ar
Feedback
التوحيد دعوة الرسل

التوحيد دعوة الرسل

الذهاب إلى القناة على Telegram

ቁርአንና ሀዲስን በሰለፎች ግንዛቤ ለሙስሊሙ ማድረሰ ነው አላማችን قال شيخ الإسلام من فارق الدليل ضل السبيل

إظهار المزيد
4 383
المشتركون
-424 ساعات
+87 أيام
-330 أيام

جاري تحميل البيانات...

القنوات المماثلة
لا توجد بيانات
هل تواجه مشاكل؟ يرجى تحديث الصفحة أو الاتصال بمدير الدعم الخاص بنا.
سحابة العلامات
لا توجد بيانات
هل تواجه مشاكل؟ يرجى تحديث الصفحة أو الاتصال بمدير الدعم الخاص بنا.
الإشارات الواردة والصادرة
---
---
---
---
---
---
جذب المشتركين
يوليو '26
يوليو '26
+157
في 3 قنوات
يونيو '26
+312
في 3 قنوات
Get PRO
مايو '26
+541
في 5 قنوات
Get PRO
أبريل '26
+668
في 2 قنوات
Get PRO
مارس '26
+787
في 5 قنوات
Get PRO
فبراير '26
+286
في 6 قنوات
Get PRO
يناير '26
+316
في 3 قنوات
Get PRO
ديسمبر '25
+517
في 2 قنوات
Get PRO
نوفمبر '25
+522
في 6 قنوات
Get PRO
أكتوبر '25
+517
في 5 قنوات
Get PRO
سبتمبر '25
+169
في 1 قنوات
Get PRO
أغسطس '25
+394
في 5 قنوات
Get PRO
يوليو '25
+597
في 0 قنوات
Get PRO
يونيو '25
+421
في 5 قنوات
Get PRO
مايو '25
+636
في 4 قنوات
التاريخ
نمو المشتركين
الإشارات
القنوات
31 يوليو+1
30 يوليو+2
29 يوليو+2
28 يوليو+3
27 يوليو+6
26 يوليو+3
25 يوليو+16
24 يوليو+3
23 يوليو+3
22 يوليو+38
21 يوليو0
20 يوليو+3
19 يوليو+1
18 يوليو+9
17 يوليو+3
16 يوليو+1
15 يوليو+2
14 يوليو+2
13 يوليو+4
12 يوليو+2
11 يوليو+15
10 يوليو+2
09 يوليو+2
08 يوليو+10
07 يوليو+3
06 يوليو+10
05 يوليو0
04 يوليو+2
03 يوليو+2
02 يوليو+1
01 يوليو+6
منشورات القناة
💥قال الشيخ إبن عثيمين رحمه اللّٰه كما في (فتاوى المرأة المسلمة: 578/2 ): «لايجوز لأي إنسان أن يراسل إمرأة أجنبية، لما ذلك من فتنة، وقد يظن المراسل أنه ليس هناك فتنة، ولكن لايزال به الشيطان حتى يغريه بها ويغريها به، ففي مراسلة الشبان للشابات فتنة عظيمة وخطر كبير، ويجب الإبتعاد عنها».  ​«ማንኛውም ሰው ከአጅነቢይ ሴት ጋር የፅሁፍ መልእክት መለዋወጥ (መጻጻፍ) አይፈቀድለትም። ምክንያቱም በዚህ ውስጥ ፈተና ስላለ ነው። ላኪው (መጻጻፋዘቸው) ምንም አይነት ፈተና የለበትም ብሎ ሊያስብ ይችላል፤ ነገር ግን ሸይጧን እርሱን በእርሷ፣ እርሷንም በእርሱ እስኪያታልላቸው ድረስ አይለያቸውም። ስለዚህ በወጣት ወንዶችና በወጣት ሴቶች መካከል የሚደረግ የፅሁፍ መልእክት ልውውጥ ትልቅ ፈተናና ከፍተኛ አደጋ ያለው በመሆኑ ከእርሱ መራቅ ግዴታ ነው።» ሸይኸ ኢብኑ ዑሰይሚን (رحمه الله) በተለያዩ የሚዲያ አማራጮች ላይ ከተቃራኒ ፆታ ጋር ልቅ የሆነ ትርምስ ውስጥ የገባን ሰዎች ይሄን ጉዳይ ፈር እናብጅለት

2
🟤 قال الحسن البصري - رحمه الله - 🟡" رحم الله امرأ عمل لمثل هذا اليوم، إنكم اليوم تقدرون على ما لا يقدر عليه إخوانكم هؤلاء م
🟤 قال الحسن البصري - رحمه الله - 🟡" رحم الله امرأ عمل لمثل هذا اليوم، إنكم اليوم تقدرون على ما لا يقدر عليه إخوانكم هؤلاء مِن أهل القبور، فاغتنموا الصحة والفراغ، قبل يوم الفزعة والحساب ". 📚• قصر الأمل لابن أبي الدنيا (١٠٤)
20
3
ኢብኑ ሀጀር እና አንነወዊ የዑለማ አቋም በነሱ ላይ እና :- ዛሬ ዛሬ አንዳንዶች በነሱ ላይ የሚናገሩት ወሰን ያለፈ ንግግር ከደርስ የተቆረጠ አጭር ምክር ሙሐመድ ሲራጅ ሙ /ኑር https://t.me/MedrestuImamuAhmed https://t.me/Muhammedsirage
39
4
ن أَقْوَالِ سَعِيدِ بْنِ المُسَيَّبِ: مِن أَقْوَالِهِ رَحْمَةُ اللهِ عَلَيْهِ قَوْلُه: «مَنِ اسْتَغْنىَ بِاللهِ افْتَقَرَ النَّاسُ إِلَيْه» ٠ وَحَدَّثَ سُفْيَانُ بْنُ عُيَيْنَةَ عَن عَلِيِّ بْنِ زَيْدٍ عَنهُ رَحْمَةُ اللهِ عَلَيْهِ أَنَّهُ قَال: «مَا أَيِسَ الشَّيْطَانُ مِنْ شَيْءٍ إِلاَّ أَتَاهُ مِنْ قِبَلِ النِّسَاء» ٠ وَقَالَ سُفْيَانُ بْنُ عُيَيْنَة: «قَالَ لَنَا سَعِيدٌ وَهُوَ ابْنُ أَرْبَعٍ وَثَمَانيْنَ سَنَةً وَقَدْ ذَهَبَتْ إِحْدَى عَيْنَيْهِ وَهُوَ يَعْشُو بِالأُخْرَى: مَا شَيْءٌ أَخَوْفُ عِنْدِي مِنَ النِّسَاء» ٠
198
5
