Eotc Task Force
الذهاب إلى القناة على Telegram
7 374
المشتركون
+524 ساعات
+617 أيام
+35230 أيام
أرشيف المشاركات
7 370
በኦሮሚያ ውክልና ስለሌን በየቀኑ መታረደችን አይቀሬ ነው። በምስራቅ አርሲ የተፈጸመውን አሰቃቂ የክርስቲያን ወገኖቻችን ጭፍጨፋ ሰው ሁሉ አንድ በአንድ እየረሳ ነው። ይህ ደግሞ ሰላም የወረዳ መስሎት የለመደውን ማደንዘዣውን ተወግተው በትክቶክ አልቅሶ ረስቷል ። ነገሩ ግን እንደዚያ እንዳልሆነ አንድ አንድ ማስረጃዎችን ልጥቀስ።
በኦሮሚያ ክልል በትንሹ 54 ሹመት የሚሰጥባቸው ቢሮዎች አሉ። ከእነዚያ ውስጥ ዋና ዋና የሚበሉት ብናይ የክልሉ ፕረዚዳንት ምክትል ፕረዚዳንት ጸጥታና ደህንነት ቢሮ እንድሁም ፖሊስ ኮሚሽንና የፓርቲ ጽህፈት ቤት የሀላፊነት ስፍራዎች ዋናኛዎች ናቸው።
ተመልከት እንግዲህ የክልሉ ፕረዚዳንት ጴንጤ ነው። ምክትል ፕረዚዳንት ሙስሊም ነው። ሰላምና ፀጥታ የምንግዜው ጨፍጫፊው ጴንጤ ነው። የኦሮሚያ ክልል ፖሊስ ኮሚሽን ኮሚሽነር ጀነራል ድሪባ መኮንን ለዘብተኛ ኦርቶዶክስ ነው። የሚሞቱ ወገኖቹ የማይገዳው የቤተክርስቲያን ጡት ነካሽ ነው።
በርካታ ሹመቶችን የሚሰጠውና ትላንት ከብፁዓን አባቶች ጋር የተወያየው ከፍያለው ተፈራ ጴንጤ ነው። እንግዲህ በኦሮሚያ የምንኖር ክርስቲያን ኦርቶዶክሶች በቁጥር ከጴንጤ የምንባልጥ ከእስልምና የምንስተከከል ሆነን ሰለ ውክልና የለንም።
ጨፌው 95% ጸረ ኦርቶዶክስና ሲሆን በጴንጤና በሙስሊም የተሞላ ነው። የሚገርመው በቁጥር ከአንድ ፐርሰንት በታች የሆነው ዋቅፈታው ውክልናው ከእኛ የተሻለ ነው። በዘንድሮው ምርጫ እንኳ 98% በእነዚህ ሁለቱ ሀይማኖቶች ነው ጨፌው የተወከለው።
ውክልና ሳይኖርህ ሲቀር ደግሞ ገዳይህ ስፍር ቁጥር የለሁም። መብትህን የሚያስከብርልህ አከል የለም። የሚገርመው በፊት በአቃቤ ህግ መስሪያቤት ትንሽ ቁጥራችን የተሻለ ነበር። አሁን አንድ በአንድ ተገፍተን ወጥተናል።
