ch
Feedback
Diinii kee Anaakara (Md Ali)

Diinii kee Anaakara (Md Ali)

前往频道在 Telegram

دروس وفتاوي ومحاضرات باللغة العفرية ★Diini barittooy, fatwaa kee Daqwa Qafar afat Tû mabul=> @Anaakar or @acmadxalol

显示更多
1 609
订阅者
-124 小时
+57 天
-430 天
帖子存档
ትምህርት ቅንጦት አይደለም ~ ያ ኡመተል ኢስላም! ልጆችህን ትምህርት አስተምር። ካልሆነ ግን በገዛ ምድርህ ባይተዋር ትሆናለህ። ካልሆነ ግን ሌላው በተቋም እና በመዋቅር ሲዋጋህ አንተ በለቅሶ ነው የምትከላከለው። ካልሆነ ግን በገዛ ቀየህ ላይ "የእስላም አገሩ መካ፣ የአሞራ አገሩ ዋርካ" ይተረትብሃል። ካልሆነ ግን ግብር የምትከፍልበት ተቋም የምትወገርበት ዱላ ይሆናል። ካልሆነ ግን ለሚደርስብህ መድሎና መገለል ምላሽህ ለቅሶ ብቻ ይሆናል። ካልሆነ ግን መብትህን የምታገኘው ሌሎች ሰፍረው ለክተው በሚሰጡህ መጠን ብቻ ይሆናል። ካልሆነ ግን በአስተማሪነት፣ በሰራተኝነት በሚመጡ አካላት በገዛ ቀየህ ላይ የባህል ወረራ ይፈፀምብሃል። ማንነትህ ይደባለቃል። አለመማር አንድምታው ብዙ ነው። አላስተምርም ካልክ ሚሽነሪ ገብቶ ልጆችህን በትምህርትና በጤና አገልግሎት ስም ይወስድልሃል። እነ ላጲሶ የሚሸነሪ ሰለባዎች ናቸው። አላስተምርም ካልክ ሴረኛ ፖሊሲዎችና ደንቦች እየተረቀቁ ከንግዱ ሴክተር ሳይቀር በካልቾ ትባረራለህ። አላስተምርም ካልክ ታሪክህን እያወላገደ፣ እምነትህን እያንጋደደ ለሚያጠለሽ አካል ቦታውን ትለቃለህ። አለመማር በጤናው፣ በፀጥታው፣ በአስተዳደሩ፣ ... ሴክተር የሚኖረው ክፍተት ከምናስበው በጣም የራቀ ነው። በዚህ ዘመን በስልኩ የተላከለትን መልእክት የማያነብ፣ የሰፈሩ አጥር ላይ የተለጠፈን ማሳሰቢያ የማያውቅ፣ ባንክ ቤት ገብቶ ስሙን መፃፍ አቅቶት ሰው የሚጠብቅ ወጣት ማፍራት እጅግ አደገኛ ነገር ነው። አስተምር ልጆችህን። በትምህርት ተቋማት ውስጥ ያሉ ችግሮችን ልጆችህን በማራቅ አትፈታቸውም። እያስተማርክ ታገል። ጎን በጎን ክፍተቶችን በራስህ በቤትህ ወይም ተደራጅተህ ሙላ። ብታስተምር ይሻልሃል! ልጆችህን አስተምር። በተለያዩ የዓለም ጫፎች የምንሰማቸው ሙስሊሞች ላይ የሚደርሱ ግፎች አንዱ ምክንያታቸው የተራቀቁ ቴክኖሎጂዎችን እና ጠላትን መገዳደር የሚያስችሉ ዘመኑን የዋጁ የጦር መሳሪያዎችን ማምረት ላይ ስለሌለን ነው። እነዚህ ቴክኖሎጂዎችና የተራቀቁ የጦር መሳሪያዎች ደግሞ የዘመናዊ ትምህርት ውጤቶች ናቸው። ጠላት እጅግ አውዳሚና ጅምላ ጨራሽ፣ አህጉር አቋራጭ መሳሪያ እስከ አፍንጫው ታጥቆ ሳለ አንተ በኮንትሮባንድ ያገኘኸውን ጥቂት ክላሽንኮቭ ይዘህ እንገጅ እንገጅ ብትል ውጤቱ የትም የማይደርስ ሰሞንኛ መፈራገጥ ብቻ ነው የሚሆነው። ባጭሩ ስለ ትምህርት ሲወራ ስለ ቅጥር እንጀራ ብቻ አናስብ። የመማር ትርጉሙ ከዚያ ያለፈ ነው። ስለ ትምህርት ሲወራ ከአንድ ከሁለት አቅጣጫ ብቻ መልከት አይገባም። መማርም፣ አለመማርም ተጽእኗቸው መልኩም አይነቱም ብዙ ነው። በሚያሳዝን ሁኔታ አካባቢያችን፣ ወገናችን ከሌሎች በትምህርት ወደ ኋላ እንዳይቀር እንዴት የተሻለ ስራ እንስራ በሚል ልንመካከር በሚገባን ጊዜ ከፊሉ ገና የመማርን አስፈላጊነትና ያለመማርን አደጋ ለመረዳት ማገዶ እየፈጀ ነው ያለው። (ትንሽ ተነካክቶ በድጋሜ የተለጠፈ) = የቴሌግራም ቻናል፡- https://t.me/IbnuMunewor https://t.me/IbnuMunewor

