ch
Feedback
Construction Proxy

Construction Proxy

前往频道在 Telegram

#1 construction portal to get: ✅ construction news ✅ construction market ✅construction materials price ✅engineering estimates ✅ Sub contract https://constructionproxy.com Address any comment to admin👨‍💼 @ConproxyBot

显示更多

📈 Telegram 频道 Construction Proxy 的分析概览

频道 Construction Proxy (@constructionproxy) 阿姆哈拉语 语言赛道中的 是活跃参与者。目前社区聚集了 19 509 名订阅者,在 商业 类别中位列第 3 466,并在 埃塞俄比亚 地区排名第 1 727

📊 受众指标与增长动态

невідомо 创建以来,项目保持高速增长,吸引了 19 509 名订阅者。

根据 21 六月, 2026 的最新数据,频道保持稳定运转。过去 30 天订阅人数变化为 1,过去 24 小时变化为 0,整体触达仍然可观。

  • 认证状态: 未认证
  • 互动率 (ER): 平均受众互动率为 31.99%。内容发布后 24 小时内通常能获得 N/A% 的反应,占订阅者总量。
  • 帖子覆盖: 每篇帖子平均可获得 6 243 次浏览,首日通常累积 0 次浏览。
  • 互动与反馈: 受众积极参与,单帖平均反应数为 30

📝 描述与内容策略

作者将该频道定位为表达主观观点的平台:
#1 construction portal to get: ✅ construction news ✅ construction market ✅construction materials price ✅engineering estimates ✅ Sub contract https://constructionproxy.com Address any comment to admin👨‍💼 @ConproxyBot

凭借高频更新(最新数据采集于 22 六月, 2026),频道始终保持新鲜度与高覆盖。分析显示受众积极互动,使其成为 商业 类别中的关键影响点。

19 509
订阅者
无数据24 小时
-17
+130
帖子存档
🧠🗣👀👩🏽‍💻👨🏾‍🔧👷🏾‍♀️ touch here to see the product of engineers

#VACANCY_ANNOUNCEMENT! ኢትዮ ቴሌኮም የስራ ማስታወቂያ በሚከተሉት ፊልዶች አውጥቷል፡- - Drafts Person - Architect - Electrical Engineer - Sanitary Engineer - Civil Work Engineer ( no experience required) ማመልከቻ ቀኑ እስከ ጥቅምት 6 ድረስ ይቆያል፡፡ ለማመልከት የሚቀጥለውን ሊንክ ይጫኑ👇 https://www.ethiotelecom.et/ev-civil-works/

10ኛው አዲስ ቢውልድ ዓለም አቀፍ የኮንስትራክሽን ኤግዚቢሽን በይፋ ተከፈተ ከመስከረም 28 አስከ ጥቅምት 1 ቀን 2012 ዓ.ም. ድረስ ለተከታታይ አራት ቀናት የሚቆየው አዲስ ቢውልድ ዓለም አቀፍ የኮንስትራክሽን ግብዓቶችና መሰረተ ልማት ኤግዚቢሽን በሚሊኒየም አዳራሽ በይፋ ዛሬ ተከፍቷል፡፡ ኤግዚቢሽኑን በክብር እንግድነት ተገኝተው በንግግር የከፈቱት የከተማ ልማትና ኮንስትራክሽን ሚኒስቴር የኮንስትራክሽን ዘርፍ ሚኒስትር ዴኤታ አቶ ካሊድ አብዱራሃም ሲሆኑ መድረኩን አስመልክተው የኤግዚቢሽኑ መዘጋጀት ለውጭና ለሃገር ውስጥ የዘርፉ ተዋንያኖችና ለሌሎች በሞያው ላይ ለተሰማሩ አካላት ለቴክኖሎጂና ለእውቀት ሽግግር፣ለስራ እድል ፈጠራ፣ ለገበያ ትስስር እና የስራ ግንኙነት የሚፈጥር መድረክ መሆኑን አብስረዋል፡፡ ኤግዚቢሽኑ በኢተዮጵያ የኮንስትራክሽን ኢንዱስትሪ ረገድ በሃገራችን የኮንስትራክሽን ጉዞ ላይ ከግብዓት አቅርቦት አንጻር ሰፊ የልምድ ልውውጥ መድረክ እንደሚፈጥርም ዴኤታው አክለዋል፡፡ ሌላው በመክፈቻ ንግግሩ ላይ በክብር እንግድነት ላይ ተገኝተው መልዕክት ያስተላለፉት በኢትዮጵያ የቱርክ አምባሳደር የሆኑት ያፕራክ አልፕ/Yaprak alp/ በበኩላቸው ኢትዮጵያ በአሁኑ ዘርፍ ፈጣን የኢኮኖሚ ዕድገት እያስመዘገቡ ከሚገኙት ሃገራት ተርታ የምትገኝ ሲሆን በኮንስትራክሽን ኢንዱስትሪ ዘርፉም የተሻለ እንቅስቃሴ እያሳየች ትገኛለች ብለዋል፡፡ በዘንድሮው ኤግዚቢሽንም 97 ያህል ኩባንያዎች የተሳተፉ መሆናቸውንና ከዚህ ውስጥም 18ቱ የሃገር ውስጥ ኩባንያዎች ሲሆኑ የተቀሩት 79ኙ ደግሞ የውጭ አገር ኩባንያዎች መሆናቸውን የኢቲየል ማስታወቂና ኮሙዩኒኬሽን ሥራ አስኪያጅ የሆኑት ወ/ሮ ሃይማኖት ተስፋዬ ለጋዜጠኞች በሰጡት ቃለ ምልልስ ተናግረዋል፡፡በመክፈቻ ስነ-ስርዓቱ ላይም የተለያዩ ሀገራት አምባሳደሮች እና የመንግስት ከፍተኛ የስራ ኃላፊዎች እንዲሁም ጥሪ የተደረገላቸው አንግዶች ተሳታፊ ሆነዋል፡፡

