ch
Feedback
Construction Proxy

Construction Proxy

前往频道在 Telegram

#1 construction portal to get: ✅ construction news ✅ construction market ✅construction materials price ✅engineering estimates ✅ Sub contract https://constructionproxy.com Address any comment to admin👨‍💼 @ConproxyBot

显示更多

📈 Telegram 频道 Construction Proxy 的分析概览

频道 Construction Proxy (@constructionproxy) 阿姆哈拉语 语言赛道中的 是活跃参与者。目前社区聚集了 19 517 名订阅者,在 商业 类别中位列第 3 478,并在 埃塞俄比亚 地区排名第 1 726

📊 受众指标与增长动态

невідомо 创建以来,项目保持高速增长,吸引了 19 517 名订阅者。

根据 20 六月, 2026 的最新数据,频道保持稳定运转。过去 30 天订阅人数变化为 7,过去 24 小时变化为 -1,整体触达仍然可观。

  • 认证状态: 未认证
  • 互动率 (ER): 平均受众互动率为 31.55%。内容发布后 24 小时内通常能获得 N/A% 的反应,占订阅者总量。
  • 帖子覆盖: 每篇帖子平均可获得 6 157 次浏览,首日通常累积 0 次浏览。
  • 互动与反馈: 受众积极参与,单帖平均反应数为 30

📝 描述与内容策略

作者将该频道定位为表达主观观点的平台:
#1 construction portal to get: ✅ construction news ✅ construction market ✅construction materials price ✅engineering estimates ✅ Sub contract https://constructionproxy.com Address any comment to admin👨‍💼 @ConproxyBot

凭借高频更新(最新数据采集于 21 六月, 2026),频道始终保持新鲜度与高覆盖。分析显示受众积极互动,使其成为 商业 类别中的关键影响点。

19 517
订阅者
-124 小时
-27
+730
帖子存档
Let's comment on this and give your idea to update 2021 https://constructionproxy.com/engineering-estimates/road-work

ለኦሮሚያ ጠቅላይ ፍርድ ቤት ህንጻ ግንባታ የመሰረት ድንጋይ ተቀመጠ ስድስት ኪሎ አካባቢ ለሚገነባው የኦሮሚያ ጠቅላይ ፍርድ ቤት ህንጻ ግንባታ የመሰረት ድንጋይ የማስቀመጥ ፕሮግራም ተካሄደ። በዚህ የ
+1
ለኦሮሚያ ጠቅላይ ፍርድ ቤት ህንጻ ግንባታ የመሰረት ድንጋይ ተቀመጠ ስድስት ኪሎ አካባቢ ለሚገነባው የኦሮሚያ ጠቅላይ ፍርድ ቤት ህንጻ ግንባታ የመሰረት ድንጋይ የማስቀመጥ ፕሮግራም ተካሄደ። በዚህ የመሰረተ ድንጋይ ማስቀመጥ ፕሮግራም ላይ የኦሮሚያ ክልል ፕሬዝዳንት አቶ ሽመልስ አብዲሳ፣ የጠቅላይ ፍርድ ቤት ፕሬዝዳንት ወይዘሮ መዓዛ አሸናፊ፣ የኦሮሚያ ክልል ጠቅላይ ፍርድ ቤት ፕሬዝዳንት አቶ ጌዛሊ አባሲማል እና ሌሎች ተጋባዥ እንግዶች ተገኝተዋል። አዲስ የሚገነባው የክልሉ ጠቅላይ ፍርድ ቤት ህንጻ 13 ወለሎች የሚኖሩት ሲሆን ለግንባታው 1 ነጥብ 8 ቢሊዮን ብር ተመድቧል።