Matara‼ Daqwa gexsittam qimbisseh ustaaz Qabdulqhaadir Ibraahim Arac: samarak kaxxa masjiidi (100 qarwah gari) Afar Kassis Me
Matara‼ Daqwa gexsittam qimbisseh ustaaz Qabdulqhaadir Ibraahim Arac: samarak kaxxa masjiidi (100 qarwah gari) Afar Kassis Media

Daqwa qimbisnam fanxa, annihim siiniiy? Arac samarak kaxxa masjid (100 qarawah gari)

Beerih Acaadah samaral kaxxa masjiidil daqwa anele. Dr. Idiriis ismaaqil edde anuuk daqwal ustaazitte geytimele. Maraaqina.

"Nanu mawliid akah assakaxxe waynam macaay?" #shekh_qali_qabdalla https://youtube.com/watch?v=-zB_5uB7DmY&si=TTvAaaU5fquNQwg5

د. محمد النووي 45.m4a14.00 MB

3 Essero Mawliid yassakaxxe maral esserna. 1) Mawliid Akah abtaanam yallih taaqat inna? Maqsiyataay? Yallih maqsiyata inteenik toh uma gitaay tooba abtaanam siinik faxxinta. Yallih taaqatah abna inteenik: 2) Yallih farmoyti (q.s.w) yeexegeh inna? Maaxiginnaay? Yallih farmoyti (q.s.w) yeexegemeh inteenik toh kufrinna. Wonna hinnay yallih farmoyti yeexegeh inteenik geeri essero ciggiilisna. Yeexegeh inteenik 3) Isi ummatta gudduyseh inna? Magudduysinnaay? Magudduysinnaay isi ummattah mawarsinna yooqoreh ikkah inteenik kaadu toh kufrinnah sinam bahtaama. Macah yalli isi nabiyyiki يَٰٓأَيُّهَا ٱلرَّسُولُ بَلِّغۡ مَآ أُنزِلَ إِلَيۡكَ مِن رَّبِّكَۖ وَإِن لَّمۡ تَفۡعَلۡ فَمَا بَلَّغۡتَ رِسَالَتَهُۥۚ “ A-farmoytaw (Nabii Mucammad kinnuk) ku-Rabbik wacyih kol obsimtem Sinam guddus atu ku-Rabbih farmo guddussam abe waytek dagom takke way, toysa kay farmo magudduysinnito” kaak iyye. Gudduuse weeh woo risaalat yooqoreh yeneki yalli guddus kaak iyyeeh wohu khiyaanat deqsittaah yallih farmoyti (q.s.w) khiyaanat le yaanamaay, wohu kaadu kufrinnak exxa yallih farmoyti (q.s.w) khiyaanat le yaanam. Wonna hinnay usuk yeexegehiiy gudduyseh inteenik قُلْ هَاتُوا بُرْهَانَكُمْ إِن كُنتُمْ صَادِقِينَ Siinik inna. Baahay elle gudduyseh yan ikke qhur'aan kee cadiisik siinik inna. Dr. Macammad Cuseen (محمد ويعسى) xongoloy kutbrh korisne. Afar Kassis Media

