Ethiopian Higher Education Institutions Muslim Students' Union
الذهاب إلى القناة على Telegram
This is the official Channel of Ethiopian Higher Education Institutions Muslim Students' Union.
إظهار المزيد4 478
المشتركون
-324 ساعات
+117 أيام
+2730 أيام
أرشيف المشاركات
ጋምቤላ ዩኒቨርሲቲ ለደረሳችሁ ሙስሊም ተማሪዎች:- የዩኒቨርሲቲው ጀመዓ ስለ ግቢው ጀመዓው እና አጠቃላይ ሁኔታ የሚያስረዷችሁንና የሚቀበሏችሁን ልጆች አዘጋጅቶ መምጣታችሁን እየተጠባበቀ መሆኑን ገልፇል:: መረጃ ለማግኘት:-
☆ Abdulmenan jemal
0902294351
☆ Muhammed oumer
0964588545
☆ Ambomsa
0938362585
የእህቶችን ስልክ ቁጥር ከላይ ባሉት ወንድሞች በኩል ማግኘት ትችላላችሁ::
በዩኒቨርሲቲ ቆይታችሁ ራሳችሁን እና ማህበረሳባችሁን የምትጠቅሙበትን እውቀት እና ልምድ ትቀስሙ ዘንድ ተመኘን::
https://t.me/EHEMSU
የኢትዮጵያውያን ሙስሊሞች መፍትሔ ምን መሆን አለበት ብላችሁ ታስባላችሁ ??
ሀሳባችሁን በComment ..... አስቀምጡ ።።
Furmaanni ummata muslimaa Itoophiyaa maal tahuu qaba jettanii yaaddu ???
yaada keessan Comment .... barreessaa
በኒቃብ እና መሠል የሙስሊም ተማሪዎች መሠረታዊ ሕገ- መንግስታዊ መብቶች ዙሪያ በአዲስ አበባ ዩኒቨርሲቲ እየደረሰ ያለውን ሁኔታ ስለማሳወቅ:-
በ2017 ዓ.ል መጀመሪያ አካባቢ ዩኒቨርሲቲያችን አዲስ አበባ ዩኒቨርሲቲ ኒቃብ መልበስን ጨምሮ ሙስሊሞች እንዲያደርጓቸው በሐይማኖታቸው የታዘዟቸውንና ሕገ- መንግስቱም መብታቸው መሆኑን የደነገጋቸውን መብቶች በመቃረን መመሪያ እንዳወጣ ይታወቃል:: መመሪያ በሚወጣበት ሂደት እንደ ሙስሊም ተማሪ የሚመለከታቸው ድንጋጌ እስካለ እና ዩኒቨርሲቲው የሁላችንም እስከመሆኑ ድረስ የዩኒቨርሲቲው ሙስሊም ተማሪዎችን ሐሳብ መጠየቅ መቀበል እና ማሻሻል ቢኖርባቸውም ያወያዩትም ሆነ ያሳወቁት አካል አልነበረም:: መመሪያው ወደተግባር በሚወርድበትም ሰዓት ሴኩላሪዝምን ከመጣስ ባሻገር የሐይማኖት ነፃነት መብታችንን የሚጥስ ሆኖ ስላገኘነው የሙስሊም ተማሪዎችን ጥያቄዎች ከአዲስ አበባ መጅሊስ ጀምሮ እስከ ፌደራል መጅሊስ እና የሐይማኖት ተቋማት ጉባዔ እንዲሁም ከግቢው ፅ/ቤቶች ጀምሮ እስከ ሰላም ሚኒስቴር አድርሰን ነበር::