ከዩሱፍ ታሪክ ከምንማራቸው ቁም ነገሮች ውስጥ አንዱ እነሆ ~ የዩሱፍ ወንድሞች ዩሱፍን ለመገላገል ብዙ በደል አድርሰውባቸዋል። ይሁን እንጂ የአላህ ድንቅ ስራ ሆኖ ከዘመናት በኋላ የደረሰው ደርሶ፣ ያለፈው አልፎ ዩሱፍን አንግሶ እነሱን ደግሞ በችግር ፈተኖ አገናኛቸው። ዩሱፍ ለይተዋቸዋል። እነሱ ግን አላወቁም። የንጉሱ መስፈሪያ ዋንጫ በ"ቢኒያሚን" ጓዝ ውስጥ ሲገኝ ዩሱፍን በነገር የሚወጋ እንዲህ የሚል ቃል ተናገሩ:- {إِن یَسۡرِقۡ فَقَدۡ سَرَقَ أَخࣱ لَّهُۥ مِن قَبۡلُۚ} "ቢሰርቅ ከአሁን በፊት የርሱው ወንድም በእርግጥ ሰርቋል።" ዩሱፍን ማለታቸው ነው። ዩሱፍ ዛሬ ስልጣን ላይ፣ ሃብት ላይ ናቸው። እርምጃ መውሰድ፣ እሱ ቢቀር የሚወስዱት እህል ላይ ማእቀብ መጣል ይችላሉ። ቢሆንም እዚያ ሊደርሱ ቀርቶ ለውንጀላቸው ግልፅ ምላሽ እንኳን አልሰጧቸውም። ዋጥ አደረጉት። { فَأَسَرَّهَا یُوسُفُ فِی نَفۡسِهِۦ وَلَمۡ یُبۡدِهَا لَهُمۡۚ قَالَ أَنتُمۡ شَرࣱّ مَّكَانࣰاۖ وَٱللَّهُ أَعۡلَمُ بِمَا تَصِفُونَ } "ዩሱፍም (ይህችን ንግግር) በነፍሱ ውስጥ ደበቃት፡፡ ለእነሱም አልገለጣትም፡፡  'እናንተ ሥራችሁ የከፋ ነው፡፡ አላህም የምትሉትን ሁሉ ይበልጥ ዐዋቂ ነው' አለ" በምላስ ሳይሆን በልብ። [ዩሱፍ: 77] ዩሱፍ ከራሳቸው ለመከላከል አልቸኮሉም። ባይሆን የኋላ ኋላ ምን አሏቸው? { قَالَ هَلۡ عَلِمۡتُم مَّا فَعَلۡتُم بِیُوسُفَ وَأَخِیهِ إِذۡ أَنتُمۡ جَـٰهِلُونَ } "እናንተ የማታውቁ በነበራችሁ ጊዜ በዩሱፍና በወንድሙ ላይ የሰራችሁትን ግፍ ዐወቃችሁን?' አላቸው፡፡'' [ዩሱፍ: 89] በዚህን ጊዜ ነበር የሚመላለሱት ከዩሱፍ ጋር እንደሆነ የገባቸው። { قَالُوۤا۟ أَءِنَّكَ لَأَنتَ یُوسُفُۖ قَالَ أَنَا۠ یُوسُفُ وَهَـٰذَاۤ أَخِیۖ قَدۡ مَنَّ ٱللَّهُ عَلَیۡنَاۤۖ إِنَّهُۥ مَن یَتَّقِ وَیَصۡبِرۡ فَإِنَّ ٱللَّهَ لَا یُضِیعُ أَجۡرَ ٱلۡمُحۡسِنِینَ } " 'አንተ በእርግጥም ዩሱፍ ነህንዴ?' አሉት። 'እኔ ዩሱፍ ነኝ፡፡ ይህም ወንድሜ ነው። አላህ በኛ ላይ በእርግጥ ለገሰልን። እነሆ! የሚጠነቀቅና የሚታገስ ሰው (አላህ ይክሰዋል)። አላህ የበጎ አድራጊዎችን ዋጋ አያጠፋምና' አለ።" [ዩሱፍ: 90] እዚህ ላይ የሚያሳቅቅ ነገር እንደገጠማቸው ገባቸው። "በአላህ እንምላለን፡፡ አላህ በኛ ላይ በእርግጥ አበለጠህ፡፡ እኛም በእርግጥ አጥፊዎች ነበርን አሉ።" ዩሱፍ ግን በበደል ላይ በደል ቢደራረብባቸውም ጥፋታቸውን ባመኑት ወንድሞቻቸው ላይ ሆደ ሰፊ ነበር የሆኑት። እንዲህ ሲሉ ያለፈውን ሁሉ አለፉት:- { قَالَ لَا تَثۡرِیبَ عَلَیۡكُمُ ٱلۡیَوۡمَۖ یَغۡفِرُ ٱللَّهُ لَكُمۡۖ وَهُوَ أَرۡحَمُ ٱلرَّ ٰ⁠حِمِینَ } «ዛሬ በናንተ ላይ ወቀሳ የለባችሁም፡፡ አላህ ለእናንተ ይምራል፡፡ እርሱም ከአዛኞች ሁሉ ይበልጥ አዛኝ ነው» አላቸው፡፤ [ዩሱፍ: 92] ይህን ትምህርት ያዙና የበደሏችሁን ሰዎች እና ይቅር ለማለት የሚተናነቃችሁን ስሜት አስቡት። የምንማረው ለመለወጥ ነው አይደል? ስሜታችንን ረግጠን፣ እልሃችንን ውጠን ስለ አላህ ሁሉን ይቅር እንበል። ከዩሱፍ ታሪክ እንማር። https://t.me/IbnuMunewor
73
6
لا يوجد نص...