የኦሮሞ ታጋዮች ፋውንዴሽን በአዲስ አበባ በ1 ቢሊየን ወጪ ብር ባለ 15 ወለል ህንፃ ሊያስገነባ መሆኑ አስታውቋል። ፋውንዴሽኑ የኦሮሞ ታጋዮችን ማህበራዊ እና ኢኮኖሚያዊ ችግሮች ለመቅረፍ የሚሰራ መሆ
+2
የኦሮሞ ታጋዮች ፋውንዴሽን በአዲስ አበባ በ1 ቢሊየን ወጪ ብር ባለ 15 ወለል ህንፃ ሊያስገነባ መሆኑ አስታውቋል። ፋውንዴሽኑ የኦሮሞ ታጋዮችን ማህበራዊ እና ኢኮኖሚያዊ ችግሮች ለመቅረፍ የሚሰራ መሆኑ ተገልጿል፡፡ በ2008 ዓ.ም የተመሰረተው ፋውንዴሽኑ የራሱን ባለ 15 ወለል ህንፃ በ1 ቢሊየን ብር በአዲስ አበባ ካዛንችስ አካባቢ የሚገነባ ይሆናል፡፡ ለሚያስገነባው ህንጻም በዛሬው እለት ከኦሮሚያ ኮንስትራክሽን ኮርፖሬሽን ጋር ስምምነት ተፈራርሟል፡፡ የግንባታ ስራው በሁለት አመት ተኩል ጊዜ ውስጥ ይጠናቀቃል ተብሏል፡፡ ምንጭ፦ ኤፍ ቢ ሲ

photo content

photo content

ገልባጭ መኪና( Dump truck) በብዛት ያለው ማከራየት የሚፈልግ አናግሩኝ per month 110,000 advance 50,000 ☎️ 0930799990

https://constructionproxy.com/downloads Civil Engineering documents

እንግሊዘኛ በአጭር ጊዜ መልመድ ለምትፈልጉ ሰዎች የተዘጋጀ ጠቃሚ ቻናል ልጠቁማችሁ ባጭር ጊዜ ተከፍቶ 15, 000ሺ አባላት ያፈራው genius english ኑ አብረን እንማር 👇 👇👇👇👇 https://t.me/joinchat/AAAAAE59bACZ1wLHGmQ09Q

a steamroller in 1905 at road construction in Addis Ababa
a steamroller in 1905 at road construction in Addis Ababa

✅ለስራ ፈላጊዎች በሙሉ መልካም ዜና ያሉበት ሆኖ ስራ ማግኘት ይፈልጋሉ እንግዳያሁስ ከታች ባለው ፊልድ መርጣቸው በመጫን እኛን ይቀላቀሉ✅ 👇 👇 👇 👇 👇 👇 👇 https://t.me/joinchat/AAAAAEy7M9E1k0E0dfZ2jQ

price list for shop Tank size. Price Description 1000ltr. 3250. Vertical 1500ltr. 4100. Vertical 2000ltr. 5500. Vertical 3000ltr. 8700. Vertical 1000ltr. 5000. Horizontal 1500ltr. 6500. Horizontal 2000ltr. 8500. Horizontal

የሁሉም የሲሚንቶ ፋብሪካዎች የማምረት አቅም ከህዳር 1ቀን 2013 ጀምሮ 85 በመቶ እንደሚሆን የንግድ እና ኢንዱስትሪ ሚኒስቴር አስታወቀ፡፡ ከሲሚንቶ አምራቶችና አከፋፋዮች ጋር በሲሚንቶ ምርት ግብይት እና ስርጭት ሰንሰለት ላይ የሚታዩ ችግሮች እና ትኩረት የሚሹ ጉዳዮች ዙሪያ ውይይት ተደርጓል፡፡ በውይይቱ ወቅት የንግድና ኢንዱስትሪ ሚኒስቴር የንግድ ማስፋፊያ ዘርፍ ሚኒስትር ዲኤታ አቶ እሼቴ አስፋው እንዳሉት የሁሉም የሲሚንቶ ፋብሪካዎች የማምረት አቅም ከህዳር 1ቀን 2013 ዓም ጀምሮ አሁን ከደረሰበት 63 በመቶ የማምረት አቅም 85 በመቶ ለማድረስ ስምምነት መደረሱን ጠቁመዋል፡፡ የብረታብረት የኬሚካልና ኮንስትራክሽን ሚኒስትር ዲኤታ አቶ ዮሃንስ ድንቃየሁ በበኩላቸው÷ መንግስት ለዘርፉ ትኩረት በመስጠት አስፈላጊውን ሁሉ ድጋፍ ማድረጉን ገልጸዋል፡፡ አሁንም የሚስተዋሉ ችግሮችን ለመፍታትና የማምረት አቅምን በማሳደግ ዘርፉ ለሀገር ኢኮኖሚ የሚያበረክተውን ድርሻ በተሻለ መጠን ለማስቀጠል ይሰራል ማለታቸውን ከንግድ እና ኢንዱስትሪ ሚኒስቴር ያገኘነው መረጃ ያመላክታል፡፡ Via - Ebc