1) Shekh Macammad Awwal Cayaat ....saqal 2) Dr. Macammad Cuseen..... ciggiila saqal 3) Shekh Saadiqh Cuseen..... kutbaabeena Akkuk doorimen Afar Kassis Media

Qafár rakaakayak taama selta makaado inki xongolol faaticisen. 1) Shekh Macammad Awwal Cayaat 2) Dr. Macammad Cuseen 3) Shekh
Qafár rakaakayak taama selta makaado inki xongolol faaticisen. 1) Shekh Macammad Awwal Cayaat 2) Dr. Macammad Cuseen 3) Shekh Saadiqh Cuseen 4) Shek seqid Qabdulqhaadir 5) Shek Qabdul qaziiz muheyta 6) Shek Qumar noor Qali 7) Shekh Macammad Saalic Qabdalla Federaal Awlaytu Shekh Macammad Acmad Yaasiin Afar Kassis Media

Qafar rakaakayak majlisul Aqla qusba majlis elle xissiimu waa gud gud qimbisseh geytinta. አፋር ክልል እስልምና ጉዳዮች ምክሪ ቤት መስረታ መካሄድ
+2
Qafar rakaakayak majlisul Aqla qusba majlis elle xissiimu waa gud gud qimbisseh geytinta. አፋር ክልል እስልምና ጉዳዮች ምክሪ ቤት መስረታ መካሄድ ጀመረ Afar Kassis Media