በክልሉ ሶስቱ የመንግሥት አካላት (Government Organ) መሪዎች አንድም ኦርቶዶክስ ክርስቲያን የለም። ታድያ በኦሮሚያ ኦርቶዶክስ በዚህ ልክ ተገፍቶ እንዴት ይሆናል። በላፉት 35 ዓመታት የኦሮሚያ ክልል ከተመሰረተ በኃላ አንድም የኦርቶዶክስ ክርስቲያን ልጅ ፕረዚዳንት ሆኖ እንደማያውቅ ስነግራህ የበለጠ ሴራው ግልጽ ይሆንልናል። እሱ ብቻ አይደለም የጨፌው አፈጉባኤም ሆኖ አያውቅም ነው የሚልህ። አለማየሁ አቶምሳ ቅድስት ስላሴ አይደል ወይ የተቀበረው ከአልከኝ ደግሞ እነሆ ይህን መረጃ ጀባ ልበልህ። እሱ በኖረበት ዘመን ቅድስት ስላሴ መቀበር ያስከብራል። የኛ አባቶች ደግሞ ያለ ሰበካ ጉባኤ እውቅና ተቀብሎ መቀብር ልማዳቸው ነው።
የኦሮሞ ልጅ ሆነ ኦርቶዶክስ ከሆንክ እንኳ ስልጣን በዞረበት አትዞርም። ምክንያቱ ማህተብ ከአለ ነፍጠኛ ነህ። ይህ በመንግሥት ተቋማት ብቻ የሚመስለው ከአለ እሱ ሞኝ ነው። በየትኛውም የኦሮሚያ ፖለቲካ ድርጀት ውስጥ ውክልና የለንም። ውድ ኦርቶዶክሳውያን በአርሲም ሆነ በሌላው አከባቢ የሚደረገው የዘር ማጥፋት ተግባር የዚህ ሁሉ ድምር ውጤት ተግባር ነው።
https://t.me/Eyo21e
7 370
Repost from "!!!የድምፅ አልባዎች ድምፅ(The Voice Of Voiceless)!!!"
በኦሮሚያ ውክልና ስለሌን በየቀኑ መታረደችን አይቀሬ ነው። በምስራቅ አርሲ የተፈጸመውን አሰቃቂ የክርስቲያን ወገኖቻችን ጭፍጨፋ ሰው ሁሉ አንድ በአንድ እየረሳ ነው። ይህ ደግሞ ሰላም የወረዳ መስሎት የለመደውን ማደንዘዣውን ተወግተው በትክቶክ አልቅሶ ረስቷል ። ነገሩ ግን እንደዚያ እንዳልሆነ አንድ አንድ ማስረጃዎችን ልጥቀስ።
በኦሮሚያ ክልል በትንሹ 54 ሹመት የሚሰጥባቸው ቢሮዎች አሉ። ከእነዚያ ውስጥ ዋና ዋና የሚበሉት ብናይ የክልሉ ፕረዚዳንት ምክትል ፕረዚዳንት ጸጥታና ደህንነት ቢሮ እንድሁም ፖሊስ ኮሚሽንና የፓርቲ ጽህፈት ቤት የሀላፊነት ስፍራዎች ዋናኛዎች ናቸው።
ተመልከት እንግዲህ የክልሉ ፕረዚዳንት ጴንጤ ነው። ምክትል ፕረዚዳንት ሙስሊም ነው። ሰላምና ፀጥታ የምንግዜው ጨፍጫፊው ጴንጤ ነው። የኦሮሚያ ክልል ፖሊስ ኮሚሽን ኮሚሽነር ጀነራል ድሪባ መኮንን ለዘብተኛ ኦርቶዶክስ ነው። የሚሞቱ ወገኖቹ የማይገዳው የቤተክርስቲያን ጡት ነካሽ ነው።
በርካታ ሹመቶችን የሚሰጠውና ትላንት ከብፁዓን አባቶች ጋር የተወያየው ከፍያለው ተፈራ ጴንጤ ነው። እንግዲህ በኦሮሚያ የምንኖር ክርስቲያን ኦርቶዶክሶች በቁጥር ከጴንጤ የምንባልጥ ከእስልምና የምንስተከከል ሆነን ሰለ ውክልና የለንም።
