ch
Feedback
Construction Proxy

Construction Proxy

前往频道在 Telegram

#1 construction portal to get: ✅ construction news ✅ construction market ✅construction materials price ✅engineering estimates ✅ Sub contract https://constructionproxy.com Address any comment to admin👨‍💼 @ConproxyBot

显示更多

📈 Telegram 频道 Construction Proxy 的分析概览

频道 Construction Proxy (@constructionproxy) 阿姆哈拉语 语言赛道中的 是活跃参与者。目前社区聚集了 19 517 名订阅者,在 商业 类别中位列第 3 478,并在 埃塞俄比亚 地区排名第 1 726

📊 受众指标与增长动态

невідомо 创建以来,项目保持高速增长,吸引了 19 517 名订阅者。

根据 20 六月, 2026 的最新数据,频道保持稳定运转。过去 30 天订阅人数变化为 7,过去 24 小时变化为 -1,整体触达仍然可观。

  • 认证状态: 未认证
  • 互动率 (ER): 平均受众互动率为 31.55%。内容发布后 24 小时内通常能获得 N/A% 的反应,占订阅者总量。
  • 帖子覆盖: 每篇帖子平均可获得 6 157 次浏览,首日通常累积 0 次浏览。
  • 互动与反馈: 受众积极参与,单帖平均反应数为 30

📝 描述与内容策略

作者将该频道定位为表达主观观点的平台:
#1 construction portal to get: ✅ construction news ✅ construction market ✅construction materials price ✅engineering estimates ✅ Sub contract https://constructionproxy.com Address any comment to admin👨‍💼 @ConproxyBot

凭借高频更新(最新数据采集于 21 六月, 2026),频道始终保持新鲜度与高覆盖。分析显示受众积极互动,使其成为 商业 类别中的关键影响点。

19 517
订阅者
-124 小时
-27
+730
帖子存档
💠Huangshan, China🇨🇳 Huangshan Mountain Village Completed in 2017 📸 by youknowcyc
💠Huangshan, China🇨🇳 Huangshan Mountain Village Completed in 2017 📸 by youknowcyc

Kawazu-Nanadaru Loop Bridge, Japan.
Kawazu-Nanadaru Loop Bridge, Japan.

Politicians on site , be like ..
Politicians on site , be like ..

የቀድሞ በርታ ኮንስትራክሽን መስራች ኢንጂኔር ታደሰ ኃ/ሥላሴ ከዚህ አለም በሞት ተለዩ። ኢንጂኔር ታደሰ ኃ/ሥላሴ ባደረባቸው ሕመም ምክንያት በሕክምና ሲረዱ ቆይተው በተወለዱ በ80 ዓመታቸው የካቲት
የቀድሞ በርታ ኮንስትራክሽን መስራች ኢንጂኔር ታደሰ ኃ/ሥላሴ ከዚህ አለም በሞት ተለዩ። ኢንጂኔር ታደሰ ኃ/ሥላሴ ባደረባቸው ሕመም ምክንያት በሕክምና ሲረዱ ቆይተው በተወለዱ በ80 ዓመታቸው የካቲት 22 ቀን 2013 ዓ.ም በሞት ተለይተዋል፡፡ ስርአተ ቀብራቸው በአራዳ መናገሻ ቅዱስ ጊዩርጊስ ቤተ ክርስቲያን ይፈፀማል፡፡ አገር በቀል የሆኑ ተቋራጮች ሲመሠረቱ ከቀደምቶቹ አንዱ በመሆን፤ በርታ ኮንስትራክሽን በተለያዩ የመንገድ ሥራዎች ለምሳሌ ፡- ብቸና ሞጣ፣ ጅማ ጭዳ፣ ሰርዶ አፍዴራ፣ ጋሸና ላሊበላን ገንብተዋል፡፡ ፋብሪካም ገንብተዋል ለምሳሌ፡- የሐረር ቢራ ፋብሪካ፣ ሜታ ቢራ ፋብሪካ፣ ለቱሪስት መዳረሻ የሚሆኑ ታሪካዊ ቦታዎች ውስጥ በባህር ዳር "ጣና ሐይቅ" በጎንደር "ጎሃ" በላሊበላ "ሮሃ" በአክሱም "የሃን" በሒልተን ሆቴል ደረጃ የሆኑ አራት ሆቴሎችን ገንብተዋል፡፡ የአሚባራ መስኖ ፕሮጀክት ግንባታን ጨምሮ በሰፋፊ የመስኖ ግንባታ ፕሮጄክቶች ሥራም ተሳትፈዋል። ኢንጂኔር ታደሰ ኃሥላሴ ስለ አገር ልማት የነበራቸው ህልም ከፍ ያለ ነበር፡፡ በተለያዩ መድረኮች ለአገር ልማት ከፍተኛ አስተዋጽኦ ሊያደርጉ የሚችሉ ሃሳቦችን አቅርበዋል፡፡