د. محمد النووي 45.m4a14.00 MB

ከልጅነት ትዝታዎቼ! እያንዳንዳችሁ የዱንያን ቀርቶ የግል ሕይወታችሁን መለዋወጥ እንኳን በሚገባ ካስተዋላችሁ! የዱንያ ሁኔታዎቿ ከጊዜ ወደጊዜ የመለዋወጡ ነገር በጣም ያስገርማችኋል።ለምሳሌ እኔና ጓደኞቼ ከሀያ ምናምን አመታት በፊት በለውሕ አሊፍ፣ባ፣ታ ከትበን ቀርተን «ኢቅረዕ እና አመ» ስንደርስ እናቶቻችን የማዳ(ማዒዳ)ሰደቃ አውጥተውልን፣ቁርዓንን በለፍዝ ስናኸትም ደግሞ እነ አባዬ አርደው ሰደቃ አውጥተውልን ያሳለፍንበት ዘመን ነበር።አሁን ሁል ነገር በገር በገር ሆኖም የማይቀራ ብዙ ትውልድ ኣለ፣ቀርቶ አኽትሞም ከምንም አይቆጠርም።በተቃራኒው በ KG ተማሪዎች ምርቃት ሀገር ይቀወጣል። የምንጫማው ጫማ ሳይኖረን በባዶ እግራችን ከቆላ ደጋ፣ከሀሪማ ወደ ሀሪማ፣ለቂራዓት፣ለመውሊድ፣ለለቅሶ...ወዘተ ለምነን እየበላን፣ምንም በማናውቃቸው ቤተ-ሰቦች ቤት ደረሳነት ቁጭ ብለን እየጦሩንና እየቀለቡን ያለፈውን ሁኔታ ዞር ብዬ ሳስበው፣የሕዝቡ ባለ-ዕዳዎች እንደሆንን ይሰማኛል።አሁን ግን ደረሳ የሚቀልበው ቁጥሩ አናሳ ነው፣ደረሳም ብር ካልተከፈለው አያስቀራም። አይ ዱንያ! መሻይኾች በመቶዎች የሚቆጠር ደረሳ ሲያስቀሩ ምንም ዓለማዊ ጥቅም ጠይቀው አያውቁም ነበር።ደረሶችም በኢልም ጥንካሬ እንጂ በልብስና ጫማ ብሎም በሞባይል አይፎካከሩም ነበር።ኪታብ ሳይቀር በመድ ተበጥብጦ ነስኽ እየተደረገ ነበር የሚቀራው። የድሮው ጊዜ ሌላኛውና የማያስደስተው ክፍሉ ግን፦ በደረሳነት ብዙ አመታትን እያሳለፍንም ስለ ተውሂድ ምንም አለማወቃችን፣ስለ ሱናም ሆነ ሀዲስ ሰምተን አናውቅም።ቁርዓን በተጅዊድ አይቀራም፣ተፍሲሩም በመጨረሻ የደረሳነት ደረጃ ነካ ነካ ብቻ ይደረጋል፣እሱም በሙተከሊሞች አካሄድ።ከዝያ ባለፈ ቁርዓንን በቁርዓን፣በሀዲስ፣በኣሳሩ-ሰለፍ መፈሰር ያልተለመደ ነበር። በተለየ መልኩ ትኩረት የምንሰጠው ለጧትና ማታ አውራድ፣በየ ዛውያውና ሀድራው የሚቀሩ መንዙማዎችን ስለ መሸምደድ፣የመሻይኾችንና መሻይኾቻቸውን ፈድል ስለ መዘርዘር...በእነርሱም ሆነ ሪጃሉላሂ ተብለው በሚነገሩን ተወሱል ስለማድረግ...፣ይሄንን ነው በትኩረት የምትከታተለው።ይሄንን ያልኩት ለምሳሌነት ያህል እንጂ ቢፃፍ መፅሐፍ ይወጣዋል ወላሂ።ግን በፊቅሂ፣በነህው፣በሷርፍ፣በመንጢቅ...ወዘተ ጠንከር ያሉ ብዙ ደረሶች ይኖራሉ። ሁሌ ግን እያስታወስኩት የሚያስቀኝን አንድ ወይም ሁለት ገጠመኝ ላውጋችሁ፦ አንዴ የዳንጌው ሸይኽ ሶስተኛ(ሸይኽ አብዱልባሪ አላህ ይርሀማቸውና) ወደ ሻማ ሜዳ ለዚያራ በመጡበት (የሀጂ ሳዲቅነቴ ባርዛፈ የፈለጢ ወክተ) የሻም ሸኽ ልጅ በሬ አርዶ መውሊድ አውጥቶ ነበር፣ታሪኹ ያኔ የተከሰተ ነው። መውሊድ የወጣ ማታውን በጣም የነሸጠው መሻይኽና ደረሳ የሞቀ መንዙማ ተቀምጦ ጀመረና ከመረቀነ ቦኋላ ሁሉም ተነስቶ ቆመ።እኛ ልጆች ስለሆንን ከዋና ተዋናይነት በበለጠ ለወደፊቱ ልምድ ለመቅሰም ከዳር ሆኖ መመልከት ይቀለናል።መንዙማው (ሰለላሁ አለይከ ወሰለም አለይከ ወኣሊከ ወሰሃበቲከ) ወይም ራሱ በመሃል እየተቀየረ (ሰለላሁ ወሰለም አለኑሪልአዕዘም ወኣሊሂ ወሰህቢሂልአክረም) የሚል ነው። በዝህ ሁኔታ በነሻጣ ጡዘት ውስጥ ከገባው ደረሳ መካከል አንዱ በጣም ነሽጦ እራሱን ሳተ፣በሌላ አገላለፅ (ሀራራ ወሰደውና ወደቀ) አስተግፊሩላህ!።ሕዝቤ መንዙማ ጨርሶ ተመልሶ ቢቀመጥም ባለ ሀራራው ራሱን ስቶ በወደቀበት መንዙማውን መለፈፍ አላቆም ኣለ።ውሃ ቢረጭበት፣ለማነፋፈስ ብያራግቡ፣ልብሱ ቢወልቅ፣ወይ ፍንክች...በመጨረሻም አቅሙ ሲደክም ራሱ ባትሪ ጨረሰና እንደ እንቅልፍ አሸለበው።በሂደትም ቀስ እያለ ነቃ። አቤት እኛ እንዴት እንደቀናንበት! ተበርቼ ሰላም። በቃ ጀነት የተመሰከረለት ነው የመሰለን! ምን ያህል ተቂይ ቢሆን ነው ሀራራ የወሰደው? እያልን። ግማሹ ሄዶ ይተሻሸዋል፣ከፊሉ ከመውሊዱ ስጋ የተወሰነ ያጎርሰዋል፣ሌላው መንቃቱን ለማረጋገጥ የት ነው ያለነው? ይለዋል። አስባችሁታል ይሄንን የተሰውፍ እብደት?! አልሀምዱሊላህ የሱናን ኩታ ላለበሰን አላህ፣ቁርዓንን እንደወረደ በወረደበት ስፍራ የመቅራትን እድል ላጎናፀፈን፣በሱና አኑሮ በርሷ እንዲወስደንም በርሱ መልካም ስሞቹና ባህሪያቱ ተወሱል አድርገን እንለምነዋለን። ኢንሻአላህ ይቀጥላል። ©: Mukemil Kemal Abdellaah

