ch
Feedback
ግጥም ሲጥም - Gitem Sitem

ግጥም ሲጥም - Gitem Sitem

前往频道在 Telegram

የዘመናችንን ቀለም ያሳያሉ ያልናቸውን የዚህ ትውልድ የስነ ግጥም ውጤቶችን እንጋራ - እናጋራ። ለማካፈል የፈለጋችሁትን በGitem_Sitem ፣ gitemsitem@gmail.com የጸሃፊ ስም እና ርዕስ አክላችሁ ላኩልን። We are all about sharing this generation's poetry. Please email us your pieces gitemsitem@gmail.com

显示更多
1 719
订阅者
无数据24 小时
-77
-1830
帖子存档
I belive in you I believe in love So darling take me away from my broken spirits Wipe away the scattred sadness And sorrow writen all over me Lets take awalk Or jump Or fly Deep in the sea Up on the sky And all The ways I wanna breath the air full of your perfume I wanna burn by your flame I open the gate of my heart Till it feels with your love So darling Let me love you Till I die by the joy you gave me And I dance on my own grave Let me love you and take all my life. ©️Mekdes Moges

ግራሽ ቆንጥር፡ ቀኜ አጋም ወደን ፈቅደን ባንዋጋም ጫፌ ሹል ነው፡ ጠርዝሽ ስለት ብትጠጊም ብጠጋሽም... እሾሃችን...ያንቺም የኔም ደም አለበት። እውነት... ደምሽ ፈስሶ ፡ ወርሶኝ ቁስል ሹል ባትቀርጪ፡ ጠርዜን ባልስል እኔም አንቺም እሾህ አለን፡ ቀምበጥ ለብሰን አናስመስል። ስታለቅሺ... ራሴን ይዤ የማለቅሰው ስትሞቺ... ለቅሶ ራሴን የምደርሰው ስለማውቀው ሰውነቴን ሰውነትሽን አሜኬላ ስስ አካሌን እሾኻማ ስስ ገላሽን። ስለማውቀው ስላቃተኝ እሾህሽ ላይ እንዳላቄም፡ ሰውነትሽ ሲጎትተኝ ልትቆርጪብኝ ስላቃተሽ እሾኼ ላይ እንዳትጨክኝ፡ ሰውነቴ ሲጎትትሽ ምን ታደርጊኝ... ምን ላድርግሽ? ሲያምረኝ ብታይ የሆንነውን ተረት ማድረግ ካይኖችሽ ላይ እንባ መጥረግ የገላሽን ቁስል ማድረቅ ወለምታሽን ጠጋኝ መረቅ በእንባ ምትክ ካይኖቼ ውስጥ ብችል ማፍለቅ ባጠጣሁሽ... ብትድኚልኝ በመዳንሽ በኩል ድኜ... መድሃኒቴ ብትሆኚልኝ ተወጋግተን ከምናለቅስ ተጠጋግተን ብንፈወስ አስቀድሰን ብንቀደስ ስለታችን ካንድ እስር ጧፍ ሶላታችን ባንድ ምንጣፍ ቢሆንልን... ጽዮን ጥላ ብትሆንልን... ቢልልን... ፅጌነቴን እያወቅሽው፡ ቀምበጥሽን እያወቅኹት ለእሾሄ አይደል የወጋሽኝ? ለእሾህሽ ነው ዘራፍ ያልኩት.. እንጂ ጥንቱን በለጋነት የስልሳ መርዝ ሾ'ህ ሳንጋት በየተራ ሳንጨልም...በፈረቃ ሳይሆን ንጋት ሰውነቴን ስትቀርቢው... ሰውነትሽን ስጠጋጋት ፍቅር እንጂ እልህ እንጂ መች ነበረን መወጋጋት? እኔ ልሙት! እንዴት ከኔ ቆንጥርሽን ? እንዴት ካንቺ አሜኬላ ? እንዴት ችለን ለሰውነት ፈጠርንለት ድንበር ኬላ...? እንዴት ... ንዴት... ? እንዴት ... እልህ... ? ማለት ስችል እንደቃልሽ ማለት ስትችይ እንደቃልህ! ማልፍ ስንችል ዝቅ ብለን አቦሰሙን ተጣጥለን ከሰውነት ሳንጣጣል ወይ አንቺ እኔ ዝቅ ብንል ብንሸነፍ ምን ይመጣል? ምንም! ብንችልበት ፈረቃውን አንዱ ወጥቶ አንዱ እስኪወርድ ጥበቃውን በጣም ብንችል ብናፈርሰው የስልሳን መርዝ ብናፈስሰው ብንቆጠር እንዳንድ ሰው እንባችንን ካንድ አይን ስር ብናለቅሰው። ምን ነበረ? ምን ላድርግሽ... ? እንባሽ ከላይ ቁስልሽ ከስር ወይ ወዳንቺ ወይ ወደኔ ጣቴን ችዬ እንዳልቀስር ከኛ ረዝሞ፡ እሾኻችን ከእልሃችን ማጠራችን። ምን ላድርግሽ እንባሽ ሲፈስ ቆሜ አያለሁ እንዴት ብዬ እሾህ እጄን ልጠርግልሽ እሰድዳለሁ? እንዳላቅፍሽ ክንዴ አጋም ሾህ እንዳልጥል አሜኬላሽ አያስጠጋም እንዴት ልሁን? እውነታችን ቢለያይም ያንዳችን ውግ ላንደኛችን ባይታይም አንቺም ቁስል እኔም ቁስል ሰውነትን የሚመስል። እሾህ እየረገፈ ቀንበጡ ቀንበጡን እየተደገፈ ቁስል አፈ ታሪክ እንባ ተረት ተረት ገላ ያለ ኬላ ፥ ፍቅር ያለ ወረት የሚገለጥበት ባይገኝም እውነት በጋራ እሚያሞኘን ቢገኝልን ውሸት... ምን ነበረ? እውነት... ! ©️ረድኤት አሰፋ

