ch
Feedback
Diinii kee Anaakara (Md Ali)

Diinii kee Anaakara (Md Ali)

前往频道在 Telegram

دروس وفتاوي ومحاضرات باللغة العفرية ★Diini barittooy, fatwaa kee Daqwa Qafar afat Tû mabul=> @Anaakar or @acmadxalol

显示更多
1 612
订阅者
-124 小时
+107
+1830
帖子存档
+1
ባለ 15 ገፁ የመንግስትንና የኃይማኖቶችን ግንኙነት በተመለከተ በዝርዝር ያብራራል የተባለለት አዲሱ ረቂቅ አዋጅ! ትናንት ለዚህ ረቂቅ አዋጅ ግብዓት ይሆን ዘንድ የቀረበውን ባለ 164 ገፅ ጥናት አጋርቻችሁ ነበር። በዚህ ሊንክ ይገኛል። https://t.me/Kassismedianetwork/2363 ነገር ግን ይህ ረቂቅ አዋጅ አንዳንድ ሃሳቦቹ ከቀረበው ጥናት በተቃራኒ የሰፈሩ አዋጆችን አካቷል። ለምሳሌ፦ አንቀፅ 17 በግልፅ ሶላትን ለመከልከል የታሰበበት ሸፍጥ ያለው ሲሆን፣ አንቀፅ 19 ደግሞ በደፈናው የሙስሊም ሴቶችን አለባበስ ከሌላው ጋር በማነፃፀር ኒቃብ መልበስን «ማንነትን ለመለየት የማያስችል» በሚል ሽፋን ለመከልከል ታልሞበት ነው። ምክንያታቸው ሙስሊም ጠልነት ስለሆነ እንጂ የእውነት ማንነትን መለየት ቢሆን ኖሮ፤ ልክ ባንክና መሰል ቢዝነስ ላይ በሴት ጥበቃ ማንነትን እንደሚፈትሹት መለየት ይችሉ ነበር። ይህ አዋጅ ከመፅደቁ በፊት ሁሉም ሙስሊም እንዲስተካከል ማድረግ አለበት። እስከዛሬ ባልተጻፈ ህግ የጨቆኑን አንሶ፤ ዛሬ ጽፈው ሊጨቁኑን ሲመክሩ ዝም ብለን መመልከት የለብንም። ለነገው ትውልድ ነፃነትን እንጂ በኛ ዘመን የተመሰረተን ጭቆና አናወርስም። ሲቀጥል ገና ከረቂቅ አዋጁ ጥናት ጀምሮ ከ50% በላይ የሆነውን የሃገሪቱን ሙስሊም የወከለው አንድ ግለሰብ ነው። ይህ ግለሰብ ሃሳብ ቢያቀርብ እንኳ «በድምፅ ብልጫ» በሚሉት የዙልም ፍርድ ሃሳቡን ውድቅ ያደርጉበታል። ከ10 በላይ የአዋጁ ጥናት አዘጋጆች መካከል 50%+ ህዝብ ውክልናው 10% ብቻ ነበር። ይህ እጅግ አሳፋሪና በተደጋጋሚ ወሳኝ ጉዳዮች ላይ የምናስተውለው ነው። ልክ እንደዚሁ የሃገራዊ ምክክር ኮሚሽንም በወረዳ ደረጃ ሳይቀር ተወካዮችን ሲመርጥ፤ የሙስሊሙን ቁጥር ታሳቢ ባላደረገ መልኩ ነው። ታዲያ እንዲህ ሆኖ ምን የተሻለ ውጤት ይመጣል?