69
7
أعظم الله أجرك، وأحسن عزاءك، وغفر لميتك
70
8
انا لله وانا اليه راجعون አባቴ በዱንያ ላይመለስ ሞተብኝ ቅርብ የላችሁ እዲሰግዱበት ሩቅ ያላችሁ በዱአችሁ
47
9
ሙሓደራ ቁጥር 239 ክፍል 4 ርዕስ= ረድ በ ሙስጠፋ አብደላህ ላይ "መስዓለቱል ዑዝር ቢል ጀሕል'' 🎤 በ ኡስታዝ ኸድር አሕመድ አል ከሚሴ (አቡ ሓቲም) https://t.me/UstazKedirAhmed
62
10
የአጠያየቅ አደብ ~ ጥያቄ የእውቀት ቁልፍ ነው። ስርአት ሲያጣ ዋጋውን ያጣል። ብዙ ሰዎች ግን አጠያየቅ በራሱ ስርአት እንዳለው ይዘነጋሉ። ወይም ደንታ አይሰጣቸውም። በስርአት የመጠየቅ ፍላጎቱ ከሌለን ከነ ጭራሹ ጥያቄው ቢቀርብን መልካም ነው። 1- ሞገደኛ የሆነ፣ መፈታተን ያለበት፣ ሹፈት ያዘለ፣ ... አጠያየቅ ለጭቅጭቅ ስለሚጋብዝ እንዲሁም ራስንም ሌሎችንም ወንጀል ላይ ሊጥል ስለሚችል መራቅ ይገባል። 2- የቀረበን ትምህርት ተመርኩዘን ሌላ ነጥብ ውስጥ የምንጠይቅ ከሆነ በቅድሚያ የቀረበውን ትምህርት በሚገባ እንረዳ። ከፊት ያለውን በቅጡ ሳይረዱ ለሌላ ጥያቄ መቸኮል ደክሞ ማድከም ነው። 3- ጥያቄያችን በሌሎች ቀድሞ ተጠይቆ ተመልሶ ስለሚችል ኮመንቶችን ወይም የቀደሙ የቅርብ ፖስቶችን ቃኘት ማድረግ ጥሩ ነው። ይሄ ጠያቂውንም ሌሎች ተከታታዮችንም ከማሰልቸት ያተርፋል። 4- ጥያቄያችን የተሳሳተ ጭብጥ እንዳያሲዝ ፍንትው፣ ቅልብጭ አድርገን ሳናዝረከርክ እናቅርብ። ጥያቄው በፅሑፍ የሚቀርብ ከሆነ ለማንበብ የማያስቸግር አድርገን እንፃፍ። 5- ጥያቄያችን ወይም የጥያቄው መልስ ለቦታው የማይመጥን፣ ፊትና የሚያስነሳ፣ በታዳሚውም ላይ ይሁን፣ በመላሹም ላይ ይሁን፣ በትምህርቱ ዘላቂነትም ላይ ይሁን ጥሩ ያልሆነ ውጤት የሚያስከትል ከሆነ ባደባባይ ሳይሆን በግል እንጠይቅ። https://t.me/IbnuMunewor
93
11
ሱረቱል በቀራን አጥብቀህ ያዝ 📜✨ قال رسول الله صلى الله عليه وسلم: "اقْرَءُوا سُورَةَ الْبَقَرَةِ ؛ فَإِنَّ أَخْذَهَا بَرَكَةٌ، وَتَرْكَهَا حَسْرَةٌ، وَلَا تَسْتَطِيعُهَا الْبَطَلَةُ". قَالَ مُعَاوِيَةُ: بَلَغَنِي أَنَّ الْبَطَلَةَ: السَّحَرَةُ. 🕌🤲 የበቀራን ሱራን አንብብባት፤ ምክንያቱም ስሷን አጥብቆ መያዝ በረከት ነው 🌟፣ መተው ደግሞ ጸጸት ነውና ፤ ድግሞተኞች ሊችሏት (ሊያሸንፍሏት) አይችሉም 🚫✨
99
12