42النووي د.محمد.m4a18.55 MB

ሲጋራ ማጨስም፣ መነገዱም ሐራም ነው! ~ ሲጋራ ማጨስ አጫሹም ይሁን በቅርቡ ያሉ ሰዎችን ከባድ የጤና ጉዳት የሚያደርስ ሱስ ነው። ጎጂ ነገር በኢስላም ሐራም ነው። የላቀው አላህ እንዲህ ብሏል፦ وَل
ሲጋራ ማጨስም፣ መነገዱም ሐራም ነው! ~ ሲጋራ ማጨስ አጫሹም ይሁን በቅርቡ ያሉ ሰዎችን ከባድ የጤና ጉዳት የሚያደርስ ሱስ ነው። ጎጂ ነገር በኢስላም ሐራም ነው። የላቀው አላህ እንዲህ ብሏል፦ وَلا تُلْقُوا بِأَيْدِيكُمْ إِلَى التَّهْلُكَةِ "ራሳችሁን ወደ ጥፋት አትጣሉ።" [አልበቀራ፡ 195] ነብያችንም ﷺ "መጉዳትም መበቀልም የለም (አይፈቀድም)" ብለዋል። ኢብኑ ማጀህ ዘግበውታል (2341)። አልባኒይ ሶሒሕ ብለውታል። [ሶሒሑል ጃሚዕ፡ 7517] ስለሆነም ጎጂ ነገርን መጠቀምም በጎጂ ነገር መነገድም ሐራም ነው። ሸይኽ ኢብኑል ዑሠይሚን - ረሒመሁላህ - እንዲህ ይላሉ፦ "ለማንም ሰው ሲጋራ ሊሸጥ አይፈቀድለትም። ምክንያቱም ሲጋራ የተከለከለ ነውና። አላህ አንድን ነገር ከከለከለ የሽያጭ ዋጋውንም ነው የሚከለክለው። እንዲሁም ሲጋራን መሸጥ በወንጀልና ወሰን በመተላለፍ ላይ መተባበር ነው።" [አሊቃኡ ሸህሪይ፡ 22/57] ኢብኑ ባዝ - ረሒመሁላህ - እንዲህ ብለዋል፦ "ሲጋራ ማጨሱም፣ መሸጡም፣ በሱ መነገዱም አይፈቀድም። በዚህ ላይ ከባድ ጉዳትና መጥፎ ፍፃሜ አለበትና።" [አልፈታዋ፡ 6/456] ሲጋራ ለሌሎች መግዛትም አይፈቀድም። በሐራም ነገር መተባበርም አይቻልም። አላህ እንዲህ ብሏል፦ { وَلَا تَعَاوَنُوا۟ عَلَى ٱلۡإِثۡمِ وَٱلۡعُدۡوَ ٰ⁠نِۚ وَٱتَّقُوا۟ ٱللَّهَۖ إِنَّ ٱللَّهَ شَدِیدُ ٱلۡعِقَابِ } "በኃጢአትና ወሰንን በማለፍ አትረዳዱ። አላህንም ፍሩ፡፡ አላህ ቅጣተ ብርቱ ነውና።" [አልማኢደህ: 2] = የቴሌግራም ቻናል፡- https://t.me/IbnuMunewor https://t.me/IbnuMunewor