On days like this I just want to rest my head On your chest and feel your breath On days like this I just want to lock fingers Take a long walk in silence On days like this I would lay on the grass With you And find shapes on the clouds On days like this I would look at the stars And name you a star among the Greek gods On days like this I would tell you a secret That I hid even from my own heart On days like this I would be your wife Calling you mine In this uncertain life On days like this I would carry your children And smile seeing you in them On days like this I wish to tell the whole universe Am in love and call you mine While I can’t even claim my own life ©️Feben Fancho https://t.me/GitemSitem

AKEBULAN UTIO Connect and Shifta have linked up to bring you a one of a kind pop up featuring some the best brands in Addis A
AKEBULAN UTIO Connect and Shifta have linked up to bring you a one of a kind pop up featuring some the best brands in Addis Ababa. We’ll have some bomb food, awesome cocktails, good music and cold Heineken. Free entrance #June_19_21 https://t.me/Kunetz #popupsale #shifta #Swasew #Tibeb #Enzi #Undken #Utio_Connect

AKEBULAN UTIO Connect and Shifta have linked up to bring you a one of a kind pop up featuring some the best brands in Addis A
AKEBULAN UTIO Connect and Shifta have linked up to bring you a one of a kind pop up featuring some the best brands in Addis Ababa. We’ll have some bomb food, awesome cocktails, good music and cold Heineken. Free entrance #June_19_21 https://t.me/Kunetz #popupsale #shifta #Swasew #Tibeb #Enzi #Undken #Utio_Connect

The next edition of Yoga+Brunch and pop up market at Hadero Coffee will take place on Sunday 19 June 2021. The event will inc
The next edition of Yoga+Brunch and pop up market at Hadero Coffee will take place on Sunday 19 June 2021. The event will include a yoga session with Lela and A brunch catered by Tsom Yegna Bet. There will also be coffee time with Hadero. The pop up market is free for all, while the Yoga session and brunch will cost ETB 800 for entrance. @linkupaddis #June_19_21 https://t.me/Kunetz #Yoga #Brunch #Yoga_Brunch #pop_up #Coffee_Gallary #LinkUp_Addis

AKEBULAN UTIO Connect and Shifta have linked up to bring you a one of a kind pop up featuring some the best brands in Addis A
AKEBULAN UTIO Connect and Shifta have linked up to bring you a one of a kind pop up featuring some the best brands in Addis Ababa. We’ll have some bomb food, awesome cocktails, good music and cold Heineken. Free entrance #June_19_21 https://t.me/Kunetz #popupsale #shifta #Swasew #Tibeb #Enzi #Undken #Utio_Connect

