር በጋራ በመሆን በካፒታል ማርኬት ላይ ስልጠና ለመስጠት ቅድመ ዝግጅቶችን አጠናቋል፡፡
ስልጠናው እ.ኤ.አ April 06 2023 ማለትም በመጋቢት 28 ቀን 2015 ዓ.ም ሀሙስ ከቀኑ 5፡00 እስከ 7፡15 ሰአት Virtual በበይነ-መረብ ይሰጣል፡፡ በስልጠናው ከፌደራል ጠበቆች በተጨማሪ ከተለያዩ ሚኒስትር መ/ቤቶች፤ ኮሚሽንና ባለስልጣን መ/ቤቶች፤ ከባንኮች የተውጣቱ የህግ አማካሪዎች In- house counselors፤ ጨምሮ በመቶዎች የሚቆጠሩ ጠበቆችና የህግ አማካሪ ባለሙያዎችን ለማሳተፍ ታቅዷል፡፡ በመሆኑም ለስልጠናው ፍላጎት ያላችሁ በሙሉ ከዚህ በታች ከተያያዘው link ማስፈንጠሪያ በመጠቀም ቀድማችሁ እንድትመዘገቡ ማህበሩ ያሳስባል፡፡
ሙሉ መርሃ- ግብሩን በቀጣይ የምናሳውቅ ይሆናል::
የኢትዮጵያ ፌደራል ጠበቆች ማህበር
መጋቢት 18 ቀን 2015ዓ.ም
አዲስ አበባ፤
https://docs.google.com/forms/d/e/1FAIpQLScm2V-a2DkrqB4YnR1570UEcjDn2CbvwE9BxC4OjyWadNuqjw/viewform?fbzx=-2205564144719468411 | 7 |
| 18 | 220042 (1).pdf | 4 |
| 19 | +9 Proc_No_731_2004_የንግድ_ምዝገባና_ፍቃድ_ማሻሻያ_አዋጅ.pdf | 1 |
| 20 | +9 Proc No. 721-2004 Urban Land Lease Proclamation.pdf | 1 |
