ar
Feedback
Seblework Old Books Delivery ™📚

Seblework Old Books Delivery ™📚

الذهاب إلى القناة على Telegram

« ሰብለ _ወርቅ የቆዩ ፥ መጽሐፍት መደበር » 📚 የልቦለድ 📚የፍልስፍና 📚 የታሪክ 📚 የስነ ልቦና 📚 መንፈሳዊ መጽሐፍ እንሸጣለን - እንገዛለን ፡፡ መጽሐፍትን በተለያዩ ዓለማት Delivery በታማኝነት እና በተቀላጠፈ ሁኔታ እናደርሳለን ፡፡ #ስልክ ቁጥር ፡- 0946523397 ይደውሉልን! @sebleold inbox 📥

إظهار المزيد
1 768
المشتركون
+124 ساعات
+267 أيام
+9230 أيام

جاري تحميل البيانات...

القنوات المماثلة
لا توجد بيانات
هل تواجه مشاكل؟ يرجى تحديث الصفحة أو الاتصال بمدير الدعم الخاص بنا.
سحابة العلامات
لا توجد بيانات
هل تواجه مشاكل؟ يرجى تحديث الصفحة أو الاتصال بمدير الدعم الخاص بنا.
الإشارات الواردة والصادرة
---
---
---
---
---
---
جذب المشتركين
يوليو '26
يوليو '26
+94
في 1 قنوات
يونيو '26
+83
في 1 قنوات
Get PRO
مايو '26
+87
في 1 قنوات
Get PRO
أبريل '26
+79
في 1 قنوات
Get PRO
مارس '26
+68
في 1 قنوات
Get PRO
فبراير '26
+104
في 2 قنوات
Get PRO
يناير '26
+81
في 1 قنوات
Get PRO
ديسمبر '25
+239
في 5 قنوات
Get PRO
نوفمبر '25
+96
في 1 قنوات
Get PRO
أكتوبر '25
+119
في 2 قنوات
Get PRO
سبتمبر '25
+129
في 3 قنوات
Get PRO
أغسطس '25
+170
في 2 قنوات
Get PRO
يوليو '25
+757
في 5 قنوات
Get PRO
يونيو '250
في 5 قنوات
Get PRO
مايو '25
+110
في 4 قنوات
التاريخ
نمو المشتركين
الإشارات
القنوات
22 يوليو0
21 يوليو+2
20 يوليو+6
19 يوليو+1
18 يوليو+6
17 يوليو+8
16 يوليو+8
15 يوليو+5
14 يوليو+3
13 يوليو+8
12 يوليو+19
11 يوليو+5
10 يوليو+6
09 يوليو+4
08 يوليو+5
07 يوليو+3
06 يوليو+1
05 يوليو0
04 يوليو0
03 يوليو+2
02 يوليو+1
01 يوليو+1
منشورات القناة
የኔዋ ንጋት ኮኮብ ግን ከጎኔ ትጠፋለች ፡፡ወደ እኩለ ሌሊት ክንዴን ተንተርሳ እጉያዬ ላይ እንቅልፍ ሽልብ አድርጓታል ፡እኔ ግን መንፈሴ አልረጋጋ አለ ፡እንቅልፉም ራቀኝ ፡፡በልስላሴ እና በቀስታ ጸጉ
የኔዋ ንጋት ኮኮብ ግን ከጎኔ ትጠፋለች ፡፡ወደ እኩለ ሌሊት ክንዴን ተንተርሳ እጉያዬ ላይ እንቅልፍ ሽልብ አድርጓታል ፡እኔ ግን መንፈሴ አልረጋጋ አለ ፡እንቅልፉም ራቀኝ ፡፡በልስላሴ እና በቀስታ ጸጉርዋን ፊትዋን እየዳሰስኩ ፡የኢስክ ኩለን ቀላይ በተመስጦ ፡በአድናቆት ዓይኖቸን ተክዬ አይ ጀመር ፡እንዳይነጋ የለም ፡መሬት ነጋ ፡፡ ©የነበረው እንዳልነበረ 📚