በመጨረሻም ዩኒቨርሲቲው ያወጣውን ሕገ- መንግስቱን የሚቃረን መመሪያ ባያሻሽልም የዩኒቨርሲቲው ፕሬዚዳንት የሆኑት ዶክተር ሳሙኤል ክፍሌ "በግቢያችን ውስጥ ኒቃብ ይከለከላል የሚልን ዜና ከውጪ አካላት ሰምቻለሁ:: ግን ጧት ማታ ግቢ ስወጣ ስገባ ኒቃቢስቶችን አያለሁ:: አዲስ አበባ ዩኒቨርሲቲ ውስጥ ኒቃብ አይከለከልም::" በማለት ኒቃብ እንደማይከለከል በተዘዋዋሪ ገልፀው አመቱ ተገባደደ:: ሆኖም ግን በ2018 ዓ.ል የዩኒቨርሲቲው የፀጥታ አካላት በተለያዩ ጊዜያቶች ከላይ በመጣ ትዕዛዝ በማለት ኒቃቢስት እህቶችን ከትምህርታቸው ለማዘናጋት እና ለማጉላላት ሙከራ ሲያደርጉ ነበር:: ለአብነትም በFBE ካምፓስ እና በኮሜርስ ካምፓስ ያሉ ጥበቆች ኒቃቢስቶችን በር ላይ ለ2 ሰዓት ገደማ አቁመው አናስገባም ካሏቸው ቡሃላ ጀመዓው ባደረገው ንግግር ሊገቡ ችለዋል:: ህብረታችን ችግሩ በዚያው የተፈታ እንደሆነ ቢያስብም በዚሁ ሳምንት በዋናው ግቢ ኒቃቢስት እህቶችን የጥበቃ ሀላፊዎች ግቢ ውስጥ ለረጂም ሰዓት እንዲቆሙ በማድረግ መታዎቂያዎቻቸውን እየነጠቁ ለማጉላላት ሙከራ አድርገዋል:: በመጨረሻም በትላንትናው እለት ማለትም ጥቅምት 7 / 2018 ዓ.ል የጥበቃ ሀላፊዎች ለጀመዓ አመራሮች እንዳሳወቁት ከመጪው ሰኞ ጀምሮ ፊትን ተሸፍኖ ወደ ግቢ መግባት አይቻልም በማለት በተዘዋዋሪ ኒቃብን ለመከልከል ሞክረዋል::
ከዚህ ጋር ተያይዞ የሚከተሉትን መልዕክቶች እናስተላልፋለን:-
♧ ለዩኒቨርሲቲያችን አመራሮች:- በየአመቱ የሙስሊም ተማሪዎችን መብት ለመጋፋት በመሞከር ሙስሊም ተማሪዎች በመማር ማስተማሩ ሂደት ውስጥ ያላቸውን አስተዋፅዖ ለማሳሳት መሞከር አግባብነት የለውም:: ዩኒቨርሲቲው የሁላችንም እንደመሆኑ የሁሉንም ኢትዮጵያዊ ሐይማኖት: ብሔር እና ባህል ባቀፈ መልኩ ማስተናገድ አለባችሁ:: ስለሆነም እየተፈጠሩ ያሉ አላስፈላጊ ማግለሎችን ስለ ሐገራችን ስትሉ አቁሙልን:: የሙስሊም ተማሪዎችን መብቶች በሚጋፋ መልኩ የወጣውን መመሪያም እንዲሻሻል ትሰሩ ዘንድ በአክብሮት እንጠይቃለን::