Repost from Kassis Faage
#Maysaxxaga! ========= Inkih tan Qafar Ummattak ! #Samarâ jaamiqat Qáfar rakaakayak Sayyooy alaaqaa kee ayyuntinô caagiidah biirô luk cattiimak Hindiyak temeete Qaafiyat mihratleela Samarâ jaamiqatih Hospitaalah yan Logyâ hospitaalal carbiiy, baxaa baxsa le ginô qawwalaylaak gexxaamah ibaa kee gaba wayteh tan erkella leelah qaafiyat mihratleela bicisseh tan ibaa kee gabay kaxxam mexxat le sinaamat haak geytimaanamih taagah Qafár rakaakayal tama ayfaaf geytam faxxah tan erkella leela Sissiguk Logyah Hospitaal fanah yamaateenim faxximta. Sayyooy, Alaaqaa kee ayyuntiinô caagiidah biiro tama ayfaaf faxxah tan ní ummatta Logyah hospitaal bahtuh inkih tan rasittek inaytâ magaala fanah merraytu ruubak dagar erkella leh tan marittee kee keenik amô raaqeh tan maritte hebeltô mekla sinnim cindah merrayti ayfaaf meqe gurral acayuk geytimtà. #Kassiisih :- Hindiyak temeete qaafiyat mihratleela Logyâ hospitaalih addal 50 ayroh gide Ayyuntak 600 yakkeh yan marah Xaylí ayfaaf acayuk sugaanam faxaanam takkay Immay takkeey xayla qimbiseenimih 220 guba takkeh tan ummatta amaatuk Ayrook ayro Xaylimtah tan Ummattah ixxima daggoowak temeemih taagah ikraaroh yibbixeenih yanin wakti gaba kalekkah a ayfaaf cuggaaneh raqta rakaakayitte fanah beyaanamih niya loonumih taagah Ní ummatta annah yan meqe saamit antifiqekkah raqtaamak a ayfaafih oytí geyoonuh a xaagu ayyuntiinô retteemaa kee kalah tan miixiyah gititteek tabaatabsa abtaanam massakaxxa luk siiinil esserra!! ============= Samarâ jaamiqatak ayyuntiinô retteemat angaluk gitah tan oytitte kattaata. Raceena: Samarâ jaamiqatak telegram channel

ሰበር ዜና ሁሉም ሑጃጆች ለሐጅ ሲመዘገቡ በምዝገባ ጣቢያ ያስመዘገቡት የኢትዮጵያ ስልክ ሳውዲ እንዲያገለግል የሚያስችል ቅድመ ዝግጅት መጨረሱን የኢትዮጵያ እስልምና ጉዳዮች ጠቅላይ ም/ቤት ገለፀ!!!

ጫት ከሌሎች ዘርፎች የተሻለ ትርፍ እንዳለው ይታወቃል። የጫት ንግድ ማለት ለወገን ገዳይ መርዝ እየሰጡ በምትኩ ገንዘባቸውን መውሰድ ነው። ይሄ ንግድ በወገን ህይወት ላይ መጫወት ያለበት እርኩስ ንግድ ነው። ትርፉ ሳያማልላችሁ ኣኺራችሁን በማስቀደም እንዲህ አይነት ውሳኔ የወሰናችሁ ጀግኖች ኒያችሁን፣ ልፋታችሁን አላህ ይቀበላችሁ። ለሌሎች ምሳሌ ያድርጋችሁ። ለዱንያም ለኣኺራም የሚጠቅማችሁ የተሻለ ሐላል ሪዝቅ ይስጣችሁ። የበዛ፣ የጣፈጠ በሆነ የጀነት ሲሳይ ያንበሻብሻችሁ። በዚህ ውሳኔ ላይ ድርሻ ያላችሁን ሁሉ አላህ እጥፍ ድርብ አድርጎ ይመንዳችሁ። በነገራችን ላይ ጫት በመብላትም፣ በማብላትም፣ በማጓጓዝም፣ በመነገድም፣ ለጫት ንግድ በማከራየትም የተሰማራችሁ ሁሉ ወንጀል ላይ ናችሁ። አላህን ፈርታችሁ ከድርጊታችሁ ታቀቡ። = የቴሌግራም ቻናል https://t.me/IbnuMunewor

