ch
Feedback
WORLD CRYPTO AND NET

WORLD CRYPTO AND NET

前往频道在 Telegram

Trustworthy source of cryptocurrency news and latest information, as well as tips for crypto trading around the world. 🎙️PROMOTE YOUR PRODUCTS FOR ONLY 1$ PER 24 HOURS 👉 @Iloveyoumom4ever @Pakistanisy

显示更多

📈 Telegram 频道 WORLD CRYPTO AND NET 的分析概览

频道 WORLD CRYPTO AND NET (@et_study_notes) 阿姆哈拉语 语言赛道中的 是活跃参与者。目前社区聚集了 14 350 名订阅者,在 加密货币 类别中位列第 7 906,并在 埃塞俄比亚 地区排名第 2 357

📊 受众指标与增长动态

невідомо 创建以来,项目保持高速增长,吸引了 14 350 名订阅者。

根据 08 六月, 2026 的最新数据,频道保持稳定运转。过去 30 天订阅人数变化为 797,过去 24 小时变化为 9,整体触达仍然可观。

  • 认证状态: 未认证
  • 互动率 (ER): 平均受众互动率为 12.75%。内容发布后 24 小时内通常能获得 6.79% 的反应,占订阅者总量。
  • 帖子覆盖: 每篇帖子平均可获得 1 839 次浏览,首日通常累积 979 次浏览。
  • 互动与反馈: 受众积极参与,单帖平均反应数为 10

📝 描述与内容策略

作者将该频道定位为表达主观观点的平台:
Trustworthy source of cryptocurrency news and latest information, as well as tips for crypto trading around the world. 🎙️PROMOTE YOUR PRODUCTS FOR ONLY 1$ PER 24 HOURS 👉 @Iloveyoumom4ever @Pakistanisy

凭借高频更新(最新数据采集于 09 六月, 2026),频道始终保持新鲜度与高覆盖。分析显示受众积极互动,使其成为 加密货币 类别中的关键影响点。

14 350
订阅者
+924 小时
+5177
+79730
帖子存档
⚽️አርሰናል በሁሉም ውድድሮች ከ💯 በላይ ጎሎችን ማስቆጠር ችሎዋል (101) ። በአምስቱ ታላላቅ ሊጎች ከአርሰናል በላይ ብዙ ጎሎችን ማስቆጠር የቻሉት ሁለት ክለቦች ብቻ ናቸው ።ባርሴሎና እና ባየር
⚽️አርሰናል በሁሉም ውድድሮች ከ💯 በላይ ጎሎችን ማስቆጠር ችሎዋል (101) ። በአምስቱ ታላላቅ ሊጎች ከአርሰናል በላይ ብዙ ጎሎችን ማስቆጠር የቻሉት ሁለት ክለቦች ብቻ ናቸው ።ባርሴሎና እና ባየርሙኒክ ! 🔺JOIN🗣 🔻https://t.me/+41O6F4Yg3PVhYzM0

📊ይህ የውድድር አመት አለቃ ሚኬል አርቴታ በአሰልጣኝነት ዘመኑ በሁሉም ውድድሮች ብዙ ጨዋታዎችን ያሸነበት አመት ሆኖዋል !(35)… ሲዝኑ ገና አላለቀም ። 1️⃣ 2025/26: 35 2️⃣ 2023/2
📊ይህ የውድድር አመት አለቃ ሚኬል አርቴታ በአሰልጣኝነት ዘመኑ በሁሉም ውድድሮች ብዙ ጨዋታዎችን ያሸነበት አመት ሆኖዋል !(35)… ሲዝኑ ገና አላለቀም ። 1️⃣ 2025/26: 35 2️⃣ 2023/24: 34 3️⃣ 2024/25: 32 4️⃣ 2022/23: 32 🔺JOIN🗣 🔻https://t.me/+41O6F4Yg3PVhYzM0