#محاضرات_عام_١٤٤٨ .        (المحاضرة رقم ٤ ) لأبي أسامة : عادل بن أحمد المشوري - حفظه الله - . ◀️ بــعنــوان : سورة البقرة بركتها وأثرها في بناء الفرد و المجتمع زمن المحاضرة ⏳◀️ 1:01:01 ▶️ مسجد المناصرين _عدن _مدينة المنصورة الجمعة / 10/ صفر / 1448 ••••• ══ ¤❁✿❁¤ ══ ••••• القناة الرسمية لأبي أسامة عادل المشوري على اليوتيوب: https://youtube.com/channel/UCT7IeCtCFO5EHpz0synZWvw 🔶 قناة مواعظ عادل المشوري (تيليجرام)🔶 https://t.me/almshory110 رابط الملتقى العام المواعظ المشوري https://chat.whatsapp.com/BOalCN4vnDkKELItXsIg4d مجلد قنوات عادل المشوري https://thewh1teagle.github.io/vibe/
103
13
لا يوجد نص...
92
14
قال الإمام الشافعي رحمه الله: «الموعظةُ للعوام والنصيحةُ للإخوان والتذكرة للخواص، فرضٌ فرضَه الله على عقلاءِ المؤمنين» مناقب الشافعي للبيهقي (٢ / ١٤٨).
103
15
ፈጥኖ ማን ይመልስ ! 🔔🔔 ትክክለኛውን  መልስ ያገኝ ሰው  add የሚለውን በመጫን ስጦታ ያገኛል። 📝 ጥያቄ ነብዩላህ አደም አለይሂ ሰላም የተኸለቀው በምን ቀን ነበር ?
110
16
በአላህ ይዣችኋለሁ፣ነብዩን የሚወድ ... ሼር ያድርግ ለሚሉ 🎙 ኡስታዝ ኢብኑ ሙነወር 🔗 t.me/Achachir_mkroch
103
17
➲መትኖችን መሀፈዝ 🎙በሸይህ ሙሀመድ ዘይን ሸይኽ አደም
123
18
🔭 ዛሬ ምሽት 3:00 እንዳያመልጥዎ! ሳምንታዊ የጥያቄና መልስ ውድድር ዛሬ ምሽት 3:00 ላይ ይቀጥላል። ✅ ይሳተፉ፣ ይማሩ፣ እውቀትዎን ይፈትሹ! ለመቀላቀል እና ለመሳተፍ ከታች ይጫኑ 👇 👉 t
🔭 ዛሬ ምሽት 3:00 እንዳያመልጥዎ! ሳምንታዊ የጥያቄና መልስ ውድድር ዛሬ ምሽት 3:00 ላይ ይቀጥላል። ✅ ይሳተፉ፣ ይማሩ፣ እውቀትዎን ይፈትሹ! ለመቀላቀል እና ለመሳተፍ ከታች ይጫኑ  👇 👉 t.me/FKR_ESKE_JENET
116
19
#ነሽሩል_ዒልም الشيخ محمد زين آدم ريحانة الحبشة حفظه الله وشفاه
#ነሽሩል_ዒልም الشيخ محمد زين آدم ريحانة الحبشة حفظه الله وشفاه
104
20
ሙሓደራ ቁጥር 239 ክፍል 3 ርዕስ= ረድ በ ሙስጠፋ አብደላህ ላይ "መስዓለቱ ዑዝር ቢል ጀሕል'' 🎤 በ ኡስታዝ ኸድር አሕመድ አል ከሚሴ (አቡ ሓቲም) https://t.me/UstazKedirAhmed
92