Story

+1
📚 الكتاب:  عقيدة الرازيين  الدرس: 3 🕌 المكان: مركز الإحسان  /لوغيا 🔊 الشارح: فضيلة الشيخ أبو خليل عبد القادر   إبراهيم عودر للمزيد 👈https://t.me/diini_goori_media

Kassiisi Shawwaal soom(sixxisto) sele wee maraw, alsi gaba kalam faxaamih taagah, away raqteh tan dagoo ayroorat soomtaanam gibbata. Yalli siinit koobaahisay

📚 الكتاب:  عقيدة الرازيين  الدرس: 2 🕌 المكان: مركز الإحسان  /لوغيا 🔊 الشارح: فضيلة الشيخ أبو خليل عبد القادر   إبراهيم عودر https://t.me/diini_goori_media

📚 الكتاب:  عقيدة الرازيين الدرس: 1 🕌 المكان: مركز الإحسان  /لوغيا 🔊 الشارح: فضيلة الشيخ أبو خليل عبد القادر إبراهيم عودر https://t.me/diini_goori_media

A.q.w.w Meqe toobokoy ahaak gubal عقيدة الرازيين darsi siinih rubenno in shaa-allaah kitaabak pdf gubal tanim kaa A kitaabih
A.q.w.w Meqe toobokoy ahaak gubal عقيدة الرازيين darsi siinih rubenno in shaa-allaah kitaabak pdf gubal tanim kaa A kitaabih darsi kaxxam a waktil faxxiima darsi kinni qaqhiidâ darsi kinniimih taagah darsi lem #ustaaz_qabdul_qhaadir_qoodar_cafizahullah  #farmo:-  sinni kataysiisih akkel darsi taddiira geytintam keenih warisa https://t.me/diini_goori_media

#Darsi_xaagu Akah tamixxigennah logyi magaalal geytima markazu^namaal baxaabaxsa le darsi geytima, Baxsa luk ummaan namma san
#Darsi_xaagu Akah tamixxigennah logyi magaalal geytima markazu^namaal baxaabaxsa le darsi geytima, Baxsa luk ummaan namma sanataak qinbisan sittâ darsi elle geytima, away beera axcih ( 22/10/1445 hijra 1/5/2024 miilaadi) bukhaarî darsi elle qinbima Kitab: bukhaari Arac : logya ( markazu^nama ) Uddur : saaki salaatih laka Barseeni : ustaaz cadar saalic #kasiisi bukhaari kak yaanam qhur-aanaak lakal inkih tayse kitab kinni, tet bartaanam mango uddur beyta takkay ikkah away markazu^namal mango uddur elle bee waytannal tet qinbiseloonuum kinnuk raaqe waynay #farmo1 samara logyi dariifal geytimah yan maray duma diini barittok tu yubleh yanik saakî xin kee kelah gersi waktit bicta taamay subci lakal litoonuh iyya cabak darsit tangaleenim sin kassisna #farmo2 leh yan agxee kee bicah teetit yangaleenim edde bice wayta num bartam faxa maray kitab sinnih kitab aceey xaame yakkay diini bartaanam inki gide neh takkem kinnuk qagitaak a #posti sinam tabluh #share abay #share #share #share

#Darsi_xaagu A.q.w.w meqe toobokoy logyak hudah masjiidil akkuk sugeh yan qhur-aan tafsiiriy romadhaanah sooloseenih sugeenih iyya abar axcih ( 20/10/1445 hijra ) qinbimele isinnih amaay isinni wakliitih warisa

Qusbaamah... 𝐒𝐮𝐮𝐫𝐭𝐮𝐥 𝐊𝐚𝐡𝐟𝐢 𝐓𝐚𝐟𝐬𝐢𝐢𝐫 (𝐌𝐚𝐪𝐧𝐢𝐬𝐬𝐨)  (تفسير سورة الكهف) Tafsiir lem: 𝑫𝒓 𝑺𝒆𝒒𝒊𝒅 𝑸𝒂𝒍𝒊 𝑯𝒂𝒂𝒓𝒖𝒖𝒏 𝗤𝗮𝘀𝗶𝗶𝗿 𝗠𝗮𝗻𝗴𝗮 25 Exxa (عدد الحلقات ٢٥ ) Qimbook Ellecabo fanah inkí ikkel Videoh gee liton👇👇 https://youtube.com/playlist?list=PLL7M5XUj8Q4wh4udnSJTA3zlRWEQlxKdP&si=ljb5CS_5XW-kk5ba