♧ ለሚመለከታቸው የመንግስት አካላት:- በተለያዩ ጊዜያቶች የተለያየ ስም በመስጠት ሙስሊም ተማሪዎችን ከትምህርት ገበታ ለማራቅ የሚሰሩ ስራዎች የሀገራችንን የትምህርት እድገት ይጎዳል:: ስለሆነም ስለሀገር እድገት ሲባል ሁሉንአቀፍ የሆኑ አዋጆች እና መመሪያዎች ይወጡ ዘንድ ብሎም በተዳከመው የትምህርት ስርዓታችን ውስጥ ይበልጥ ሊያዳክሙን የሚችሉ አጀንዳዎችን ይዘው በሚመጣ አካላት እና የትምህርት ተቋማት ላይ ሕጋዊ እርምጃ ይወሰድ ዘንድ እንጠይቃለን::
♧ ለመጅሊስ አካላት:- ሙስሊሙ ማህበረሰብ ከትምህርት ወደሗላ በመቅረቱ በማህበራዊ ኢኮኖሚያዊ እና ፖለቲካዊ ተሳትፎው ላይ አሉታዊ ጫና አሳርፎበታል:: የሙስሊሙን ተማሪ መብት በማስጠበቅ ለነገው ሙስሊም ማህበረሰብም ሆነ ለሀገራችን መፃኢ የበኩላችሁን አስተዋፅዖ ልታበረክቱ ይገባል:: ስለሆነም መሠል ማነቆዎችን በዘላቂነት በመፍታት እና በማስተካከል እንደ አባት ተቋም ፈርቀዳጅ የሆነ አስቸኳይ እርምጃ ትወስዱ ዘንድ ለማስታወስ እንወዳለን::
♧ ለሙስሊሙ ተማሪ:- መሠል የመብት ጥሰቶች እንደ እሽክርክሪት ደጋግመው የሚዞሩህ አንተን ከትምህርት ወደሗላ ለማስቀረት እና በሀገራዊ አጀንዳዎች ላይ ያለህን ተሳትፎ ወደሗላ ለማስቀረት እንደሆነ እወቅ:: ስለሆነም ከሁሉ በፊት በትምህርት ላይ አደራ:: በምንም መልኩ ቢሆን ጠንክሮ ከመማር እና ከማጥናት እንዳትዘናጉ:: ከዚያ ባለፈ መብቶቻችን የምንኖርላቸው አላማዎቻችን ስለሆኑ ማንኛውም የመብት ጥሰት ሲኖር ሕግን እና ስነ-ስርዓትን በተላበሰ መልኩ ፊት ለፊት ለመጠየቅ: ለመወያየት: ለመከራከር ሞክሩ:: ከዚያ አልፎ የሚመጣ ከሆነ ለጀመዓ ተወካዮቻችሁ በማሳወቅ በሰላማዊ መንገድ ሕጉን ተከትለን መፍትሔ የሚመጣበትን መንገድ በቁርጠኝነት የምንሰራ መሆናችንን ለማሳወቅ እንወዳለን::
በአላህ ፈቃድ በጋራ በመናበብ ጥያቄዎቻችንን ማድረስ እስካለብን አካል ድረስ አድርሰን መብቶቻችንን እናስከብራለን!
ከበር አውልቀን ከዩኒቨርሲቲ የምንገባው እስልምና የለንም ! !
ሙስሊምም ተማሪም እንደሆን እንዘልቃለን ! ! !
ጥያቄ አለን !
የአዲስ አበባ ዩኒቨርሲቲ ሙስሊም ተማሪዎች ህብረት !