photo content

https://editablefiles.com/download-autocad 👆👆👆Free file you can easily edit G+1 houses Five star hotel ...

https://editablefiles.com/download-autocad 👆👆👆Free file you can easily edit G+1 houses Five star hotel ...

https://editablefiles.com/download-autocad 👆👆👆Free file you can easily edit G+1 houses Five star hotel

photo content

Addis Ababa imperial junction after 3 years , like Kuwait City.
Addis Ababa imperial junction after 3 years , like Kuwait City.

photo content
+2

The Umgeni Road Interchange in Durban, South Africa 🇿🇦. One mistake and you're on your way to the wrong town.😅
The Umgeni Road Interchange in Durban, South Africa 🇿🇦. One mistake and you're on your way to the wrong town.😅

PROCLAMATION NO. 624/2009 ETHIOPIAN BUILDING PROCLAMATION

የኢትዮጵያ ኮንስትራክሽን ሥራ ተቋራጮች ማህበር የብሄራዊ ባንክ መመሪያ አላሠራንም አሉ የኢትዮጵያ ኮንስትራክሽን ሥራ ተቋራጮች ማህበር የኢትዮጵያ ብሄራዊ ባንክ ያወጣው ህግ በ24 ሰአት ውስጥ ማውጣት
የኢትዮጵያ ኮንስትራክሽን ሥራ ተቋራጮች ማህበር የብሄራዊ ባንክ መመሪያ አላሠራንም አሉ የኢትዮጵያ ኮንስትራክሽን ሥራ ተቋራጮች ማህበር የኢትዮጵያ ብሄራዊ ባንክ ያወጣው ህግ በ24 ሰአት ውስጥ ማውጣት የሚቻለው የከፍተኛ የገንዘብ መጠን ጣሪያው 75 ሺህ ብር መሆኑ እንዲሁም በሳምንት አምስት ትራንዛክሽን ብቻ ነው መፈፀም የሚቻለው የሚለው መመሪያ ስራቸውን እንዳስተጓጎለባቸው ለአዲስ ማለዳ ተናገሩ። Via - አዲስ ማለዳ

photo content

What are the most popular majors in #Ethiopia? What is the employment status of the graduates who specialized in these fields
What are the most popular majors in #Ethiopia? What is the employment status of the graduates who specialized in these fields? Most civil engineers unemployed. Via - JobCreationCommission

ግርማዊነታቸው ከጣልያናዊው አርክቴክት አርትሮ ሜዜዲሚ ጋር እና የአዲስ አበባ ማዘጋጃ ቤት ህንፃ በግንባታ ወቅት፣ እንዲሁም ግንባታው ተጠናቆ ይታያል። አራዳ የሚገኘው የአዲስ አበባ ከተማ ማዘጋጃ ቤት
+3
ግርማዊነታቸው ከጣልያናዊው አርክቴክት አርትሮ ሜዜዲሚ ጋር እና የአዲስ አበባ ማዘጋጃ ቤት ህንፃ በግንባታ ወቅት፣ እንዲሁም ግንባታው ተጠናቆ ይታያል። አራዳ የሚገኘው የአዲስ አበባ ከተማ ማዘጋጃ ቤት ሕንፃ ግንባታ ለማስጀመሪያ የመሠረት ድንጋይ ያስቀመጡ ቀን ሲሆን ፣ የህንፃው ያስገነባው ጣልያናዊው አርክቴክት አርትሮ ሜዜዲሚ ይባላል። ይህ ህንፃ 600 መቶ ልዮ ልዮ ክፍሎች ያሉትና የመኪና ማቆሚያና መናፈሻ ቦታ ጨምሮ 75 ሺህ ካሬ ሜትር ስፋት ላይ ያረፈው ሲሆን ተመርቆ የተከፈተው ግንባታው ከተጀመረ ከ 15 ዓመት በኃላ ጥር 27 1957 ዓ.ም ከቀኑ 5 ሰዓት ላይ ነበር።