Repost from Kassis Faage
Subci salat kee Qasri salat🌹 ➦ken nammay dacrise num gira inkinnah macula: وعن أبي زهيْرٍ عِمارَةَ بن رُؤيْبةَ رضي الله عنه
Subci salat kee Qasri salat🌹 ➦ken nammay dacrise num gira inkinnah macula: وعن أبي زهيْرٍ عِمارَةَ بن رُؤيْبةَ رضي الله عنه قالَ: سمِعْتُ رَسُولَ اللَّهِ ﷺ يقولُ: لَنْ يلجَ النَّار أَحدٌ صلَّى قبْلَ طُلوعِ الشَّمْس وَقَبْل غُرُوبَها يعْني الفجْرَ، والعصْرَ. رواه مسلم. Abii zuheyri Qimaara Ruweybâ baxi Yalli kaa oggolay iyyeh Yallih farmoyti ﷺ axcih oobbeh: “Ayro tawqek dumal salat abeeh, is kortak dumal salat abe num gira inkinnah macula” (Tohum Subci salat kee Qasri salat kinni.) Muslim xaagise ➦gira inkinnah cule wee num akheeral Jannatak sa culakke matan woh aa ciggiila Cadiis neh baxxaqisa: عن أَبي موسى رضي الله عنه أَنَّ رسول اللَّهِ ﷺ قَالَ: مَنْ صلَّى البرْديْن دَخَلَ الجنَّة متفقٌ عَلَيهِ. Abii Muusak baahak Yalli kaa oggolay Yallih farmoyti ﷺ iyyeh : “Namma Salaatay xabcin waktit yamaate aba num jannat culeh” Itta elle geen Cadiisi (Namma Salaatay xabcin waktit tamaate Subci salat kee Qasri salat kinni.) 👇👇👇 https://t.me/Kassisfaage