©️ aaumsu
https://t.me/EHEMSU
ጎንደር ዩኒቨርሲቲ ለደረሳችሁ ሙስሊም ተማሪዎች:- የዩኒቨርሲቲው ጀመዓ ስለ ግቢው ጀመዓው እና አጠቃላይ ሁኔታ የሚያስረዷችሁንና የሚቀበሏችሁን ልጆች አዘጋጅቶ መምጣታችሁን እየተጠባበቀ መሆኑን ገልፇል:: መረጃ ለማግኘት:-
.አቡበከር ይመር ቴድ ካምፓስ
☎️0902858504
.ከማል ክንዱ ማራኪ ካምፓስ
☎️0934675975
.ኡስማን አህመድ ፋሲል ካምፓስ
☎️0933172347
.አወል ንጉሴ
☎️+251984948785
.እንድሪስ አብዱ
☎️+251905105162
.ኡስማን አህመድ
☎️0934147174
.አቡበከር ሙሀመድ
☎️0924908488
የእህቶችን ስልክ ለማግኘት ወንድሞች ጋር በዚህ: 0902858504 ስልክ በመደወል ማግኘት ትችላላችሁ ::
በዩኒቨርሲቲ ቆይታችሁ ራሳችሁን እና ማህበረሳባችሁን የምትጠቅሙበትን እውቀት እና ልምድ ትቀስሙ ዘንድ ተመኘን::
https://t.me/EHEMSU
ድሬ ዳዋ ዩኒቨርሲቲ ለደረሳችሁ ሙስሊም ተማሪዎች:- የዩኒቨርሲቲው ጀመዓ ስለ ግቢው ጀመዓው እና አጠቃላይ ሁኔታ የሚያስረዷችሁንና የሚቀበሏችሁን ልጆች አዘጋጅቶ መምጣታችሁን እየተጠባበቀ መሆኑን ገልፇል:: መረጃ ለማግኘት:-
•ፉርቃን ጀሚል - 0968278025
• ሰለሃዲን ሙዘሚል-0983048814
• ጀማል አህመድ - 0909282436
• ፉአድ ከድር - 0921053417
• ኢብራሂም ጀማል-0976710967 ይደውሉ::
የእህቶችን ስልክ ለማግኘት ወንድሞች ጋር በዚህ: 0968278025 ስልክ በመደወል ማግኘት ትችላላችሁ ::
በዩኒቨርሲቲ ቆይታችሁ ራሳችሁን እና ማህበረሳባችሁን የምትጠቅሙበትን እውቀት እና ልምድ ትቀስሙ ዘንድ ተመኘን::
https://t.me/EHEMSU
السلام عليكم ورحمةالله وبركاته
ዲላ ዩኒቨርሲቲ
ዲላ ዩኒቨርሲቲ የተመደባቹህ አዲስ ወንድምና እህቶቻችን፦
በቅድሚያ ለዚህ ላበቃችሁ አምላካችን አላህ ላቅ ያለ ምስጋና ይገባው..
በመቀጠል..
የዲላ ዩኒቨርሲቲ ሙስሊም ተማሪዎች ጀመዓ አዲስ እህትና ወንድሞቻችንን ለመቀበል ዝግጅታችንን ጨርሰን እናንተን በመጠባበቅ ላይ እንገኛለን፤ ማንኛውንም information ለማግኘት
እነዚን የጀመዓ አባላት ያነጋግሩ::
1.Ebrahim Mohammed
☎️ 0939735116
2.Khalid Hassen
☎️ 0940551959
3.Bilal Mukhtar
☎️ 0938207171
እንዲሁም አዲስ የምትገቡ እህቶች የሴት ተወካዮችን ከላይ ባሉት ወንድሞች በኩል ማግኘት ትችላላቹ !
ዲላ ዩኒቨርሲቲ ሙስሊም ተማሪዎች ጀማዓ
https://t.me/EHEMSU
السلام عليكم ورحمة الله وبركاته
✨✨✨✨✨✨✨✨✨✨✨✨✨✨✨✨
ሐረማያ ዩኒቨርሲቲ ለተመደባችሁ ሙስሊም ተማሪዎች በሙሉ፦
✅ በ2018 ዓል ሐረማያ ዩኒቨርሲቲ ለተመደባቹ ሙስሊም ወንድም እና እህቶች በመጀመሪያ በርካታ መሰናክሎችንና ብዙ እንቅፋቶችን ተሻግራችሁ ለጊቢ ሀያት ስለበቃችሁ እንኳን ደስ አላችሁ እያልን፤
በመቀጠልም ጊቢያችን ሐረማያ አዲስ ለሚገቡ ተማሪዎች ጥቅምት 17፣ 18፣ እና 19 ላይ መጥራቱን ተከትሎ ጀመዐችን ወደ ጊቢያችን ለሚመጡት ወንድም እና እህቶች ደማቅ አቀባበል ለማድረግ ሙሉ ዝግጅቱን አጠናቆ የናንተን መምጣት ብቻ በመጠባበቅ ላይ ይገኛል!!