OFFICE ENGINEER / Site Engineer Kibish Construction 🚧 JOB OVERVIEW Salary Offer As per Company Scale Experience Level Senior Total Years Experience 6 Date Posted October 6, 2019 Deadline Date November 1, 2019 Location:A.A Job Requirement • Educational Qualification:B.Sc Degree in Civil Engineering or Related field. • Minimum Relevant experience:6 years work experience or above • Number:8 How to Apply Interested applicants are invited to submit their non-returnable application accompanied with CV, copies of educational and experience testimonials within 15 working days to head office or send through the following email address;   hr@kibishgroup.orgor info@kibishgroup.org Address: Meskeleflower Near to Adottina Hotel and Next to Miracle Hotel Phone No Head Office Admin:   0114701954 or 0118880033

TENDER OFFICER: KIBISH construction 🚧 JOB OVERVIEW Salary Offer As per Company Scale Experience Level Senior Total Years Experience 10 Date Posted October 6, 2019 Deadline Date November 1, 2019 Location:A.A Job Requirement • Educational Qualification:B.Sc Degree in Civil Engineering or Related field. • Minimum Relevant experience:10 years work experience or above How to Apply Interested applicants are invited to submit their non-returnable application accompanied with CV, copies of educational and experience testimonials within 15 working days to head office or send through the following email address;   hr@kibishgroup.orgor info@kibishgroup.org Address: Meskeleflower Near to Adottina Hotel and Next to Miracle Hotel Phone No Head Office Admin:   0114701954 or 0118880033

KIBISH construction 🚧 CONSTRUCTION ENGINEER JOB OVERVIEW Salary Offer As per Company Scale Experience Level Senior Total Years Experience 8 Date Posted October 6, 2019 Deadline Date November 1, 2019 Location:A.A Job Requirement • Educational Qualification:B.Sc Degree in Civil Engineering or Related field. • Minimum Relevant experience:8 years work experience or above How to Apply Interested applicants are invited to submit their non-returnable application accompanied with CV, copies of educational and experience testimonials within 15 working days to head office or send through the following email address;   hr@kibishgroup.orgor info@kibishgroup.org Address: Meskeleflower Near to Adottina Hotel and Next to Miracle Hotel Phone No Head Office Admin:   0114701954 or 0118880033

GRADUATE CIVIL ENGINEER 0 years of experience.. Address: Meskeleflower Near to Adottina Hotel and Next to Miracle Hotel Full time: October 7, 2019 - November 2, 2019 construction and Architectural Engineering graduate 🎓 JOB OVERVIEW Salary Offer As per Company Scale Experience Level Junior Total Years Experience 0 Date Posted October 6, 2019 Deadline Date November 1, 2019 Location:A.A Job Requirement • Educational Qualification:B.Sc Degree in Civil Engineering or Related field. • Minimum Relevant experience:Fresh Graduates only with 3.0 GPA or above • Number:16 How to Apply Interested applicants are invited to submit their non-returnable application accompanied with CV, copies of educational and experience testimonials within 15 working days to head office or send through the following email address;   hr@kibishgroup.orgor info@kibishgroup.org Address: Meskeleflower Near to Adottina Hotel and Next to Miracle Hotel Phone No Head Office Admin:   0114701954 or 0118880033

What you are looking for in this telegram channel?