sticker.webp0.73 KB

sticker.webp0.76 KB

አስተማሪና መሳጭ ታሪክ! ~ በሰዑዲ የሚኖር የመኒ ነው፡፡ በአንድ ወቅት ያጋጠመውን ታሪክ እንዲህ ይተርከዋል፡፡ ከፊሌ የዘካ ገንዘብ ሊያከፋፍል ፈልጎ ከሱ ጋር ወጣሁ፡፡ የድሃ መንደሮች ወዳሉባቸው ጠረፍ አካባቢ ሄድን፡፡ የዘካው ገንዘቦች በፖስታ የታሸጉ ነበሩ፡፡ እያንዳንዱ ፖስታ በውስጡ 5ሺ ሪያል ይዟል፡፡ ከአንዱ መንደር ወጥተን የጂዳ-ጂዛን መስመር ስንይዝ አንድ የ70 አመት አካባቢ ሽማግሌ አገኘን፡፡ ሽማግሌው ብርቱና ጤናማ ነው፡፡ ጎዳናውን ይዞ ይጓዛል፡፡ ወዳጄ፡ “ይሄ ደግሞ በዚህ ሰዓት በዚህ በረሃ ምን ይሰራል?” አለኝ፡፡ ሹፌሩ፡ “ህገ ወጥ የመኒ ነው” አለ፡፡ ካጠገቡ ደርሰን ቆምንና ሰላም አልነው፡፡ * “ከየት ነው ወንድም?” - “ከየመን” * “የት ነው የምትሄደው?” - “የአላህን ቤት ናፍቄያለሁ።” * “ህጋዊ ነህ?” - “አይደለሁም” * “ለምን ህጋዊ አልሆንክም?” - “ለዋስትና 2ሺ ሪያል ማስያዝ ይጠበቅብኛል፡፡ እኔ ያለኝ 200 ብቻ ነው፡፡ በመቶዋ ተሳፈርኩባት፡፡ የቀረኝ መቶ ብቻ ነው” አለ፡፡ * “እሺ አጎቴ! በጉዞ ላይ ምን ያክል ሆነህ?” አለው ጓደኛየ፡፡ - “ስድስት ቀን!” * “እየፆምክ አይደለም ኣ?” - “አይ ፆመኛ ነኝ፡፡” * “ጥሩ፡፡ አንተ ከ 5 በላይ የፍተሸ ኬላዎችን አልፈሃል፡፡ እንዴት ነበር የምታልፋቸው?” - “ከሱ በስተቀር እውነተኛ አምላክ በሌለው አላህ እምላለሁ! የማልፈው በነሱው ዘንድ ነው፡፡ ግን አንድም ያናገረኝ የለም!” * “ለስራ ነው አመጣጥህ?” - “በጭራሽ ወላሂ! እኔ የአላህን ቤት ናፍቄ ነው የመጣሁት፡፡ ዑምራ ማድረግ ነው የምፈልገው፡፡ ወደ መካ ነው የምጓዘው፡፡” * “በአስፋልት ላይ ስትጓዝ ተዘዋዋሪ ዘቦች /ፓትሮል/ አልያዙህም?” - “ከግማሽ ሰዓት በፊት በ 50 ኪ. ሜ. ርቀት ላይ ይዘውኝ ነበር፡፡ እዚህ ከመድረሴ አንድ ኪ. ሜ. ቀደም ብሎ ድረስ እነሱ ናቸው ያመጡኝ፡፡ የት እንደምሄድ ሲጠይቁኝ በአላህ ምየ የአላህን ቤት እንደምፈልግ ስነግራቸው ለቀቁኝ።” * “ሱብሓነላህ! ጭራሽ እስከዚህ ቦታ በፍጥነት እንዲያደርሱህ አላህ ፓትሮሎችን አመቻቸልህ” አልኩኝ በውስጤ፡፡ - ወዳጄ ሁለት ፖስታዎችን እየሰጠው “እነዚህን ያዝ፡፡ ዘካ ነው” አለው፡፡ * እየተቀበለ “ጀዛኩሙላህ ኸይር” አለ፡፡ በፖስታዎቹ ያለው ገንዘብ መጠኑ ምን ያክል እንደሆነ አያውቅም፡፡ * “የሰዑዲን ብር ታውቃለህ?” አልኩት፡፡ - “አዎ!” አለ፡፡ * “ጥሩ፡፡ ፖስታውን ክፈትና እንዳይጠፋብህ ገንዘቡን በቀበቶህ (በሒዛምህ) ውስጥ ደብቅ” አልኩት፡፡ ሲከፍተው 10 ሺህ ሪያል!! - “ይህ ሁሉ ለኔ ነው?” አለ፡፡ * “አዎ ላንተ ነው” አልነው፡፡ ከመኪናው ላይ ወደቀ፡፡ ራሱን ሳተ፡፡ ከመኪናው ወርደን በላዩ ላይ ውሃ መርጨት ያዝን፡፡ - “ይህ ሁሉ ገንዘብ ለኔ ነው? ይህ ሁሉ ገንዘብ ለኔ ነው?” እያለ መጮህ ያዘ፡፡ ቁጭ ብሎ ማልቀስ ቀጠለ፡፡ * ባልደረባዬ፡ “ከኛ ጋር ትንሽ ወደ ፊት እንውሰደው” አለ፡፡ ከኛ ጋር መኪና ላይ ወጣ፡፡ ትንሽ ሲረጋጋ ጠየቅኩት፡ * “ምንድን ነው ይህ ሁሉ ለቅሶ?” አልኩት፡፡ - “እኔ የመን ውስጥ ከቤቴ ጎን ቦታ አለችኝ፡፡ ለአላህ ሰጥቻታለሁ፡፡ እኔና ቤተሰቦቼ በሷ ላይ በጭቃና በድንጋይ አድርገን መስጅድ ገንብተንባታል፡፡ ግንባታው ቢጠናቀቅም ምንጣፍና ጥቂት ነገሮች ቀርተውት ነበር፡፡ ለዚህ መስጂድ እንዴት ምንጣፍ እንደማገኝ ተቀምጬ አስብ ነበር” አለ፡፡ ይህን ሲል የእውነት ሁላችንም አለቀስን፡፡ “አሳቡ ኣኺራ የሆነ ሰው ዱንያ እንዳለች ትመጣለታለች” የሚለውና “አሳቡ ኣኺራ የሆነ ሰው አላህ መብቃቃቱን ከልቡ ውስጥ ያደርግለታል፡፡ ነገሩንም ይሰበስብለታል፡፡ ዱንያ በግዷ ወደሱ ትመጣለች፡፡ አሳቡ ዱንያ የሆነ ደግሞ አላህ ድህነቱን በአይኖቹ መሀል ያደርግበታል፡፡ ነገሩንም ይበትንበታል፡፡ ከዱንያም የተወሰነለት ብቻ እንጂ አይመጣለትም” የሚለው የነብዩ ﷺ ንግግር ትዝ አለኝ፡፡ በዚህን ጊዜ ወዳጄን ለሰውየው እንዲጨምረው ጠየቅኩት፡፡ ተጨማሪ 2 እሽግ ፖስታ ሰጠው፡፡ በድምሩ 20 ሺ ሪያል አገኘ ሰውየው፡፡ ሰውየው ከመኪናው ከመውረዱ በፊት እያለቀሰ ያጉተመትምና ዱዓ ያደርግ ነበር፡፡ * “በአላህ ላይ እውነተኛ የሆነውን መመካት ብትመኩ ኖሮ ልክ ወፍን እንደሚረዝቀው ይረዝቃችሁ ነበር፡፡ ተርባ ወጥታ ጠግባ ትመለሳለች” የሚለው የነብዩ ﷺ ሐዲሥ መጣብኝ፡፡ የተተረጎመ (ኢብኑ ሙነወር፣ መጋቢት 25/2010) የቴሌግራም ቻናል፦ https://t.me/IbnuMunewor