ጨፌው 95% ጸረ ኦርቶዶክስና ሲሆን በጴንጤና በሙስሊም የተሞላ ነው። የሚገርመው በቁጥር ከአንድ ፐርሰንት በታች የሆነው ዋቅፈታው ውክልናው ከእኛ የተሻለ ነው። በዘንድሮው ምርጫ እንኳ 98% በእነዚህ ሁለቱ ሀይማኖቶች ነው ጨፌው የተወከለው።
ውክልና ሳይኖርህ ሲቀር ደግሞ ገዳይህ ስፍር ቁጥር የለሁም። መብትህን የሚያስከብርልህ አከል የለም። የሚገርመው በፊት በአቃቤ ህግ መስሪያቤት ትንሽ ቁጥራችን የተሻለ ነበር። አሁን አንድ በአንድ ተገፍተን ወጥተናል።
በክልሉ ሶስቱ የመንግሥት አካላት (Government Organ) መሪዎች አንድም ኦርቶዶክስ ክርስቲያን የለም። ታድያ በኦሮሚያ ኦርቶዶክስ በዚህ ልክ ተገፍቶ እንዴት ይሆናል። በላፉት 35 ዓመታት የኦሮሚያ ክልል ከተመሰረተ በኃላ አንድም የኦርቶዶክስ ክርስቲያን ልጅ ፕረዚዳንት ሆኖ እንደማያውቅ ስነግራህ የበለጠ ሴራው ግልጽ ይሆንልናል። እሱ ብቻ አይደለም የጨፌው አፈጉባኤም ሆኖ አያውቅም ነው የሚልህ። አለማየሁ አቶምሳ ቅድስት ስላሴ አይደል ወይ የተቀበረው ከአልከኝ ደግሞ እነሆ ይህን መረጃ ጀባ ልበልህ። እሱ በኖረበት ዘመን ቅድስት ስላሴ መቀበር ያስከብራል። የኛ አባቶች ደግሞ ያለ ሰበካ ጉባኤ እውቅና ተቀብሎ መቀብር ልማዳቸው ነው።
የኦሮሞ ልጅ ሆነ ኦርቶዶክስ ከሆንክ እንኳ ስልጣን በዞረበት አትዞርም። ምክንያቱ ማህተብ ከአለ ነፍጠኛ ነህ። ይህ በመንግሥት ተቋማት ብቻ የሚመስለው ከአለ እሱ ሞኝ ነው። በየትኛውም የኦሮሚያ ፖለቲካ ድርጀት ውስጥ ውክልና የለንም። ውድ ኦርቶዶክሳውያን በአርሲም ሆነ በሌላው አከባቢ የሚደረገው የዘር ማጥፋት ተግባር የዚህ ሁሉ ድምር ውጤት ተግባር ነው።
ከ ወንድም ድንቁ
https://t.me/Eyo21e
7 370
➻የሞ*ት ዜና መዘገቡ ሰልችቶናል፦
◈የተቃጠለ እና የተዘጋ ቤተመቅደስ፣ያለቀ እና የተሳደደ ክርስቲያን፣ የወደመ እና የተሰረቀ ቅርስ፣ ያለቀ ንብረት እየቆጠርን የምንኖረው እስከመቸ ነው?
◈በየደብሩ ያላችሁ መምህራን
◈በየመዋቅሩ ያላችው ተቆርቋሪ አባቶች
◈በየሰንበት ትቤቱ እና በማኅበራት ውስጥ ያላችሁ ኦርቶዶክሳውያን
◈ከዚህ በላይ ምን ዓይነት የጥፋት ምልክት ማየት ትፈልጋላችሁ?