📚  التعريف بالجامعة الإسلامية العلمية لمن أراد التسجيل: 📗موقع الجامعة: الرئيس في العراق- والفرع في اليمن مدينة عدن. 📘نظام تعليم/ تعليم أولاين- عن بعد. 📒الدوام: مسائي 📋عدد المحاضرات: خمسة محاضرات في كل أسبوع مدة المحاضرة: ساعة 📓الكليات المتاحة: كلية القرآن وعلومه. كلية السنة النبوية. كلية الفقه وأصوله. كلية اللغة العربية. كلية الاقتصاد وإدارة الأعمال. وهناك كليات غير متاحة وهي: كلية اللغات. كلية الإعلام. كلية أصول الدين. 🗄️البرامج التعليمية: بكالوريوس:  مدة الدراسة ثلاث سنوات. ماجستير: المدة: سنتان الدراسة مع البحث، وأقل مدة سنة وشهرين. الدكتوراه- المدة سنتان بحث فقط، وأقل مدة سنة وشهرين 📖 اعتمادات الشهادة: - مقبولة للعمل في المجالات الخاصة. - مقبولة في كل الجامعات الإلكترونية. - مقبولة في المراكز البحثية - مقبولة للمشاركة في المؤتمرات  الدولية. - مقبولة في بعض الدول التي تعتمد التعليم أولاين. 📔المميزات: - توفر كادر علمي متمكن - الدراسة بأسلوب سلس يتناسب مع الجميع. - العناية بالبحوث العلمية وتدريب الطلاب عليها - رسوم مخفضة جدا - ترسل الشهادة ورقيا للطالب إلى بلده - التسجيل في قسم الدكتوراه طوال العام. للتواصل واتس 967782315305+

Rufto Le Xaagu 🏝Markazû nama diini barittoh fanteyna qagitaak fayyole caddoh dibloom barittoh fayxi leh yan qunxaaneyta arci
Rufto Le Xaagu
🏝Markazû nama diini barittoh fanteyna
qagitaak fayyole caddoh dibloom barittoh fayxi leh yan qunxaaneyta arcibisiyya yaysixxige
🎯Culmâ wakti
edde nan safar alsak illacabô fana
📌Culmah fayxi
leh yan barteyni lem faxxinta asentitte
①-Qhuraanak 10
juźi aliilise barteyna yakkeemi
②-akadaamik
barittok 9haytô footimak gaba kale barteyna yakkeemi
③-karmak
25 tatrewee barteyna yakkeemi
④-qilmi maraakizik
sumaqtale barteena yakkeemi
⑤-qarabih AF
kawisaah yaktube barteena yakkeemi
6 Baritak sugan gide
1 sanata bartaanama 12 fanni kee 95 mucaadara sittat bartaanam
7 , baar le addâ fakoot faxxek
📞 0996484686 haak geya