2
+9
لا يوجد نص...
87
3
ሕይወትን በሆነ መንገድ ኖሬያታለሁ፥ እናም በሌላ ወይም ከዚህ ተቃራኒ በሆነ አኗኗር ልኖራት ይቻለኝ ነበር፡ ብዙ ነገር ሰርቻለሁ ሌሎች ብዙ ነገሮች ደግሞ አልሰራሁም ፡፡ይህንን ሠርቻለሁ .....ያኛው+6
ሕይወትን በሆነ መንገድ ኖሬያታለሁ፥ እናም በሌላ ወይም ከዚህ ተቃራኒ በሆነ አኗኗር ልኖራት ይቻለኝ ነበር፡ ብዙ ነገር ሰርቻለሁ ሌሎች ብዙ ነገሮች ደግሞ አልሰራሁም ፡፡ይህንን ሠርቻለሁ .....ያኛውን ግ ን አልሰራሁም እና ምን ይጠበስ ..? Albert Camus The stranger 🖤
154
4
📖 ''ሕይወቴ'' ጸሐፊ - ደጃዝማች ወልደ ሰማዕት ገብረወልድ ዘውግ - ግለታሪክ (Autobiography) @sebleold inbox 📖📚+8
📖 ''ሕይወቴ'' ጸሐፊ - ደጃዝማች ወልደ ሰማዕት ገብረወልድ ዘውግ - ግለታሪክ (Autobiography) @sebleold inbox 📖📚
224
5
+9
لا يوجد نص...
274
6
+7
لا يوجد نص...
430
7
+9
لا يوجد نص...
481
8
ኢየሱስ "የእግዚአብሔር ልጅ ነው" እጆቹ ሲዘረጉ ም ለመብረር የተዘጋጀ ንስር ይመስል ነበር ፡፡ የመጨረሻው ብርሃንም ከአይኖቹ ላይ ሲጠፉ ፡ እንኳን ፈገግታ ከከንፈሮቹ ላይ እንዳልሸሹ ፡በዓይኖቹ አይ
ኢየሱስ "የእግዚአብሔር ልጅ ነው" እጆቹ ሲዘረጉ ም ለመብረር የተዘጋጀ ንስር ይመስል ነበር ፡፡ የመጨረሻው ብርሃንም ከአይኖቹ ላይ ሲጠፉ ፡ እንኳን ፈገግታ ከከንፈሮቹ ላይ እንዳልሸሹ ፡በዓይኖቹ አይቻለሁ ፡፡ ፈገግታ ውንም ዛሬም ድረስ ሳስበው ክረምት አልቆ በጋ ሊጀመር ፡ሲል ያየዘውን ብሩህ ተስፋ የሰነቀ ዓይነት መስሎ ይታየኝ ነበር ፡፡ እንዴት ልግለፅላችሁ!? ከአንደበቱ በሚወጡት ቃላት ውስጥ በረከት አለ ፡ድምጹም በብርዳማ ለሊት ሊሞቁት እንደሚደረብ መጎናጸፊያ ነው ፡፡ ኢየሱስ የሰው ልጅ  📚 ©ካህሊል ጅብራን ❤️
1 176
9
+3
لا يوجد نص...
457
10
+9
لا يوجد نص...
464
11
"ከዚህ በኋላ ክርስቶስን በገንዘብ የሸጠው ሰው ላይ አልፈርድም።በደካሞችና በሰካራሞች ልብ ውስጥ ምን እንዳለ የሚያውቀው ፈጣሪ ነው።" ከአንድ ሰዓት በኋላ ወደ ሆቴሉ ስመለስ ጨቅላ ህጻን ያቀፈች ወጣ
"ከዚህ በኋላ ክርስቶስን በገንዘብ የሸጠው ሰው ላይ አልፈርድም።