ግርማዊነታቸው ከጣልያናዊው አርክቴክት አርትሮ ሜዜዲሚ ጋር እና የአዲስ አበባ ማዘጋጃ ቤት ህንፃ በግንባታ ወቅት፣ እንዲሁም ግንባታው ተጠናቆ ይታያል። ጥር 27 ቀን 1957 ዓ.ም ከ 56 ዓመት በፊት
+4
ግርማዊነታቸው ከጣልያናዊው አርክቴክት አርትሮ ሜዜዲሚ ጋር እና የአዲስ አበባ ማዘጋጃ ቤት ህንፃ በግንባታ ወቅት፣ እንዲሁም ግንባታው ተጠናቆ ይታያል። ጥር 27 ቀን 1957 ዓ.ም ከ 56 ዓመት በፊት ልክ በዛሬዋ ዕለት የአዲስ አበባ ማዘጋጃ ቤት ሕንፃ ግንባታ አልቆ ተመረቆ የተከፈተበት ዕለት ነበር። አራዳ የሚገኘው የአዲስ አበባ ከተማ ማዘጋጃ ቤት ሕንፃ ግንባታ ለማስጀመሪያ የመሠረት ድንጋይ ያስቀመጡ ቀን ሲሆን ፣ የህንፃው ያስገነባው ጣልያናዊው አርክቴክት አርትሮ ሜዜዲሚ ይባላል። ይህ ህንፃ 600 መቶ ልዮ ልዮ ክፍሎች ያሉትና የመኪና ማቆሚያና መናፈሻ ቦታ ጨምሮ 75 ሺህ ካሬ ሜትር ስፋት ላይ ያረፈው ሲሆን ተመርቆ የተከፈተው ግንባታው ከተጀመረ ከ 15 ዓመት በኃላ ጥር 27 1957 ዓ.ም ከቀኑ 5 ሰዓት ላይ ነበር።

ከ18 ቢሊዮን ብር በላይ በሆነ ወጪ ስምንት መንገዶችን ለመገንባት የሚያስችል ስምምነት ፊርማ ተካሄደ የኢትዮጵያ መንገዶች ባለስልጣን ከ18 ቢሊዮን ብር በላይ በሆነ ወጪ 738 ኪሎ ሜትር የሚረዝሙ ስምንት መንገዶችን በአስፋልት ደረጃ ለመገንባት ከስራ ተቋራጮች ጋር ተፈራረመ። የመንገድ ፕሮጀክቶቹ ግንባታ ወጪ የሚሸፈነው ሰባቱ በኢትዮጵያ መንግስት ሲሆን የአንዱ የመንገድ ስራ ፕሮጀክት በጃፓን ዓለም አቀፍ ተራድኦ ድርጅት፣ ከአፍሪካ ልማት ባንክ እና ከዓለም ባንክ በተገኘ ብድር እንዲሁም በኢትዮጵያ መንግስት በተመደበ በጀት የሚሸፈን መሆኑ ተገልጿል። በዛሬው እለት የውል ስምምነት ከፈጸሙት የስራ ተቋራጮች መካከል አምስቱ አገር በቀል የስራ ተቋራጮች ሲሆኑ የተቀሩት ሶስቱ ዓለም አቀፍ የውጭ አገር ስራ ተቋራጭ ድርጅቶች ናቸው። የኮንትራት ስምምነቱን የፈረሙት የኢትዮጵያ መንገዶች ባለስልጣን ዋና ዳይሬክተር ኢንጅነር ሀብታሙ ተገኝ እና የተቋራጮች ተወካዮች ጋር ነው። በ2013 ስድስት ወራት በ43 ነጥብ 3 ቢሊዮን ብር ወጪ 1 ሺህ 774 ኪሎ ሜትር ርዝማኔ ያላቸው 21 የመንገድ ፕሮጀክቶች ለመገንባት ወደ ስራ ተገብቷል። ከ21 የመንገድ ፕሮጀክቶች የ20ዎቹ ወጪያቸው በኢትዮጵያ መንግስት ይሸፈናል።(ኢቢሲ)