ጥቂት ስለ ሰሞንኛው የሙዚቃ ግርግር ~ ሙዚቃ በተለይ በዚህ ዘመን በጣም ብዙ ነገር ነው አጭቆ የያዘው። አብዛኛው ይዘቱ የሴትን ልጅ አማላይ አካላዊ ገፅታ በመዘርዘር ላይ ያነጣጠረ ፆታዊ ቅስቀሳ ያዘለ እንደሆነ የሚታወቅ ነው። ሴቷ ስለ ወንዱ ስትዘፍንም እንዲሁ። ከዚያ ባሻገር ሙዚቃ ሃይማኖት አለበት። አድባሩ፣ ደብሩ፣ ገዳማቱ፣ "ቅዱሳኑ"፣ መፅሀፍ "ቅዱሳዊ" ይዘቶች፣ ወዘተ. እምነታዊ እሴቶች በሰፊው ይገኙበታል። ግጥሞቹ በአመዛኙ ጤነኛ አይደሉም። እንኳን ዘፈን ላይ ያለው እንዲሁ በሌጣውም ግጥም ብዙ ኮተት አለበት። (ሁሉንም እያልኩ አይደለም።) ያለ ምክንያት አይደለም አላህ እንዲህ ማለቱ፦ { وَٱلشُّعَرَاۤءُ یَتَّبِعُهُمُ ٱلۡغَاوُۥنَ (224) أَلَمۡ تَرَ أَنَّهُمۡ فِی كُلِّ وَادࣲ یَهِیمُونَ (225) وَأَنَّهُمۡ یَقُولُونَ مَا لَا یَفۡعَلُونَ (226) } "ባለ ቅኔዎችንም ጠማማዎቹ ይከተሏቸዋል። እነርሱ በ(ንግግር) ሸለቆ ሁሉ የሚዋልሉ መሆናቸውን አታይምን? እነሱም የማይሠሩትን ነገር የሚናገሩ መሆናቸውን (አታይምን)?" [አሹ0ራእ፡ 224-226] ሙዚቃን መፍቀድ ሙዚቃን ከማዳመጥ የከፋ ጥፋት ነው። በዚህ ረገድ ሆ ብሎ የተቆጣው ወገናችን አጉል ስልጡን ስልጡን ከሚሰራራቸው አካላት የተሻለ የዲን መቆርቆር፣ የበለጠ የሞራል ከፍታ እንዳለው በተግባር አሳይቷል። "መንጋ" ብለው ሊያጣጥሉት የሞከሩት የእውነት መንጋዎቹ እነሱ ናቸው። የቁርኣን አንቀፆችን፣ ሶሒሕ ሐዲሦችን፣ ህልቆ መሳፍርት የዑለማእ ንግግሮችን የተከተለ ነው ይሄኛ ''መንጋ"። በተቃራኒው የቆመውስ መንጋ? ከዲኑ ክብር ይልቅ ለአንድ የተቃወመውን ሁሉ "ሴት" እያለ ለሚያጣጥል፣ በትእቢት ለተሞላ attention seeker ነው ሽንጣቸውን ገትረው እየተሟገቱ ያሉት። የክፋታቸው ክፋት የተቃውሞውን ድምፅ ለመበተን "የመዳ .ኺላ ተቃውሞ" እያሉ መቀባበላቸው ነው። ይሄ በተደጋጋሚ ድምፅ ለመበተን የሚጠቀሙት ስልት ነው። ጉዳዩ የቡድን ጉዳይ እንዳልሆነ ግልፅ ነው። ደግሞ "ለምን አትወያዩትም?" ይላሉ። የሚገርመው ከፊሎቹ ሙዚቃ ሐራም ነው እያሉ ነው "ለምን አትወያዩትም?" የሚሉት። እናንተ ለምን አትወያዩትም? ነው ወይስ የህዝቡ ጩኸት አስፈርቷችሁ እንጂ የአቋሙ ተጋሪ ናችሁ? ለማንኛውም ልጁ ፈፅሞ ሊወያዩት የሚገባ አይደለም። ለምን? * አንደኛ :- ትኩረት ነው የፈለገው። ችግሩ የግርታ ቢሆን ከአንድ ዓሊም ጋር ተጠግቶ ብዥታውን ማጥራት ይችል ነበር። * ሁለተኛ :- ሰውየው ቀ .ጣ .