➻መ*ሞት እኮ ትልቅ ዕረፍት ነው። ስለ ቤተ ክርስቲያናችን መቀበል ያለብንን ሁሉ ተቀብለን ብንሞት ትልቅ ጸጋ ነው።
◈ከዚህ በላይ ውድመቱ ከቀጠለ ነበሩ በሚለው ትርክት ይቋጫል። ደግሞም በአርሲና በገጠሩ ኦሮምያ ቁመን እየሄድን ዐይናችን እያየ ነበሩ በሚለው ታሪክ እየተቋጨ ነው።
◈ክርስቲያኑ ማኅበረ ሰብ የሚበዛበትን ክፍል፡ ተረክ ፈጥሮ፡ ሰሜኑን ለጦርነት ብሎ ፈርጆ፦ በጦር እና በረሀብ፣ በማፈናቀልና በስደት፣ አሳሩን ሲያበላው ከባጀ አምስተኛ ዓመቱ ነው።
◈የብልጽግና ሥርዓት ብትወደው እንኳ ኦርቶዶክስ በመሆንህ አዛኘን ነው የምልህ አይለቅህም። ጊዜ ጠብቆ ነጣጥሎ ያጠፋሀል።
◈ጠላቱ ኦርቶዶክስነት እና አጠቃላይ በእስልምናም ነባርነት ያለው ባለእሴቱ ሕዝብ ነው።
◈እኔ በግሌ ከዚህ ድክርት የሞ*ት ሥርዓት ለሃይማኖታችን እና ለሀገራችንን የሚጠቅም አንዲትም መልካም ነጥብ አላገኘሁበትም።
◈በያለንበት በውስጥም በውጪም እንተባበርና ቤተ ክርስቲያናችንንም ሀገራችንንም ከጥፋት እንታደግ!!
➻የሞ*ት ዜና መዘገብ ሰልችቶናል።
መምህር ገብረ መድኅን እንየው
ግንቦት 25/2018 ዓ.ም
7 370
Repost from "!!!የድምፅ አልባዎች ድምፅ(The Voice Of Voiceless)!!!"
በዓለም አቀፍ ሚዲያዎች በቅርቡ እየሰማን ያለነው ከአርሲ እና ከባሌ በመነሳት አልሸባብንና አልቃኢዳን እየተቀላቀሉ የሽብር ስልጠና እየወሰዱ በሱማሊያ፣ በጂቡቲ፣ በሶማሌላንድ ፣ በኬንያ... ወዘተ ስለተያዙት ኢትዮጵያውያን ወሓቢያዎች/ሰለፊዎች ሰምተን ተገርመናል። በሱማሌላንድ ብቻ 46 ኢትዮጵያውያን የአልቃኢዳ አባላት ግማሾቱ ተይዘዋል ከፊሎቹ ተደምሰሰዋል ሲል የአሜሪካ የምስራቅ አፍሪካ ጦር ገልጾ ሰምተናል፣ እንዲሁም በአርሲና በአካባቢው ላለፉት 8 ዓመታት ያለማቋረጥ በክርስቲያኖች ላይ እየደረሰ ስላለው ጭፍጨፋ በተደጋጋሚ ሰምተናል። ይህ ክርስቲያኖች ላይ የሚፈጸመው ጭፍጨፋ በአርሲና አካባቢ የሚንቀሳቀሰው የአክራሪ የእስልምናው ቡድን በኦነግ የአርሲ ሴል እንደሚፈጸም ተጠቂዎቹ ሁሌ የሚናገሩት ነው።
ይህ በአርሲ ያለው ጉዳይ መነሻውና መሰረቱ ጊዜያዊ የፖለቲካ እንቅስቃሴ አለመሆኑን የመረዳት የቀድሞው ጠቅላይ ሚኒስትር መለስ ዜናዊ በአርሲና በባሌ የአልቃኢዳ ሴል መገኘቱን፣ ዓላማቸው ክፉ እንደሆነና በአጭሩ ካልተቀጨ መዘዙ ከባድ እንደሚሆን ከ15 ዓመታት በፊት በፓርላማ ያደረጉትን ንግግር ተከታተሉት።
ማርያማዊት ሄኖክ ለሜሳ
7 370
7 370
እናንተ የሰንበት ፡ ትምህርት ፡ ቤቶች ፡ አንድነት መሪዎች ሆይ፤ አርሲ ላይ ሰንበት ተማሪ አለ! የእነሱ ሁኔታ አሳስቧችሁ መግለጫ የምታወጡት መቼ ነው?