#Sissik_Maysaxxaga Cajji niya le maray taturte alsitteh addat maysarraqa abeeh baxaabxsa le sababittek gexxaamah lakqo mekele
#Sissik_Maysaxxaga Cajji niya le maray taturte alsitteh addat maysarraqa abeeh baxaabxsa le sababittek gexxaamah lakqo mekele wee marak edde nan alsak yamaate jumqaatah mekla abtoonuh saami siinih yontocowwimem aaxaguk sissikuk mekla akah abtan innah fadraalak daga raqta islaaminnâ caagiidah malah buxa farmo tatrussa. https://t.me/Kassismedianetwork #followers

Repost from Kassis Faage
🌷Yalla yaqbudoona faxximtam Ramadhaan yawqem fan hinnay rooci yawqem fana! Ramadhaan yawqem wagitak sugga iyyah salat caba m
🌷Yalla yaqbudoona faxximtam Ramadhaan yawqem fan hinnay rooci yawqem fana! Ramadhaan yawqem wagitak sugga iyyah salat caba mari yan! Fatri qiidi iyyaanam Ramadhaan mawqakkal Islaaminnak yawqeenim hinna, Salat cabaanamak takkawsima meqe toobokoy Yalli siinih racmatuk! Too Ramadhaanah kah sugte meqe numuh idiy gada fan maadaarin, uma viidiyooyaay filmittê wagitto fan mandabbin! Yalli inkih isih nek kicnaah raabitaamat nee koobaahisay🤲 👇👇👇 https://t.me/Kassisfaage