ፊ ነው። የተቃወሙትን በጅምላ ትምህርት ሐራም የሚሉ፣ ቴሌቪዥን ሐራም የሚሉ፣ ... እያለ መግለፁ ለዚህ ማሳያ ነው። የተቃወመው አንድ ቡድን ነው ወይስ ሰፊው ህዝብ? ይሄ ምን ያህል መ .ሰሪ እንደሆነ የሚያሳይ ነው። * ሶስተኛ :- የተቃወሙትን ሁሉ " ... ኩሉ ጀምዒን ሙአነሡ" እያለ "ሴቶች ናቸው" እያለ የሚያጣጥል በትእ ^ቢት የተወ .ጠረ ዋ .ል ^ጌ ነው። ከእንዲህ አይነት ሰው ጋር መወያየት እጅግ የተሳሳተ አካሄድ ነው። ድንገት ያሰባችሁ ካላችሁም ፈፅሞ እንዳታደርጉት። ከሱ ጋር ቀርባችሁ እንዳትግማሙ። * አራተኛ :- የዘፈን ሐራምነት ለሰፊው ህዝብ ሲበዛ ግልፅ ነው። ታዲያ ምን ለማትረፍ ነው ውይይቱ? እናንተ ግር ካላችሁ ወይ በአራቱም አቅጣጫ ሂዳችሁ ያገኛችሁትን ዓሊም ጠይቁ። ካልሆነ ከሱው ጋር ሂዱና ተጨቃጨቁ። "አይ ለሱ እንዲመለስ አስበን ነው" ካላችሁ ወላሂ ይሄ ውሸት ነው። በንቀት የሚያንኳስሳቸውን ሰዎች ነው እንዴ የሚሰማው? የፈለገው ብዥታውን መዝራት፣ ጉራውን ማሳየት ነው። ከልቡ ምክር ከፈለገ የሚያጣጥላቸውን ሰዎች ሳይሆን የሚያከብራቸው ጋር አገናኙትና ይምከሩት። በመጨረሻ ሚዛናዊ ሳትሆኑ ሚዛናዊ ለመምሰል ለምትጥሩ አካላት በአንድ ሰውኛ ዘይቤ መልክቴን ልቋጭ። ዝሆን ከጫካ ሸሸ ይባላል። "ምነው?'' ሲሉት "አንበሳ ጫካ ውስጥ ያሉትን ቀጭኔዎች ሁሉ ሊጨርስ ወስኗል" አለ። "እና አንተ ዝሆን እንጂ ቀጭኔ አይደለህ! ለምን ትሻሻለህ?" አሉት። ''እሱን አውቃለሁ። ነገር ግን አንበሳ ዳኛ ያደረገው አህያን ነው። አህዮች ዳኝነቱን ሲይዙ አምልጡ" አለ። እና ዳኝነታችሁ እንዲህ አይነት እንዳይሆን ጥንቃቄ አድርጉ። ቀዳሚው መቆርቆራችሁ ለዲን ይሁን። በዚህ በኩል ያየናቸው ከፊሎቹ (ኧረ አብዛኞቹ) መስአላውን የሚመዝኑበት አቅም የላቸውም። አቅማቸውን አውቀው ከዑለማኦች ኋላም አይሰለፉም። እንዲሁ ሲሉ ሰምተው "ኺላፍ ያለበት የፊቅህ ርእስ ነው" እያሉ ጉዳዩን እያቃለሉ በሌላ በኩል የሚቃወሙትን በከባባድ ቃላት ይወርፋሉ። ልጥፎቻቸውን ቼክ ብታደርጉ ለሐቁ ያሰሙት የረባ ድምፅ የለም። ያለ የሌለውን ታጥቆ ሙዚቃን ከ"ፅንፈኞች" ነፃ ሊያወጣ ዘመቻ ለወረደው "ተጋደላይ" ግን ሰፊ ርብርብ እያደረጉ ነው። እንዲህ ነው በፍትህና በመርህ ስም መቆመር። እንደ ሁኔታው ልመለስበት እችላለሁ። = የቴሌግራም አድራሻ https://t.me/IbnuMunewor https://t.me/IbnuMunewor

Xaaguh....! Asaakih ayro qafar Rakaakayal akkuk asse Qolomâ dooro meqe gurral saay kee salaamal tumurruqe! Alcamdulillaah