በዛሬው ጨዋታ ያየነው ብቸኛው ለአይን የሚማርክ ተጫዋች ይህ ልጅ ነው! አስቡት ትልልቆቹ እንኳን የተቸገሩበት የእርሻ መሬት በሚመስለው ሜዳ ላይ ይህ የ16 አመት ህፃን ልጅ እንደዚህ ኳስ ድሪብል ሲያ
በዛሬው ጨዋታ ያየነው ብቸኛው ለአይን የሚማርክ ተጫዋች ይህ ልጅ ነው! አስቡት ትልልቆቹ እንኳን የተቸገሩበት የእርሻ መሬት በሚመስለው ሜዳ ላይ ይህ የ16 አመት ህፃን ልጅ እንደዚህ ኳስ ድሪብል ሲያደርግ በእውነት ድንቅ ነው። ለሁላችንም እድሜ ይስጠን እንጂ ይህ ልጅ የአለምን እግርኳስ እርእስ የሚሆንበት ጊዜ እሩቅ አይደለም።🔥 He is Max Dowman just remember the name❤ SHARE @ETHIO_ARSENAL

🚨BREAKING : አርቴታ ሌአንድሮ ትሮሳርድ እና ሪካርዶ ካላፊዮሪ 'ቀላል ጉዳት እንዳጋጠማቸው ተናግሯል። [ Alex howell ] SHARE @ETHIO_ARSENAL
🚨BREAKING : አርቴታ ሌአንድሮ ትሮሳርድ እና ሪካርዶ ካላፊዮሪ 'ቀላል ጉዳት እንዳጋጠማቸው ተናግሯል። [ Alex howell ] SHARE @ETHIO_ARSENAL

የኤፌ ካፕ 5ኛ ዙር ጨዋታ ተጠናቀቀ! ማንስፊልድ ታወን 1-2 አርሰናል #ማዱኬ #ኤዜ SHARE | @ETHIO_ARSENAL
የኤፌ ካፕ 5ኛ ዙር ጨዋታ                ተጠናቀቀ! ማንስፊልድ ታወን 1-2 አርሰናል #ማዱኬ #ኤዜ SHARE | @ETHIO_ARSENAL

▪️||ቶተንሀም ባይወርድ ደስ ይለኛል የምትሉ ደጋፊዎች ግን ይቺን ቀን ረስታችኃት ነው ! እነዚህ እባቦች በእርግጥ ሚወርዱ እንኳን አይመስለኝም ግን ቢወርዱ እንደኔ ደስተኛ የለም ! የኛን ሀዘን መመ
▪️||ቶተንሀም ባይወርድ ደስ ይለኛል የምትሉ ደጋፊዎች ግን ይቺን ቀን ረስታችኃት ነው ! እነዚህ እባቦች በእርግጥ ሚወርዱ እንኳን አይመስለኝም ግን ቢወርዱ እንደኔ ደስተኛ የለም ! የኛን ሀዘን መመልከት ሚመኙ ክፉ ናቸው። የወጋ ቢረሳ የተወጋ አይረሳም ! ''SHARE'' || @ETHIO_ARSENAL_ZENA

▪️||ሰሜን ለንደን ትደበላለቃለች ! "ዘንድሮ በታሪክ ለመጀመሪያ ጊዜ st Totteringhams Day በጊዜ ሊከበር ችሏል።" st Totteringhams Day ላላወቃችሁ ሰሜን ለንደን የሚገኙ የአ
▪️||ሰሜን ለንደን ትደበላለቃለች ! "ዘንድሮ በታሪክ ለመጀመሪያ ጊዜ st Totteringhams Day በጊዜ ሊከበር ችሏል።" st Totteringhams Day ላላወቃችሁ ሰሜን ለንደን የሚገኙ የአርሰናል ደጋፊዎች በሒሳብ ስሌት ቶትነሀምን በደረጃ እንደበለጡ እርግጠኛ የሆኑ ቀን የሚከበር በዓል ነው። ዘንድሮ ለመጀመሪያ ጊዜ ሊጉ ገና 3 ወር እየቀሩት ነው የተከበረው። ባለፈው ሳምንት March 1 ቶትንሀም በፉልሀም በተሸነፈበት ጨዋታ ነው በሒሳብ ስሌት አርሰናል ላይ እንደማይደርስ ተረጋግጦ በዓሉ የተከበረው። ይህ የውድድር አመት በተለይ ሰሜን ለንደን ላሉ የአርሰናል ደጋፊዎች ፊልም ነው የሚመስለው። st Totteringhams Day በጊዜ አከበሩ፣ አርሰናል ሻምፒዮን ከሆነ እና፣ ቶትነሀም ወደ ሻምፒዮን ሺፕ ሚወርድ ከሆነ May 24 ሰሜን ለንደን በአንድ እግሯ ሳይሆን በባዶ እግሯ ነው የምትቆመው። አሰብኩት ካሁኑ 😁 SHARE| @ETHIO_ARSENAL