በደካሞችና በሰካራሞች ልብ ውስጥ ምን እንዳለ የሚያውቀው ፈጣሪ ነው።" ከአንድ ሰዓት በኋላ ወደ ሆቴሉ ስመለስ ጨቅላ ህጻን ያቀፈች ወጣት አየሁ። ሕፃኑ ስድስት ሳምንት ቢሆነው ነው። በዚያ ቅፅፈት ነበር ህፃኑ ለመጀመርያ ጊዜ ፈገግ ሲል እናቱ ያየችው። እናትየዋ በጥልቅ ስሜት ደጋግማ ስታማትብ አየኋትና ጠየቅኋት። "ፈጣሪ ከሰማይ ሆኖ ከልቡ የሚፀልይን አንድ ሃጢያተኛ የሚሰማውን ደስታ የሚያክል ሌላ ደስታ ቢኖር የህፃን ልጇን ፈገግታ ለመጀመርያ ጊዜ የምታይ እናት ልብ ውስጥ ያለ ደስታ ነው"አለቺኝ። የወጣቷ ሴት ንግግር ጥልቅ ነበር። በውስጥ መላውን የክርስትና አስተምህሮ ብቻ ሳይሆን በፈጣሪ እና በሰው ልጅ መካከል ያለውን የአባትና ልጅ የፍቅር ትስስር የሚገልፅ ነበር። በንግግሯ የክርስቶስን መሠረታዊ ሃሳብ መግለጿ ልቤን ነካው። ሊዮቭ ኒኮላዮቪች ሚሽኪን(ልዑሉ) ©Fydor ዶስቶቭስኪ 🖤📚
1 791
12
ሲራክ እስክንድርን፡ ትኩር ብሎ ሲመለከተው ከቆየ በኋላ «ለመሆኑ ስለምንድነው የምትፅፈው?» ብሎ ጠየቀው ፡፡ «ምን ማለትህ ነው?» «ድርሰት እወዳለሁ» ጥሩ ግን ድርሰት፡ ፍቅር ብቻውን በቂ አይደለም
ሲራክ እስክንድርን፡ ትኩር ብሎ ሲመለከተው ከቆየ በኋላ «ለመሆኑ ስለምንድነው የምትፅፈው?» ብሎ ጠየቀው ፡፡ «ምን ማለትህ ነው?» «ድርሰት እወዳለሁ» ጥሩ ግን ድርሰት፡ ፍቅር ብቻውን በቂ አይደለም፡፡ «ድርሰት ተልዕኮም አላት ፡፡» «ያንተ ድርሰት ተልዕኮ ምንድነው?» «በድርሰትህ ምን ለመግለፅ ነው የምትፈልገው ?» «ሀቅ ፡ውበት ፡በድርሰት ሌላ ምን የሚገለፅ ነገር አለ?» «የማን ሀቅ፡ የማን ውበት?» .... ( በዓሉ ግርማ ፡ ደራሲው)
1 988
13
+8
لا يوجد نص...
639
14
+8
لا يوجد نص...
538
15
+7
لا يوجد نص...
425
16
+7
لا يوجد نص...
448
17
* ‹‹በገብርዬ የታማኝነት ስሜት በሕልም እንኳን መሸፈት ራሱ እንደ ክህደት የሚቆጠር ነበር፡፡ ይህንን ክህደት አንደ ደህና ነገር ለሰው ማውራት ደግሞ ከትዝብት ያለፈ ዓመፅ መስሎ ተሰማው፡፡ ሰው በሚ
* ‹‹በገብርዬ የታማኝነት ስሜት በሕልም እንኳን መሸፈት ራሱ እንደ ክህደት የሚቆጠር ነበር፡፡ ይህንን ክህደት አንደ ደህና ነገር ለሰው ማውራት ደግሞ ከትዝብት ያለፈ ዓመፅ መስሎ ተሰማው፡፡ ሰው በሚጠላው ላይ ይሸፍታል፡፡ "የተበደለ ሰውም ቢያምፅ አይፈረድበትም፡፡" በሚወዱትና በሚታመኑት ላይ እንዴት ሲደረግ ይታሰባል? ገብርዬ ተራቅቆ ባይፈላሰፍም ማንም ሰው አንድ ጠቅላላ ሥርዓት መከተል እንደሚገባ ይሰማዋል፡፡ በጦር ሜዳ ደረቱን አስጥቶ ልቡን ሰጥቶ የሚዋጋውን ያህል አገር በመበጥበጥ፤ መንደር ለማመስ ለመዝረፍ ወይም ለመፈራትና ለመታወቅ የሚደረግ ሽፍትነትን በጣም ይጠላል፤ ይጠየፋል፤ ቴዎድሮስን ያመነበት ዋናው ምክንያትም ይኸው ነበር፡፡›› የታንጉት - ምስጢር ❤️ © ከብርሃኑ ዘርይሁን
500
18
+6
لا يوجد نص...
540
19
+8
لا يوجد نص...
606
20
+6
لا يوجد نص...
1 509