🫵 ስለሆነም ከአሁን ሰዓት ጀምራችሁ ስለ ሐረማያ ዩኒቨርሲቲ ማወቅ የምትፈልጉትን ማንኛውንም መረጃ እንዲሁም ወደ ግቢያችን ስትመጡ የሚቀበሏችሁን ወንድሞች እና እህቶች ስልክ ከዚህ በታች በተቀመጡት ቁጥሮች በመደወል ማወቅ እና የሚያስፍልጋችሁን ትብብር ማግኘት የምትችሉ መሆኑን በደስታ እንገልፃለን።
📌 Main Campus
1. Musab Abdurehman (Affaan oromo/ አማርኛ) 0925237453
2. Abdellah Ayele (አማርኛ/ Affaan oromo) 0977076866
3. Seid Abdi (አማርኛ/ Affaan Oromo) 0931990037
📌 HiT Campus (Gendeje)
1. Fuad Shame 0923912316
2. Abdisa Nebso 0988275080
3. Muaz Siraj 0910283935
📌 Veterinary Campus (Station)
1. Muktar Kemal 0935725391
2. Ibrahim Roba 0901588632
https://t.me/EHEMSU
ወሎ ዩኒቨርሲቲ ለደረሳችሁ ሙስሊም ተማሪዎች:- የዩኒቨርሲቲው ጀመዓ ስለ ግቢው ጀመዓው እና አጠቃላይ ሁኔታ የሚያስረዷችሁንና የሚቀበሏችሁን ልጆች አዘጋጅቶ መምጣታችሁን እየተጠባበቀ መሆኑን ገልፇል::
ደሴ ካምፓስ
☆ 0917147293 abuzer kemal
☆ 0927748278 hassen muhe
☆ 0945693349 ahmed awol
ኮምቦልቻ ካምፓስ
☆ 0983957081 anwar
በዩኒቨርሲቲ ቆይታችሁ ራሳችሁን እና ማህበረሳባችሁን የምትጠቅሙበትን እውቀት እና ልምድ ትቀስሙ ዘንድ ተመኘን::
https://t.me/EHEMSU
+5
አልሐምዱሊላህ !
ክረምቱን በኢትዮጵያ ከፍተኛ ትምህርት ተቋማት ሙስሊም ተማሪዎች ህብረት አነሳሽነት ስንረባረብለት የነበረው በአምቦ ዩኒቨርሲቲ ማሞመዘምር ካምፓስ የሚገኙ ሙስሊም ተማሪዎች መስጂድ በምታዩት መልኩ ምርጊቱ አልቆ በከፊል ስራ ጀምሯል:: የተባበራችሁን ሁሉ የሚያምር ፍሬ በውጤቱ ታይቷልና አላህ ኸይር ጀዛችሁን ይክፈል:: በአላህ ፈቃድ በተባበረ ክንድ ብዙ ኸይር ስራዎችን በተማሪዎች ዙሪያ የምንሰራ ይሆናል::
https://t.me/EHEMSU
اسلام عليكم ورحمة الله وبركاته
በ2018 ዓ.ል አዲስ ወደ መቱ ዩኒቨርሲቲ የተመደባችሁ እና በ2017 ዓ.ል መቱ ዩኒቨርስቲ በሪሚድያል ፕሮግራም ትምህርታችሁን ስትከታተሉ ቆይታችሁ ማለፊያ ውጤት ያመጣችሁ ሙስሊም ተማሪዎች በሙሉ::
በመጀመሪያ የአላህ ሰላም እዝነት እና ረድዔት በእናንተ ላይ ይሁን :: ምስጋና ሁሉ ሁሉንም ችግር አልፋችሁ ለእዚህ እንድትበቁ ላስቻላችሁ ጌታችን አላህ የተገባ ይሁን :: እንደ አንድ አካል ሆነን እንድንደጋገፍ እና እንድንረዳዳ ባስተማሩን አዛኙ ነብይ ላይም የአላህ ውዳሴ እና ሰላም ይስፈን !!