ኢትዮ ቴሌኮም እና ኤሪክሰን የኔትወርክ ማስፋፊያን ለማከናወን እና ለማዘመን የሚያስችል ስምምነት ተፈራረሙ! ኢትዮ ቴሌኮም የኢትዮጵያን ዲጂታል መሰረተ ልማት ወደ ላቀ ደረጃ ለማሸጋገር ኔትወርክ ለማስ
+4
ኢትዮ ቴሌኮም እና ኤሪክሰን የኔትወርክ ማስፋፊያን ለማከናወን እና ለማዘመን የሚያስችል ስምምነት ተፈራረሙ! ኢትዮ ቴሌኮም የኢትዮጵያን ዲጂታል መሰረተ ልማት ወደ ላቀ ደረጃ ለማሸጋገር ኔትወርክ ለማስፋፊያ እና ለማዘመን የሚያስችል ታሪካዊ ስምምነት ከኤሪክሰን ኩባንያ ጋር በባርሴሎናው የዓለም አቀፍ የሞባይል ኮንግረስ ላይ ተፈራርመዋል፡፡ ይህም በኤሪክሰን የኔትወርክ አስተዳደር ቀጠና ውስጥ በሚገኙ 1,500 የሞባይል ጣቢያዎች ላይ የማስፋፊያ፣ የማሻሻያ፣ የ4ጂ ንጣፍ እና አዳዲስ ቴክኖሎጂዎችን በመገንባት የኔትወርክ ሽፋንን፣ ጥራትንና አቅምን በከፍተኛ ሁኔታ ለማሳደግ ያስችላል፡፡ በተለይም ነባር መሰረተ ልማቶችን በዘመናዊ ቴክኖሎጂ በመተካት የ4ጂ ሽፋንን እና የ5ጂ ተደራሽነትን በማስፋት ለዘመናዊ የዲጂታል ኢኮኖሚ ግንባታ ከፍተኛ የፍጥነት ኮኔክቲቪቲ አቅርቦት የላቀ ሚና ይኖረዋል፡፡ ስምምነቱ ለዲጂታል አካታችነት ልዩ ትኩረት የሰጠ ሲሆን፣ በተለይም ፕሮጀክቱ 75 ለሚሆኑ የገጠር አካባቢዎች ተስማሚ የሆኑ የሞባይል ቴክኖሎጂ ሶሉሽኖችን ለማቅረብ ያስችላል፡፡ በተጨማሪም 502 ነባር የ3ጂ ጣቢያዎችን ለማዘመን እና ወደ ላቀ የ4ጂ ቴክኖሎጂዎች ለማሳደግ ከፍተኛ አስተዋጽኦ ይኖረዋል፡፡ ፕሮጀክቱ የኤል.ቲ.ኢ አገልግሎትን ወደ 157 ተጨማሪ ከተሞች በማስፋፋት፣ አጠቃላይ የኤል.ቲ.ኢ አገልግሎት ተጠቃሚ ከተሞችን ቁጥር ወደ 276 ያደርሳል። ይህም እንደ ቴሌብር፣ ዘመን ገበያ እና ዘኔክሰስ ለመሳሰሉ አገራዊ ፕላትፎርሞች ድጋፍ በመስጠት፣ በሀገራችን እያደገ ለመጣው የዲጂታል ሥነ-ምህዳር ጠንካራ መሠረት ሆኖ ያገለግላል፡፡ #Ethiotelecom #Ericsson #MWC2026