እኔና መስከረም ጉድን አስቀድሞ በጠባው መስከረም መልሶ ሊሰለች ያልናፈቀ የለም እንደ ዘማች ፋኖ ሜዳው አጎፍሮ በአደይ ጥርሱ ሲስቅ በመላጣው አፍሮ በዛ ባዶ ደብተር ስም እንኳን በሌለው ስምሽን አየሸጎጥኩ ሜዳውን ስስለው የእፉዬዋን ገላ ጆሮሽ ላይ ስሽጠው የአምናው ትዝ እያኝ መስከረም ናፈቀኝ ሸተተኝ ጠረኑ የምሳቃው አይነት ዶሮና አጥንቱ ተባብረው የሞሉት ታየኝ ሌላ ክፍል ወስደው ሊለጥፉት ታወቀኝ ከዴስኬ ስምሽን እንዳጠፉት ምን ያረጋል ክረምት ምንያረጋል ብርዱ ፈገግታሽ የላቸው ካርታና ገመዱ ሽልጦና አርጩሜ ታላቅ ፊልም ድጋሚ ድጋሚው ድጋሚ አንቺን ናፍቋል መሰል ሰማዩም ያለቅሳል ቀኑ ረጃጅም ነው ለጨዋታ ያንሳል አሁን የዝናብ ነው ጭቃ የነገሰበት አንቺ ከቤት ስትውይ እኔ ትምርት ቤት ከበጋው ግፋችን የምንማርበት ... የክረምት ትምህርት... በአይኔ ለወደድኩሽ ሌላ ደርቤበት ላንቺ የቀለድኩት ቲቲን እያሳቃት ሳሩም አደገብን ሊደብቀን ሻተ ጭቃው አዳለጠን ዋንጫችን ወለቀ ይህ አሮጌ ደብተር ገጹ መጀመሪያ ስምሽ ተስሎበት ከሜዳው ሳር ጉያ የክረምቱን ሳልስል የክረምቱን ሳልፅፍ ነሐሴ መጣና ጿሚ ሆኜው እርፍ አንቺን ናፍቋል መሰል ሰማዩም ያለቅሳል ቀኑ ረጃጅም ነው ለጨዋታ ያንሳል አሁን የዝናብ ነው ጭቃ የነገሰበት አንቺ ከቤት ስትውይ እኔ ትምርት ቤት ከአዘቦት ግፋችን የምንማርበት ... የሰንበት ትምህርት... ነጠላ አጣፍቼ ሳንቲም እያጋኘሁ 120ን ትቼ ቤተስኪያን ተገኘሁ ይቺ ህይወት ናታ ወስዳ ያሳለመችኝ ደጀ ሰላም ጠርታ ደሞ እያሳመችኝ ደሞ የቆረበች ለት አፏን ነጠላ አምቆ ያለችኝንም አልሰማሁ ከንፈሯ ካይኔ እርቆ ደብተሬም የመዝሙር እንጂ የውዳሴያት ማህደር በራጅ ላስቲክ ያሸኳት ቢሳልም ሰማዕት ነበር መስከረም አትምጣ አትጥባ ግዴለም ደብተሬ በላስቲክ ገና አልተሸፈነም አይኔ አይኖቿን ሊያይ ድፍረት አላገኘም ቀለም ጨርሻለሁ አበባ መሳያ ቀለም ጨርሻለሁ ግጥም ማሳመሪያ በቀረች ብያለሁ አበባ አየሽ ባዯ 🎤 አበባ አየሽ ወይ - የወር አበባ አየሽ ወይ - የወር የሷን አበባ ለወር የኔን ለዓመት አርገህ ወዲያው ለሚያረጅ ነገር አታምጣ ቀኑን አድሰህ ... ክፍላችንን ለይተህ አንተም ቀንህ አልፎ ጊዜህ ተንጠፍጥፎ እንዳልነበር ውሉ የሚለየን የለም ዘመን ሲወነጨፍ ሌላ ሚሊኒየም ብዙ ጉድ ሰምተናል ና ጥባ ግዴለም ና ግባ መስከረም አንቺን ናፍቋል መሰል ሰማዩም ያለቅሳል ቀኑ ረጃጅም ነው ለጨዋታ ያንሳል ለፀሀይ ቀርቤ ማውጋቱም ናፍቆኛል ልቃጠል ልንደደው የጉድ ቀን ባይነጋም ብርድ እያሳበቡ ሰለቸኝ መስከርም ናፈቀኝ መስከረም ምንቸቱን ቀይረው መቼቱን ቀይረው ለአዲስ ቀን አልሰጋም ለአዲስ ቀን አልሰጋም ©️ሰይፈ ተማም 2010 https://t.me/GitemSitem

Nu Chika Enabuka Art Center will host a toy and children's books donation day on Saturday 12 June 2021. The event will have c
Nu Chika Enabuka Art Center will host a toy and children's books donation day on Saturday 12 June 2021. The event will have children send toys, books and letters to children in different parts of the country. Children will also have a storytelling time with popular guests along with other activities. The entrance to the event is a toy with a children's book. Doors will open at 9:00am. @linkupaddis

👆👆👆👆👆👆👆👆👆👆👆👆👆👆👆👆👆👆👆👆👆👆👆👆 A night out with a twist on an already unique frequency - angelic musical performances, sweet poetry, and a fascinating live painter. A night like none other full of soulful/expressive/underground vibes. We can’t wait to see you at FreeSoul ✨ When Saturday, June 12 @ 7pm Where Olympia Heights (unfinished bldg) Across from Dembel, beside the Deluxe furniture & Awash bank @Betty_bae