Ethiopia dam official blames construction delays on conglomerate #METEC reut.rs/2oSGEDc Belachew said it was unclear exactly how much METEC was to blame for delays that have put the project five years behind schedule. Although Abiy blamed METEC for problems last year

Construction 🚧 of bridge foundation
Construction 🚧 of bridge foundation

BRT coming up. ባለስልጣኑ የፑሽኪን አደባባይ ጎፋ ማዞሪያ -ጎተራ ማሳለጫ የመንገድ ፕሮጀክት ግንባታን ሊያስጀምር ነው አዲስ አበባ፡- መስከረም 19/2012 ዓ.ም፡- የአዲስ አበባ ከተማ መንገዶች ባለስልጣን የፑሽኪን አደባባይ ጎፋ ማዞሪያ -ጎተራ ማሳለጫ የመንገድ ፕሮጀክት ግንባታ መስከረም 20 ቀን 2012 ዓ.ም በይፋ ሊያስጀመር ነው:: በግንባታ ማስጀመሪያ ስነስርዓቱ ላይ የከተማዋ ምክትል ከንቲባ ኢንጅነር ታከለ ኡማን ጨምሮ ሌሎች ከፍተኛ ኃላፊዎች፣ የባለስልጣኑ አመራሮች፣ የተለያዩ ባለድርሻ አካላት፣ የአካባቢው ህብረተሰብና የስራ ተቋራጮች ይገኛሉ፡፡ በኢትዮጵያ በዓይነቱ ልዩ የሆነው የፑሽኪን አደባባይ ጎፋ ማዞሪያ ጎተራ ማሳለጫ የመንገድ ፕሮጀክት 3.8 ኪ.ሜ ርዝመትና ከ30-45 ሜትር የሚሆን የጎን ስፋት ይኖረዋል፡፡ የዚህን የመንገድ ግንባታ ፕሮጀክት ቻይና ፈርስት ሀይ ዌይ ኢንጂነሪንግ የተባለ የስራ ተቋራጭ ይገነባዋል፡፡ የግንባታ ቁጥጥሩንና የማማከር ስራውን ደግሞ ቤስት አማካሪ ድርጅት የሚያከናውነው ሲሆን ለግንባታ ወጪውም ከቻይና መንግስት በተገኘ ብድር ከ1.5 ቢሊዮን ብር በላይ ተመድቦለታል፡፡ ይህን የመንገድ ግንባታ ፕሮጀክት ለማጠናቀቅ የዲዛይን ስራውን ጨምሮ ሁለት ዓመት ከ 6 ወራት ተይዞለታል፡፡ ይህ ዘመናዊ የመንገድ ፕሮጀክት በሁለት በኩል 320 ሜትር ርዝመት ያለው ዋሻ(Tunnel) እና ተጨማሪ የፈጣን አውቶቢስ መተላለፊያ መስመር (Bus Rapid Transit)፣ ከስርና ከላይ መተላለፍ የሚያስችሉ ሁለት ትላልቅ ማሳለጫዎችም የሚኖሩት ይሆናል፡፡ የአዲስ አበባ ከተማ መንገዶች ባለስልጣን የዚህን የመንገድ ፕሮጀክት የግንባታ ውል ሀምሌ 11 ቀን 2011 ዓ.ም ከስራ ተቋራጩ ጋር መፈራረሙ የሚታወስ ሲሆን አሁን ላይ የወሰን ማስከበር ስራውም ከ85 በመቶ በላይ ተጠናቋል፡፡ በርካታ የወሰን ማስከበር ስራዎች በአጭር ጊዜ ውስጥ መጠናቀቅ መቻላቸው የመንገድ ፕሮጀክቱ ግንባታ በተያዘለት የጊዜ ገደብ እንዲጠናቀቅ ያስችለዋል፡፡ በቀጣይም ከመንገዱ ግንባታ ጎን ለጎን የቴሌ እና የመብራት ሀይል ምሰስዎችን ጨምሮ ቀሪዎቹን የወሰን ማስከበር ስራዎች ከሚመለከታቸው የባለድርሻ አካላት ጋር በመተባበር በአጭር ጊዜ ውስጥ የማንሳቱ ስራ ተጠናክሮ ይቀጥላል፡፡ የመንገድ ፕሮጀክቱ ግንባታ ሙሉ ለሙሉ ሲጠናቀቅም ከቂርቆስ፣ ከጎተራ፣ ከጎፋ፣ ከሳር ቤት፣ ከሜክሲኮ እና ከቄራ የሚመጡ ተሸከርካሪዎችን ከማሳለጡም ባሻገር ለአካባቢውና አጠቃላይ ለከተማዋ የተለየ ገፅታን ያላብሳል ተብሎ ይጠበቃል፡፡

photo content
+2

Notice_of_Invitation_for_Bids_Road.pdf2.62 KB

The above Invitation to bid in pdf