" የመንግስት ሰራተኞች ደመወዝ መክፈል አቃተኝ " አለ የትግራይ ክልል ጊዚያዊ አስተዳደር። ጊዚያዊ አስተዳደሩ የካቲት 24 ቀን 2018 ዓ.ም ፅፎ ለመንግስታዊ መስሪያ ቤቶች ባሰራጨው ሰርኩላር ከያዝ
" የመንግስት ሰራተኞች ደመወዝ መክፈል አቃተኝ " አለ የትግራይ ክልል ጊዚያዊ አስተዳደር። ጊዚያዊ አስተዳደሩ የካቲት 24 ቀን 2018 ዓ.ም ፅፎ ለመንግስታዊ መስሪያ ቤቶች ባሰራጨው ሰርኩላር ከያዝነው የካቲት ወር 2018 ዓ.ም ጀምሮ ለመንግስት ሰራተኛ የሚከፈል ገንዘብ እንደሌለ አስታውቋል። ጊዚያዊ አስተዳደሩ የመንግስት ሰራተኞች ወርሀዊ ደመወዝ መክፈል ያቆመው ከፌደራል መንግስት በጀት ስላልተለቀቀለት መሆኑ እንደ ምክንያት ጠቅሷል። " የሰራተኛ መንግስት ወርሀዊ ደመወዝ መቼ መከፈል እንደሚጀምር በደብዳቤ አስታውቃለሁ ብሏል " ጊዚያዊ አስተዳደሩ። ካለፈው ወርሃ ጥር 2018 ዓ.ም ጀምሮ በከፊል የተከፈለው ወርሃዊ የመንግስት ሰራተኛ ደመወዝ በያዝነው የየካቲት ወር ሙሉ ሙሉ መከፈል መቆሙን ይፋ አድርጓዋል። ቲክቫህ ኢትዮጵያ መቐለ #TikvahEthiopiaFamilyMekelle @tikvahethiopia

🔴 ከ17 ⏰ ደቂቃ ቦኃላ ይጠፋል 🔴 የ 200 ብር ካርድ የሚያስሸልም ጥያቄ 🔻 በኢትዮጵያ በጣም አስቸጋሪ የነበረዉ ረሀብ መች አመተምህረት ነበረ ❓
🔴 ከ17 ⏰ ደቂቃ ቦኃላ ይጠፋል 🔴 የ 200 ብር ካርድ የሚያስሸልም ጥያቄ 🔻 በኢትዮጵያ በጣም አስቸጋሪ የነበረዉ  ረሀብ መች አመተምህረት ነበረ ❓

📈 ፎሬክስ ትሬዲንግ FOREX TRADING 📉PASS FUNDED ACC መግዛት የምትፈልጉ 💡 FREE SIGNALS & CLASS በነፃ 📉 ACC MANAGEMENT በ HFTBOT 💡እንዲሁም DOLL
📈 ፎሬክስ ትሬዲንግ FOREX TRADING 📉PASS FUNDED ACC መግዛት የምትፈልጉ 💡 FREE SIGNALS & CLASS በነፃ 📉 ACC MANAGEMENT በ HFTBOT 💡እንዲሁም DOLLAR መግዛት ለምትፈልጉ ዛሬውኑ ተቀላቅለው በነፃ ይማሩ የራስዎን ገንዘብ ማምረት ይጀምሩ JOIN NOW 🔘

🔴 ከ17 ⏰ ደቂቃ ቦኃላ ይጠፋል 🔴 የ 200 ብር ካርድ የሚያስሸልም ጥያቄ 🔻 በኢትዮጵያ በጣም አስቸጋሪ የነበረዉ ረሀብ መች አመተምህረት ነበረ ❓
🔴 ከ17 ⏰ ደቂቃ ቦኃላ ይጠፋል 🔴 የ 200 ብር ካርድ የሚያስሸልም ጥያቄ 🔻 በኢትዮጵያ በጣም አስቸጋሪ የነበረዉ  ረሀብ መች አመተምህረት ነበረ ❓

📈 ፎሬክስ ትሬዲንግ FOREX TRADING 📉PASS FUNDED ACC መግዛት የምትፈልጉ 💡 FREE SIGNALS & CLASS በነፃ 📉 ACC MANAGEMENT በ HFTBOT 💡እንዲሁም DOLL
📈 ፎሬክስ ትሬዲንግ FOREX TRADING 📉PASS FUNDED ACC መግዛት የምትፈልጉ 💡 FREE SIGNALS & CLASS በነፃ 📉 ACC MANAGEMENT በ HFTBOT 💡እንዲሁም DOLLAR መግዛት ለምትፈልጉ ዛሬውኑ ተቀላቅለው በነፃ ይማሩ የራስዎን ገንዘብ ማምረት ይጀምሩ JOIN NOW 🔘

ከ30 ደቂቃ በኃላ ይጠፋል የ 200 ብር ካርድ የሚያስሸልም ጥያቄ! 10+10×0+10=???