የመቱ ዩንቨርስቲ ሙስሊም ተማሪዎች ጀመዓ እናንተን ለመቀበል ዝግጅቱን ጨርሶ የናንተን መምጣት በጉጉት እየተጠባበቀ ነው::
ማንኛውንም information ለማግኘት እነዚህን የተመደቡ የጀመአ አባላቶችን Contact ማድረግ ትችላላችሁ::
✅ Mattu University Main Campus
1 MUJAHID NEFSO +251967017401
2 ABDULKARIIM JAMIIL +251954852215
3 ABDURAHMAN HARUN +251916051794
✅ Mattu University Bedele Campus
1.Ibrahim abdulhafiz 0943225630
2.Abdulkerim jemal 0940950001.
https://t.me/EHEMSU
ቦረና ዩኒቨርሲቲ ለደረሳችሁ ሙስሊም ተማሪዎች:- የዩኒቨርሲቲው ጀመዓ ስለ ግቢው ጀመዓው እና አጠቃላይ ሁኔታ የሚያስረዷችሁንና የሚቀበሏችሁን ልጆች አዘጋጅቶ መምጣታችሁን እየተጠባበቀ መሆኑን ገልፇል::
• Abdulfetah Abduljebar ••• 0949458857
• Munir Nasir ••• 0949458857
• Aminu ••• 0957086216
• Nasraddin abdallah ••• 0915682797
• Aja'iba miftah ••• 0963480355
• Ekram dino ••• 0995843898
በዩኒቨርሲቲ ቆይታችሁ ራሳችሁን እና ማህበረሳባችሁን የምትጠቅሙበትን እውቀት እና ልምድ ትቀስሙ ዘንድ ተመኘን::
https://t.me/EHEMSU
ሰላሌ ዩኒቨርሲቲ ለደረሳችሁ ሙስሊም ተማሪዎች:- የዩኒቨርሲቲው ጀመዓ ስለ ግቢው ጀመዓው እና አጠቃላይ ሁኔታ የሚያስረዷችሁንና የሚቀበሏችሁን ልጆች አዘጋጅቶ መምጣታችሁን እየተጠባበቀ መሆኑን ገልፇል::
• ዩኑስ ተገኘ --- 092 487 0564
• ፉአድ ኑራዲስ --- 0980504610
በዩኒቨርሲቲ ቆይታችሁ ራሳችሁን እና ማህበረሳባችሁን የምትጠቅሙበትን እውቀት እና ልምድ ትቀስሙ ዘንድ ተመኘን::
https://t.me/EHEMSU
+2
Gamtaan barattoota Musliima dhaabbilee olaanoo Ityophiyaa Mana maree dargaggoota muslimaa Ityophiyaa wajjin dhimma barattoota musliima dhaabbilee olaanoo irratti waliin hojjachuf waligaltee mallatteesse!
••••••••••••••••••••••••••••••••••••••••••••••
Onkololeessa 05/2018
••••••••••••••••••••••••••••••••••••••••••••••
Waggottan afran darbaniif mirga barattoota musliima yunivarsiiti kabachisuu fi jama'awwan cimsu irratti hajjachaa kan turee Gamtaan barattoota musliima dhaabbilee olaanoo Ityophiyaa, sochiwwan gamtiicha taasiisa jiru cimsuf mana maree dargaggoota muslimaa Ityophiyaa wajjin waligaltee taasiise jira. Waligalteechas dura ta'aa projakti wajjira mana maree dargaggoota muslimaa Ityophiyaa kan ta'an Obbo Ibraahim Abdulazizi fi prezdaanti gamtiicha Muhammad Amin kaasaawin mallatteffameera.