#የሞት ጥቁር ወተት የግጥም መድበል 📚📗📒📕📚 የመጽሐፍ ምርቃት ኑ አብረን እንመርቅ . . . 🗓 ሰኔ 03/2013 ዓ.ም ኀሙስ በ11:30 ሰዓት 📍 በኢትዮጵያ ብሔራዊ ቴአትር ቤት 🎙 #የ
#የሞት ጥቁር ወተት የግጥም መድበል 📚📗📒📕📚 የመጽሐፍ ምርቃት ኑ አብረን እንመርቅ . . . 🗓 ሰኔ 03/2013 ዓ.ም ኀሙስ በ11:30 ሰዓት 📍 በኢትዮጵያ ብሔራዊ ቴአትር ቤት 🎙 #የዝግጅት አቅራቢዎች ገጣሚ ነቢይ መኮንን ገጣሚ ፍሬዘር አድማሱ ደራሲ አዜብ ወርቁ ተዋናይ መስከረም አበራ ገጣሚ ረድኤት ተረፈ ተዋናይ አማኑኤል ሀብታሙ ድምፃዊት ዘቢባ ግርማ ድምፃዊ ካሥማሰ 🎤 #ግጥም በውዝዋዜ ገጣሚ ተስፋኹን ከበደ ተወዛዋዥ ኤፍሬም መኮንን #መድረክ መሪ ጋዜጠኛ ክብሬ ተስፋዬ 🎼 #ሙዚቃ በኢትዮ ጣዕም የሙዚቃ ባንድ #አጋዥ_አካላት ቅዱስ ጊዮርጊስ ቢራ አ.ማ ጦቢያ ግጥምን በጃዝ አርትስ ቴሌቭዥን ጃጃው አታሚዎች ኃ.የተ.የግ.ድርጅት ማፊታ ዲዛይንና ዲኮር ጃሎ ፒክቸርስ

ዓለም 'የለም!' ብትለኝም እንደው ርዕስ ሆኜ 'የለም' ለመባል እንኳ 'ነበር' በማስፈለጉ የት አገኘሽው በሉልኝ የታል ዱካ ፈለጉ ምናልባት ስፋቷ ነቅቶ ምናልባት ንቃቷ ሰፍቶ አሻራዬ (ash-አርዓያዬ) ተገኝቶ መንበሬን ያመነች እንደሁ እንደኖረ መንበር አጥቶ 'አለም የለም ለማለት ማን ነበርሽ አንቺ!' በሉልኝ በዓለም ላለም በሙሉ የሄድኩበት ላይ አብሩልኝ እንደው እን'ዳጋጣሚ እግሬ ያረፈበት ላይ ይረግጥ እንደሆን ገጣሚ እንደው እንደ ዕድል ሆኖ (ክፉ ዕድል) 'መምህር' ይደግመው እንደሁ የለፈፍኩትን ቃል ዘግኖ እንዲገለጥለት በፈለገው መጠን ለስንቱ ተገልጧል እስኪገነጣጠል ብላችሁ ንገሯት ለዝ'ች ሟርተኛ ዓለም መኖር ለምትሰፍር ስፍር ለምታኖር በዘርና ቀለም! የለም!!! የለም!!! እንደውም ምንም አትበሏት ብጨልምም ብበራባት አልነበር 'አለው' ለማለት እንድትነቃ እንጂ ወደ 'ውነት እንድትቀና እንጂ ከጥመት የላ የላ ዝም በሏት እኔው ላውራት ዓለምዬ ዓለም ብርቁ የቱ ነው የግብርሽ ጥድቁ እንዳንቺስ ሆኖ ሳይነቁ መኖር ምንድነው ስንቁ? ጽልመትሽ ብራ'ን የጠላ ብርሃንሽ ጽልመት የከላ 'አለ'ምሽ መኖር የፈራ 'የለም'ሽ ተኑሮ ያልጠራ 'የለም' ለመባል እንኳ 'ነበር' በማስፈለጉ ከየት ተገኘ ዓለሜ ያለመኖሬስ ፈለጉ [የዓለም መኖሬስ ፈለጉ ያለ መኖሬስ ፈለጉ ያ ለመኖሬስ ፈለጉ ያ ዓለም መኖሬስ ፈለጉ ያለም መኖሬስ ፈለጉ ያለመ ኖሬስ ፈለጉ. . . ] . . . ዱካዬን ብት'ደብቂም ባለሽበት ሁሉ አለሁ መንበሬም ካነበረሽ ነው! የሚያኖርሽ እንደኖረው አለም - አለሁ! ዓለም አለሁ! አለማለሁ! ©️ሰይፈ ተማም