🛜 የትኛውን ፋይል መጠቀም ነው ምትፈልጉት? እነዚህ ቻናሎች ፈጣኝ እና የማይቆራረጡ ፋይሎችን ይለቃል መጠቀም ምትፈልጉ ቶሎ JOIN የምለውን ተጫኑ 👇👇👇👇👇👇
🛜 የትኛውን ፋይል መጠቀም ነው ምትፈልጉት? እነዚህ ቻናሎች ፈጣኝ እና የማይቆራረጡ ፋይሎችን ይለቃል መጠቀም ምትፈልጉ ቶሎ JOIN የምለውን ተጫኑ 👇👇👇👇👇👇

📈 ፎሬክስ ትሬዲንግ FOREX TRADING 📉PASS FUNDED ACC መግዛት የምትፈልጉ 💡 FREE SIGNALS & CLASS በነፃ 📉 ACC MANAGEMENT በ HFTBOT 💡እንዲሁም DOLL
📈 ፎሬክስ ትሬዲንግ FOREX TRADING 📉PASS FUNDED ACC መግዛት የምትፈልጉ 💡 FREE SIGNALS & CLASS በነፃ 📉 ACC MANAGEMENT በ HFTBOT 💡እንዲሁም DOLLAR መግዛት ለምትፈልጉ ዛሬውኑ ተቀላቅለው በነፃ ይማሩ የራስዎን ገንዘብ ማምረት ይጀምሩ JOIN NOW 🔘

ስለ ባሕር በር እና ወደብ በዛሬው የዓድዋ ድል በዓል ዕለት ምን ተባለ ? የኢፌዴሪ ፕሬዚዳንት ታዬ አፅቀስላሴ ፦ " በዓድዋ ድል ማግስት የዲፕሎማሲው ትግል አንዱ ማጠንጠኛ የነበረው ኢትዮጵያ ከዓለም
ስለ ባሕር በር እና ወደብ በዛሬው የዓድዋ ድል በዓል ዕለት ምን ተባለ ? የኢፌዴሪ ፕሬዚዳንት ታዬ አፅቀስላሴ ፦ " በዓድዋ ድል ማግስት የዲፕሎማሲው ትግል አንዱ ማጠንጠኛ የነበረው ኢትዮጵያ ከዓለም የምትገናኝበትን የባህር በር እና ወደብ ባለቤትነትን የማረጋገጥ ጉዳይ ነበር። ዛሬም እኛ የምንሻው እንግዳ ጉዳይ ሳይሆን ይህንኑ የታሪክ መንገድ እና ፈለግ ነው። አስተማማኝ እና ዘላቂ የባህር በር የማግኘት መብታችን የዓድዋ ሰማዕታት ካወረሱን የሉዓላዊነት አደራ የማይነጠል ነው። ጥሪውን ልንሸሸው እንኳን ዝንትዓለም ብንሞክርም ዝንትዓለም ከኛ ሊነጠል የማይችል ህያው ሃቅ ነው፤ ባልፎ ሂያጅ እና በሰሞንተኛ የፖለቲካ ርዮት ስሌት፤ ያውም ኢትዮጵያዊነትን ባልዋጀ ሃሳብ ታሪካችንና ስትራቴጂካዊ መልህቃችን መስዕዋት እንድናደርግ ተገደናል። ነገን ለማየት እንዳንችል በፖለቲካ ግርዶሽ ስትራቴጂካዊ ጥቅሞቻችንን አሳልፈን ሰጥተናል። ስለዚህ ዓድዋ ያስተማረን በእንዲህ አይነት የሉዓላዊነት ጉዳዮች ላይ የምንወስደው ስትራቴጂካዊ ውሳኔ ከታሪክ ትክክለኛ ጎን መቆም መቻል እንዳለብን የሚያረጋግጥ ነው። የሀገራችን የኢኮኖሚ ጥማት የሚረካው እና የ120 ሚሊዮን ህዝቦች ዕጣፋንታ ብሩህ የሚሆነው ኢትዮጵያ በጂዮግራፊ ግርግም ወይም በየብስ እግረሙቅ ያለመታሰሯን ስናረጋግጥ ብቻ ነው። " የካቲት 23 ቀን 2018 ዓ/ም አዲስ አበባ #TikvahEthiopia #ኢትዮጵያ #የባሕርበር #ወደብ @tikvahethiopia

