ch
Feedback
Vision Academy Grade 6

Vision Academy Grade 6

关闭频道
486
订阅者
无数据24 小时
无数据7
无数据30
帖子存档
Morning Line Up Performance
Morning Line Up Performance

ለቪዥን ወላጆች የማጠናከሪያ ትምህርት አሰጣጥን ይመለከታል፦ ከሰኞ ጥቅምት 14 ቀን ጀምሮ በቪዥን አካዳሚ የማጠናከሪያ ትምህርት ይሰጣል - ከ6ኛ፣ 8ኛ እና 12ኛ ክፍሎች በስተቀር የተቀሩ ክፍሎች ተማሪዎች የሚማሩት በፈቃደኝነት ይሆናል - 6ኛ፣ 8ኛ እና 12ኛ ክፍሎች የሚዘጋጁት በማዕከል ደረጃ ለሚዘጋጅ ፈተና ስለሆነ ማጠናከሪያ ትምህርቱን መከታተል የውዴታ ግዴታ ነው፡፡ ከዚህ በተጨማሪ ፡- 6ኛ እና 8ኛ ክፍሎች በአዲስ ስርዓተ ትምህርት የሚዘጋጁ ስለሆነ እና 6ኛ ክፍል ደግሞ ለመጀመሪያ ጊዜ የሚሰጥ በመሆኑ በቂ ዝግጅትና ትኩረት ሰለሚጠይቅ፣ - የ12ኛ ክፍሎች ደግሞ የዩኒቨርሲቲ መግቢያ ፈተና ከዚህ በፊት የወሰዱ የ2014 ዓ.ም ተማሪዎች እንደተደረገው ከ9-12 ያካተተ ስለሚሆን በወጥነት ስለሚሰጥ ሁሉም የ12ኛ ክፍል ተማሪ ማጠናከሪያውን መከታተል ይጠበቅባቸዋል፡፡ - 8ኛ እና 12ኛ ክፍሎች የሚማሩት በቅዳሜ መርሃ ግብር ይሆናል - ለሁሉም የማጠናከሪያ ትምህርት ተማሪዎች ክፍል ባለፈው ዓመት በነበረው በተመሳሳይ ዋጋ በወር ብር 1000.00 (አንድ ሺህ) ይሆናል፡፡ የተቋሙ አስተዳደር!

+5
grade 5 sb.pdf1.07 MB

Grade 3&4 morning presentation
+4
Grade 3&4 morning presentation

ለቪዥን አካዳሚ ወላጆች ከት/ት ቢሮ በተላለፈልን መልዕክት መሠረት የኢሬቻን በዓል ለማክበር እንግዶች ከተለያዩ አካባቢዎች ወደ አዲስ አበባ ሲገቡ የመንገድ መዘጋጋት ሊገጥም ስለሚችል ነገ ዓርብ፣ መስከረም 20/2015ዓ.ም ትምህርት ለግማሽ ቀን ብቻ የሚሰጥ መሆኑን አውቃችሁ ልጆቻችሁን ከ600 ጀምሮ እንድትወስዱ እናሳስባለን፡፡

ለቪዥን ወላጆችና ተማሪዎች! ነገ ሰኞ መስከረም 16/2015 ዓ.ም በአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር ስር ያሉ የመንግስትና የግል ት/ቤቶች ትምህርት የማይኖር መሆኑ ተገልፃል። በዚሁ መሠረት ትምህርት አይኖረንም።

ለቪዥን ወላጆችና ተማሪዎች! ነገ ሰኞ መስከረም 16/2015 ዓ.ም በአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር ስር ያሉ የመንግስትና የግል ት/ቤቶች ትምህርት የማይኖር መሆኑ ተገልፃል። በዚሁ መሠረት ትምህርት አይኖረንም።

ለቪዥን አካዳሚ ቤተሰቦች በሙሉ፡፡ በ16/01/2015ዓ.ም በደመራ በዓል ምክንያት ትምህርት ግማሽ ቀን መሆኑን እያሣወቅን ልጆችን ከ6:00 ጀምሮ መውሰድ የምትችሉ መሆኑን እያሳወቅን፣ ረቡዕ በ18/01/2015 ዓ.ም የሙሉ ቀን ትምህርት የሚቀጥል መሆኑን እንገልጻለን።     የት/ቤቱ አስተዳደር!

መብራት ሀይል ከ1-4 ለምታስተምሩ ወላጆች ቀደም ሲል በገለፅነው መሠረት ነገ መስከረም 11/2015ዓ.ም አዲስ በተከፈተው ግቢ ትምህርት የምንጀምርና የሙሉ ቀን ትምህርት የምንሰጥ መሆናችንን አውቃችሁ አስፈላጊውን ዝግጅት በማድረግ ልጆቻችሁን ጠዋት  እንድታመጡ በትህትና እንገልፃለን፡፡ አድራሻ:-ገርጂ መብራት ሀይል ከፋውንቴን ህንፃ ጀርባ ወይም ከደንደዋ ሆቴል ጎን። መልካም የት/ ዘመን

መብራት ሀይል ከ1-4 ለምታስተምሩ ወላጆች ቀደም ሲል በገለፅነው መሠረት ነገ መስከረም 11/2015ዓ.ም አዲስ በተከፈተው ግቢ ትምህርት የምንጀምርና የሙሉ ቀን ትምህርት የምንሰጥ መሆናችንን አውቃችሁ አስፈላጊውን ዝግጅት በማድረግ ልጆቻችሁን ጠዋት እንድታመጡ በትህትና እንገልፃለን፡፡ መልካም የት/ት ዘመን

ለቪዥን ተማሪዎችና ወላጆች እንኳን ለ2015 የት/ ዘመን አደረሳችሁ፡፡ ቀደም ሲል ትምህርት ሰኞ መስከረም 9/2015ዓ.ም እንደሚጀመር በገለፅነው መሠረት መብራት ሀይል ከ1-4 በስተቀረ ከኬጂ - 12ኛ ክፍል በሁሉም ግቢዎች ትምህርት በዕለቱ የሚጀመር መሆኑን እየገለፅን ሰኞና ማክሰኞ ተማሪዎች የሚቆዩት እስከ 6፡00 ሲሆን፣ መብራት ሀይል ከ1ኛ - 4ኛ ክፍል ያሉት ተማሪዎች ት/ት የሚጀምሩት ረቡዕ መስከረም 11/2015 መሆኑን እንገልፃለን፡፡

ለወላጆች እና ተማሪዎች በሙሉ: ❇️የ2015ዓ.ም የትምህርት ዘመን የፊታችን ሰኞ መስከረም 09/2015ዓ.ም ይጀመራል። ❇️በመሆኑም አስፈላጊውን ዝግጅት በማድረግ በዕለቱ እንድትገኙ እናሳስባለን። መልካም የትምህርት ዘመን ይሁንልን። ቪዥን አካዳሚ