የኢትዮጵያ ኦርቶዶክስ ተዋሕዶ ቤተ ክርስቲያን በታሪኳ ካጋጠሟት ታላላቅ የውስጥና የውጭ ፈተናዎች መካከል፣ አሁን ላይ ንጹሐን ምዕመናን፣ ካህናትና የሰንበት ትምህርት ቤት ወጣቶች በየቀዬአቸው የሚጋፈጡት የህልውና አደጋ ቀዳሚውን ስፍራ ይይዛል። በተለይም በአርሲ ዞን በተለያዩ ወረዳዎች ለወራት የቀጠለውና በአሰቃቂ ሁኔታ ንጹሐንን የቀጠፈው ጥቃት፣ መላውን የቤተ ክርስቲያን አካላትና መዋቅሮች ትኩረት የሚሻ ወቅታዊ ጉዳይ ነው።
በአርሲ ያሉ ምዕመናን፣ ካህናትና ዲያቆናት በአሰቃቂ ሁኔታ ሲታረዱና ሲረሸኑ፣ አብያተ ክርስቲያናት ሲዘረፉና ሲቃጠሉ የአገልጋዮች መኖሪያ ቤቶች በእሳት ሲጋዩ ሰንብተዋል። ይህ ዜና እስከተጠናቀረበት ሰዓት ድረስ ግን፣ የሰንበት ትምህርት ቤቶች አንድነት እነዚህን የአርሲ ሰማዕታት በተመለከተ አንድም ዓይነት ይፋዊ መግለጫ ይሁን የሐዘንና የውግዘት ጽሑፍ አላወጣም።
ስለዚህ ጥያቄያችንን በቀጥታ ለአንድነቱ መሪዎች እናቀርባለን፦
እናንተ የአንድነቱ መሪዎች ሆይ፤ አርሲ ላይ ሰንበት ተማሪ አለ! የእነሱ በሰላም የመኖርና የመማር ሁኔታ አሳስቧችሁ መግለጫ የምታወጡት፣ ድምፃችሁን የምታሰሙት መቼ ነው?
የቤተ ክርስቲያን ጥቃትና የምዕመናን ፍልሰት አሳስቧችሁ፣ ጉዳት የደረሰባቸውን፣ የተዘረፉትንና የፈረሱትን የአርሲ ሰንበት ትምህርት ቤቶች መልሶ ለማደራጀትና ወጣቶቹን በሥነ-ልቦናም ሆነ በቁሳቁስ ለመደገፍ ምን ልታደርጉ አቀዳችሁ?
የሰንበት ትምህርት ቤቶች አንድነት መሪዎች ሆይ፤ መሪነት የመስቀል በዓል ማስተባባር ፣ ስብሰባዎችን ማድመቅና ሥነ-ሥርዓቶችን መምራት ብቻ አይደለም። መሪነት በፈተና ቀን ለበጎች መቆም፣ የታረዱትን ማሰብ፣ የቆሰሉትን መጠየቅና ለተሰደዱት መጠለያና ተስፋ መሆን ጭምር ነው። የአርሲ ወጣቶችና ሰንበት ተማሪዎች ዛሬ ላይ የእናንተን ድምፅ፣ የእናንተን መግለጫና የተግባር ድጋፍ ይሻሉ። ዝምታችሁን ሰብራችሁ፣ የድርሻችሁን የምትወጡበት ሰዓት አሁን ነው!
ይህ በእንዲህ እንዳለ፣ ላለፉት 14 ዓመታት በበዓለ ጰራቅሊጦስ ዕለት በደማቅ ሁኔታ ሲከበር የቆየው የሰንበት ትምህርት ቤቶች አንድነት ዓመታዊ ጠቅላላ ጉባኤ፣ ዘንድሮ በተካሄደው ሀገራዊ ምርጫ ‘ዋዜማ’ ጋር በመገጣጠሙ ምክንያት እንደማይካሄድ አንድነቱ ማሳወቁ ይታወሳል። ነገር ግን ይህ ውሳኔ ምን ያህል ወቅታዊና ተገቢ ነበር? የሚለው ጥያቄ ዛሬም ያከራክራል። ወቅቱ ቤተ ክርስቲያናችን ካለችበት መጠነ-ሰፊ የጸጥታና የህልውና አደጋ አንጻር፣ ይልቁኑ በቤተ ክርስቲያን አንድነት፣ በምዕመናን ደኅንነትና በወጣቶች የወደፊት ዕጣ ፈንታ ዙሪያ በሰፊው ለመምከርና መፍትሔ ለማመንጨት እጅግ ወሳኝ መድረክ አልነበረምን?