የፕሮጀክቶች መጓተት በ4 ቢሊየን ብር የተጀመሩ ፕሮጀክቶች እስከ 16 ቢሊየን ብር ወጪ እንዲጠይቁ እያደረገ ነው ከአፈፃፀም ዝቅተኛ መሆን ባሻገር አብዛኛዎቹ መሰረተ ድንጋይ ከማስቀመጥ ያለፈ ተጠናቀው
የፕሮጀክቶች መጓተት በ4 ቢሊየን ብር የተጀመሩ ፕሮጀክቶች እስከ 16 ቢሊየን ብር ወጪ እንዲጠይቁ እያደረገ ነው ከአፈፃፀም ዝቅተኛ መሆን ባሻገር አብዛኛዎቹ መሰረተ ድንጋይ ከማስቀመጥ ያለፈ ተጠናቀው ህብረተሰቡን ተጠቃሚ ሲያደርጉ አለመታየቱን የቋሚ ኮሚቴው አባላት አስረድተው በቀጣይ ትኩረት ሊሰጠው እንደሚገባ አጽንኦት ሰጥተዋል፡፡ ለውሃ ልማት ፈንድ የሚሰጠው ተዘዋዋሪ ብድር እንዲመለስ በተደጋጋሚ ቢጠየቅም ባለመመለሱ ፍትሃዊ ተጠቃሚነትን ለማረጋገጥ እንቅፋት መሆኑን የጠቆመው ቋሚ ኮሚቴው በተለያዩ የሀገሪቱ ክፍሎች ለሚገነቡ ንዑስ ጣቢያዎች የመብረቅ መከላከያ ባለመሰራቱ አብዛኛዎቹ ከሳምንት በላይ እያገለገሉ አለመሆኑም ተነስቷል።

Addis Abeba, November 03/2020 – Four civilians were killed in Southern Oromia in Gujii Zone Gumi Eldalo Wereda on November 01, 2020. The victims were construction workers who were working on a bridge that connects Gujii to Borana. The assailants threw a grenade at the construction workers according to the Gujii Zone Administrator. RIP

Corrugated iron sheets with different thicknesses 35GAUGE.......170-200 Birr/pc 32 GAUGE.....285birr 30gauge........380birr 28Gauge.......450birr Colored and galvanized EGA SHEETS.... 240/LM Roofing Nails.....73Birr/kg Normal Nails.....53 Birr/kg For more infos and special offers contact us

Building items cost estimate in excel

አስቀልዱብን !!!
አስቀልዱብን !!!

Nine contractors have won a bid to build 118 kitchens and dining halls in public schools that are included under the School Feeding Programme across nine districts for 765 million Br. The bid for 38 schools has failed to materialise. Via - AddisFortune

Chinese companies dominated the list of Top Construction contractors in Africa 1. Sino-hydro Corporation 2. China Civil Engineering Construction Corporation (CCECC) 3. China Henan International Cooperation Group Company Limited 4. China Communications Construction Company(CCCC) 5. China Harbour Engineering Company (CHEC) 6. China Road and Bridge Corporation 7. SOGEA-SATOM 8. Mota-Engil China 9. Geo-Engineering Corporation (CGC) Via - Centum real estate

photo content