Rabbiin jijjiirama gaariif sababa haa taasisu! ! !
https://t.me/EHEMSU
+2
የኢትዮጵያ ከፍተኛ ትምህርት ተቋማት ሙስሊም ተማሪዎች ህብረት ከኢትዮጵያ ሙስሊም ወጣቶች ካውንስል ጋር በከፍተኛ ትምህርት ተቋማት ሙስሊም ተማሪዎች ጉዳይ በጋራ ለመስራት የመግባቢያ ስምምነት ተፈራረመ!
•••••••••••••••••••••••••••••••••••••••••
ጥቅምት 05 / 2018 ዓ.ል
••••••••••••••••••••••••••••••••••••••••
ላለፉት አራት አመታቶች የዩኒቨርሲቲ ሙስሊም ተማሪዎችን መብት በማስከበር እና ጀመዓዎችን በማጠናከር ሲሰራ የቆየው የኢትዮጵያ ከፍተኛ ትምህርት ተቋማት ሙስሊም ተማሪዎች ህብረት ከኢትዮጵያ ሙስሊም ወጣቶች ካውንስል ጋር ህብረቱ እያደረገው ያለውን እንቅስቃሴ በማጠናከር ረገድ የመግባቢያ ስምምነት አድርጓል:: ስምምነቱ በኢትዮጵያ ሙስሊም ወጣቶች ካውንስል ፅ/ቤት የካውንስሉ ፕሮጀክት ክፍል ሀላፊ በሆነው አቶ ኢብራሒም አብዱልአዚዝ እና በህብረቱ ፕሬዚዳንት ሙሐመድአሚን ካሳው ተፈርሟል::
አላህ ለመልካም ለውጥ ሰበብ ያድርገው ! ! !
https://t.me/EHEMSU
ወልቂጤ ዩኒቨርሲቲ የተመደባቹህ አዲስ ወንድምና እህቶቻችን፦
በቅድሚያ ለዚህ ላበቃችሁ አምላካችን አላህ ምስጋና ሁሉ ይገባው ፤ እኛን በመቀላቀላችሁ እጅግ ደስተኞች ነን።
ወልቂጤ ዩኒቨርሲቲ ሙስሊም ተማሪዎች ጀመዓ አዲስ እህትና ወንድሞቻችንን ለመቀበል ዝግጅታችንን እያደረግን እናንተን በመጠባበቅ ላይ እንገኛለን፤ ማንኛውንም information ለማግኘት
እነዚን የጀመዓ አባላት ያነጋግሩ::
1.አሕማድ
☎️ 0917579730
0717579730
2.ዑማር ጀማል
☎️ 0923893759
3.መንሱር አወል
☎️ 0943590777
ወይም
በ Telegram
@wkumuslimsbot
አዲስ የምትገቡ እህቶች የሴት ተወካዮችን በነዚህ ወንድሞች በኩል ማግኘት ትችላላቹ !
ወልቂጤ ዩኒቨርሲቲ ሙስሊም ተማሪዎች ጀማዓ
https://t.me/EHEMSU
السلام عليكم ورحمة الله وبركاته
በ2018 ዓ.ል አዲስ ወደ ድሬዳዋ ዩኒቨርሲቲ የተመደባችሁ እና በ2017 ዓ.ል ድሬዳዋ ዩኒቨርሲቲ በሪሚድያል ፕሮግራም ትምህርታችሁን ስትከታተሉ ቆይታችሁ ማለፊያ ውጤት ያመጣችሁ ሙስሊም ተማሪዎች በሙሉ የድሬዳዋ ዩንቨርስቲ ሙስሊም ተማሪዎች ጀመዓ እናንተን ለመቀበል ስንድቱን ጨርሶ በጉጉት እየተጠባበቀ ነው::
ስትመጡ የሚቀበሏቹ ወንድሞች እና እህቶች ማንኛውንም አይነት ትብብር የሚያደርጉላችሁ ይሆናል::
በምትመጡ ሰዓት ከዚህ በታች በተቀመጡት ስልክ ቁጥሮች በመደወል የሚያስፍልጋቹን ትብብሮች ማግኘት የምትችሉ መሆኑን በደስታ እንገልፃለን::
• ፉርቃን ጀሚል - 0968278025
• ሰለሃዲን ሙዘሚል-0983048814
• ጀማል አህመድ - 0909282436
• ፉአድ ከድር - 0921053417