በጅቡቲ የሚገኘው የአሜሪካ ኤምባሲ ለሠራተኞቹ የደኅንነት ማስጠንቀቂያ ሰጠ በጅቡቲ የሚገኘው የአሜሪካ ኤምባሲ በቀጠናው እየታየ ያለውን ከፍተኛ ውጥረት ተከትሎ፣ ዲፕሎማቶቹ እና ሰራተኞቹ ከኤምባሲው ግ
+1
በጅቡቲ የሚገኘው የአሜሪካ ኤምባሲ ለሠራተኞቹ የደኅንነት ማስጠንቀቂያ ሰጠ በጅቡቲ የሚገኘው የአሜሪካ ኤምባሲ በቀጠናው እየታየ ያለውን ከፍተኛ ውጥረት ተከትሎ፣ ዲፕሎማቶቹ እና ሰራተኞቹ ከኤምባሲው ግቢ እና በካምፕ ሌሞኒየር ከሚገኘው ግዙፍ የአሜሪካ ጦር ሰፈር አካባቢ እንዲርቁ አሳስቧል። የአሜሪካ ትልቁ ቋሚ ወታደራዊ ሰፈር የሆነው ካምፕ ሌሞኒየር፣ በአፍሪካ ቀንድ ለሚከናወኑ የፀረ-ሽብር እና የሎጂስቲክስ ሥራዎች ዋነኛ ማዕከል ነው። ጅቡቲ በቀይ ባሕር መግቢያ ላይ ባላት ስትራቴጂካዊ መገኛ ምክንያት የአሜሪካን ብቻ ሳይሆን የፈረንሳይ፣ የቻይና እና የጃፓን ጦር ሰፈሮች መገኛ መሆኗ ይታወቃል። 😀  | @tikvahethmagazine

#እንድታውቁት ነገ ከንጋቱ 12፡00 ሰዓት 21 ጊዜ መድፍ ይተኮሳል። 130ኛውን የአድዋ ድል መታሰቢያ ቀንን ምክንያት በማድረግ መድፍ እንደሚተኮስ በኢ.ፌ.ዴ.ሪ መከላከያ ሚኒስቴር የመከላከያ ስፖርት
#እንድታውቁት ነገ ከንጋቱ 12፡00 ሰዓት 21 ጊዜ መድፍ ይተኮሳል። 130ኛውን የአድዋ ድል መታሰቢያ ቀንን ምክንያት በማድረግ መድፍ እንደሚተኮስ በኢ.ፌ.ዴ.ሪ መከላከያ ሚኒስቴር የመከላከያ ስፖርትና ኪነ ጥበባት ስራዎች መምሪያ አስታውቋል። " ነገ የካቲት 23 ቀን 2018 ዓ/ም ከንጋቱ 12፡00 ሰዓት ላይ 21 ጊዜ መድፍ ይተኮሳል " ሲል ገልጿል። ህብረተሰቡ ተገቢው መረጃ እንዲኖረው የአዲስ አበባ ፖሊስ ጠቅላይ መምሪያ መልዕክት አስተላልፏል። #AddisAbabaPolice @tikvahethiopia

+1
በዱባይ ቡርጅ አል አረብ ሆቴል ላይ ጥቃት ተፈጽሟል ? ኢራን በእስራኤል እና በአሜሪካ ለተሰነዘረባት ጥቃት በወሰደችው የአፀፋ እርምጃ የተባበሩት አረብ ኤምሬትስ ላይ የድሮን እና የሚሳኤል ጥቃት ስታደርስ አብዛኞቹ ግን በዱባይ የሰማይ ላይ ከሽፈው ወድቀዋል። በዱባይ ቡርጅ አል አረብ ሆቴል ላይ የደረሰው አደጋም ተመቶ የወደቀ ድሮን በህንጻው ውጨኛው ክፍል ላይ ያደረሰው ጉዳት መሆኑን የዱባይ ሚዲያ ቢሮ ገልጿል። በአደጋው እስካሁን በሰው ህይወት ላይ ምንም የደረሰ ጉዳት አለመኖሩንም አስታውቋል። 😀  | @tikvahethmagazine