አሁንም ጉባኤውን በተቻለ ፍጥነት አጀንዳውን ወደ ወቅታዊ የህልውና ጉዳዮች አዙሮ ለማካሄድ የሚካሄድበት ቀን በይፋ ሊገለጽ ይገባል የሚሉ ድምፆች በርክተዋል።
የአንድነቱ ዋነኛ ተግባርና ተቀዳሚ ዓላማ መሆን የነበረበት፣ ሰንበት ትምህርት ቤቶች የአንዲት ቤተ ክርስቲያን ልዕልና እንዲያስጠብቁ ማብቃትና የነቃ፣ አጥቢያውንና ምዕመኑን የሚጠብቅ ትውልድ መቅረጽ ነበር። ወጣቱ በተግባር ለቤተ ክርስቲያን ጋሻና መከታ እንዳይሆን ክንፉን መስበር፣ ታሪክ የማይረሳው ስህተት ይሆናል።
ስምዐ ተዋሕዶ
7 370
7 370
Repost from "!!!የድምፅ አልባዎች ድምፅ(The Voice Of Voiceless)!!!"
እልቂታችን ሥርዐታዊና መዋቅራዊ ነው የምንለው ለዚህ ነው።ስንቅና ትጥቅ ተቆጥሮና ተሰፍሮ ወደ ጫካ የተሸኘው ወሀቢያ ያርዳል ያፈናቅላል መንግሥት ደግሞ ፍጅቱን ይክዳል ሰው አልተገደለም ሰላም ነው የሚል ሽፋን ይሰጣል።እንዲህ እየተናበቡ ነው እየፈጁን ያሉት።
https://t.me/Eyo21e
7 370
Repost from "!!!የድምፅ አልባዎች ድምፅ(The Voice Of Voiceless)!!!"
+1
፧፧፧፧፦ የታሪክን ፍርድ መለመን ምን ማለት ነው??
የታሪክ ፍርድ ካስፈለገ ግራኝ አሕመድና ዮዲት ጉዲት ይበቁናል እነርሱ ያደረሱት የመከራ ፍርድና የታሪክ ፍርድ ይበቃናል ። እነርሱንም ታሪክ ሳይሆን የፈረደባቸው ያባቶቻችን ወኔና ጀግንነት ነው ድል የነሳቸው። ያወረሱንም እርሱን ነው እንጅ ዝም ብሎ የመጠቃት ታሪክ አላዎረሱንም።
፧፧፧፦ የምናወርሰው የመታረድ ታሪክ ፣ የፍርሀት ታሪክና የዝምታ ታሪክ ካለ እርሱ ለቀጣዩ ትውልድ ሞትን እስከ መቃብሩ እንደ ማውረስ ይቆጠራል ። ዝም ብለህ ሙት የሚል የእዳ ደብዳቤ ጽፎ ማስቀመጥ ነው።
፧፧፧፦ ታሪክ በጠላቶቻችን ላይ ሳይሆን በእኛ ላይ ነው የሚፈርደው። ከታሪክም ፣ከትውልድም ፣ከሕሊናም ከእግዚአብሔርም ፍርድ አንድንምና እራሳችን እናድን።
ዕቅበተ አዕምሮ
7 370
Repost from ምሥራቀ ፀሐይ ጉባኤ ቤት
የፌስቡክ ገጼን አሳግደውብኛል Free meta ብላችሁ እንዲከፈት አግዙኝ።
https://www.facebook.com/share/p/1E1UbymPov/
ገብረ መድኅን እንየው።
7 370
Repost from እምየ ተዋሕዶ ሚዲያ - Emye Tewahedo Media