• ኢብራሂም ጀማል-0976710967
🔴የእህቶችን ስልክ ለማግኘት ወንድሞች ጋር በዚህ 👉 0968278025 ስልክ በመደወል ማግኘት ትችላላችሁ ::
© DDUMSJ
https://t.me/EHEMSU
السلام عليكم ورحمة الله وبركاته
በሚዛን ቴፒ ዩኒቨርሲቲ 2018 አመት አዲስ ገቢ እና በሪሜዲያል ፕሮግራም ለተመደባቹሁ ሙስሊም ተማሪዎች በሙሉ ወደ ዩንቨርስቲ ስትመጡ በሚዛን ቴፒ ሙስሊም ተማሪዎች ጀመዓ አቀባበል ስለሚደረግላችሁ፣ ስለዚህ ለማንኛውም እርዳታ እነዚህን ስልኮች መደወል ትችላላችሁ።
Mizan-Tepi University 2018 Freshman and Remedial program for all Muslim students who have been assigned to the university — you will be welcomed by the Mizan-Tepi University Muslim Students Jama’a, so you can call these phone numbers for any help you need.
📞 +251 941 400 147 – Muhammad Asrar
📞 092 263 8097 – Abdurahmen
📞 096 390 6763- Masud
Mizan-Tepi University Muslim Students Jama’a
https://t.me/EHEMSU
ጅማ ዩኒቨርሲቲ የተመደባቹህ አዲስ ወንድምና እህቶቻችን፦
በቅድሚያ ለዚህ ላበቃችሁ አምላካችን አላህ ምስጋና ሁሉ ለሱ የተገባ ይሁን እያልን፤ እኛን በመቀላቀላችሁ እጅግ ደስተኞች ነን።
ጅማ ዩኒቨርሲቲ ሙስሊም ጀመአ (JUMJ) አዲስ እህትና ወንድሞቻችንን ለመቀበል ዝግጅታችንን ጨርሰን እናንተን በመጠበቅ ላይ እንገኛለን፤ ማንኛውንም information ለማግኘት እነዚህን የተመደቡ የጀመአ አባላቶችን Contact ማድረግ ትችላላችሁ::
ዋናው ግቢ (Main Campus)
1. ሙሐመድአሚን አማኖ
☎️ +251961973861
2. ኢምራን ሙደሲር
☎️ +251913335647
ቴክኖሎጂ ካምፓስ (JIT)
1. ሰይድ መሐመድ
☎️ 0994103863
2. ሙባረክ ሁሴን
☎️ +251976558719
ግብርና ካምፓስ (Agri-Campus)
1. ረመዳን
☎️ 0977235953
2. ዐብዱረዛቅ
☎️ +251970248251
3. ሽኩሪ
☎️ 0948573198
አዲስ የምትገቡ እህቶች የሴት ተወካዮችን በነዚህ ወንድሞች በኩል ማግኘት ትችላላቹ !
ጅማ ዩኒቨርሲቲ ሙስሊም ጀመአህ (JUMJ)
https://t.me/EHEMSU
አዲግራት ዩኒቨርሲቲ ለደረሳችሁ አዲስ ገቢ ሙስሊም ተማሪዎች:- የአዲግራት ዩኒቨርሲቲ ሙስሊም ተማሪዎች ጀመዓ እናንተን አዲስ ገቢ ሙስሊም ተማሪዎች በኢስላማዊ እህት ወንድማማችነት አቅፎ እና ደግፎ ለመቀበል ዝግጅቱን ጨርሷል:: ከመረጃዎች ጀምሮ የሚያስፈልጋችሁን ማንኛውም ነገሮች ከላይ በምስሉ ላይ በተቀመጡት ስልክ ቁጥሮች መጠየቅ ትችላላችሁ