የኢኦተቤ ቴቪ /EOTC TV ይዘቱ እንዲላሽቅ፣ ስርጭቱ እንዲሰለች፣ እና ከሁሉ በላይ የቤተክርስቲያንንና የምዕመናንን እውነተኛ ድምፅ ከማስተጋባት ይልቅ የፖለቲከኞችን አጀንዳ የሚያስፈጽም የፕሮፓጋንዳ መድረክ እንዲሆን ካደረጉት ዋና ዋና ተዋናዮች መካከል በዚህ ምስል ላይ የሚታየው አቤል የተባለው የፕሮግራምና የማኅበራዊ ሚዲያ ኃላፊ በቀዳሚነት ከሚጠቀሱት መካከል ነው። በማኅበራዊ ሚዲያ ላይ በሚተላለፉ የቤተክርስቲያንን ገጽታ የሚያበላሹ ይዘቶች ምክንያት ተቋሙ በምዕመናን ዘንድ አመኔታና ተቀባይነት እንዲያጣ ያደረገውም ይኸው ግለሰብ ነው።
ይህ ግለሰብ የሚሠሩ ፕሮግራሞችን እንዲሁም በFacebook፣ በYouTube እና በሌሎች የማኅበራዊ ሚዲያ ገጾች የሚተላለፉ መልእክቶችን ይመራል። በተለይም የፕሮግራም ዝግጅቱ፣ የዜና አዘጋገቡና የማኅበራዊ ሚዲያ እንቅስቃሴው ተበላሽቶ የETV Format እንዲመስል ያደረገው ይኸው ግለሰብ ነው።
...
ወደፊት ስማቸውንና ፎቷቸውን የምንለጥፍባቸው አብዛኞቹ ግለሰቦች፣ በትምህርት ዝግጅታቸውም ሆነ በሥነ ምግባራቸው እጅግ የወረዱ፣ ከተለያየ ቦታ በጥቅማጥቅምና በጉቦ የተመደቡ ናቸው።
መፍትሔው፦ ኦርቶዶክሳውያን እነዚህን ግለሰቦች በቤተክርስቲያንም ሆነ በማንኛውም ቦታ ስታገኟቸው በሚገባቸው ልክ አነጋግሯቸው። ቤተክርስቲያንንና አገልግሎቷን ክብር ስላሳጡ፣ ክብር ማጣት ምን እንደሆነ በተግባር አሳዩዋቸው።
ቤተክህነት ህልውና የሚያገኘው ከራሱ ከምዕመኑ ነው። ዣንጥላ ተገልብጦ በልመናም ይሁን በአሥራት በኩራት፣ የቤተክህነቱ ብቸኛ የገቢ ምንጭ ምዕመኑ ብቻ ነው። እንደ ሌላው በጀት የሚመድብልን ምድራዊ አካል የለም። ይህ በሆነበት ሁኔታ፣ ያለውን ሁሉ እየሰጠ ያለውን የምዕመኑን ሰቆቃና በደል ለመደባበቅ የምትሞክሩ ከሆነ፣ የሚገባችሁ ነገር ቢኖር ክብርና ሰላም ማጣት ነው። አስተዳደሩን በሙስና ማበስበሳችሁ ሳያንስ፣ ውግንናችሁ ልጆቻችሁን ለሚያሳድጉላችሁ ምዕመናን መሆን ሲገባው ለአጽራረ ቤተክርስቲያን ያደረጋችሁ እናንተ የአስተዳደሩ ካንሰሮች ናችሁ።
ማርያማዊት
7 370
Repost from "!!!የድምፅ አልባዎች ድምፅ(The Voice Of Voiceless)!!!"
ጀዋር ሙሐመድ ነጻ ያወጣኛል ብሎ የሚያስብ ኦርቶዶክስም ሆነ አማራ ጤነኛ መሆኑ ያጠራጥራል
