StMarkIS Community
الذهاب إلى القناة على Telegram
St. Mark Int. school offers its service in accordance with national and Finland's curriculum. 👉 Join for latest update and info #StMarkIntSchool ☎️ 0912-506470/71 Telegram Message - @StMarkSchool
إظهار المزيد1 719
المشتركون
+624 ساعات
+707 أيام
+9530 أيام
أرشيف المشاركات
1 713
🔤🔤🔤🔤🔤🔤🔤🔤
Reminder for Grade 6 and Grade 8 ACP Students:
There will be an after-class tutorial program tomorrow, Saturday, March 21, 2026.
Please come prepared!
1 713
🔤🔠🔠🔠🔠🔠
Dear parents and students, please log in to the portal to view the third-quarter final exam schedule.
https://portal.saintmarkschool.net
1 713
🔤🔠🔠🔠🔠🔠
ማስታወቂያ
ቀን፡- ሐሙስ ፣ መጋቢት 17 ፣ 2018 ዓ.ም
ለተከበራችሁ ወላጆች/አሳዳጊዎች:-
ጉዳዩ፡ የ4ኛ ሩብ ዓመት የትምህርት ክፍያ አከፋፈልን ይመለከታል
የ4ኛው ሩብ ዓመት የትምህርት ቤት ክፍያ ከመጋቢት 17 እስከ መጋቢት 27/2018 ዓ.ም. ድረስ ያለ ቅጣት መክፈል የምትችሉ መሆኑን እየገለፅን፣ ከመጋቢት 28/2018 ዓ.ም. ጀምሮ ግን ክፍያ የሚፈጽሙ ወላጆች 500 (አምስት መቶ) ብር ቅጣት የሚጨመር መሆኑን እናሳውቃለን።
የባንክ ሂሳብ ቁጥር፦
• ባንክ፡ አቢሲኒያ ባንክ ብቻ
• ሂሳብ ቁጥር፡ 163193477
ጥብቅ ማሳሰቢያ፦
1. የክፍያ ማስረጃ አቀራረብ፡
ክፍያ ከፈጸሙ በኋላ የተማሪውን ማንነት በትክክል ለማወቅ እንዲረዳን እባክዎን ከሚከተሉት አማራጮች አንዱን ይጠቀሙ፦
I • የከፈሉበትን ደረሰኝ በአካል ለፋይናንስ ቢሮ በማምጣት ያስመዝግቡ።
II • የደረሰኙን ኮፒ በተማሪው መገናኛ (Communication) ደብተር ውስጥ አድርገው ይላኩ።
III • በቴሌግራም ቁጥር 0912-50-64-71 ላይ የደረሰኙን ፎቶ ይላኩ።
ማስታወሻ፡- ከሌላ ባንክ የሚደረግ የገንዘብ ዝውውር ወይም የሞባይል ባንኪንግ ትራንስፈር ተቀባይነት የለውም።
2. ከፈተና ጋር በተያያዘ፡
ወቅታዊ ክፍያ ያላጠናቀቀ ተማሪ የ4ኛውን ሩብ ዓመት ማጠቃለያ ፈተና መቀመጥ የማይችል መሆኑን እናሳስባለን። በዚህ ምክንያት ለሚፈጠረው ማንኛውም ችግር ትምህርት ቤቱ ተጠያቂ አይሆንም።
ለምታደርጉልን ትብብር ከወዲሁ እናመሰግናለን!
ት/ቤቱ
1 713
🌹🔤🔤🔤🔤🔤🔤🌹
📅 PARENT CHECKLIST
Dear Parents, please check this list daily before your child goes to school:
✅💇 Hair: groomed and neat
✅✂️ Nails: trimmed and clean
✅👕 Uniform: clean and ready
✅👟 Shoes: clean and tied
✅📝 Homework: done and packed
✅📚 Assignments: done and packed
✅📦 Project (if given): done and packed
✅📖 Books & exercise books: pack according to the posted schedule
✅✏️ Pencil case: pencils, eraser, sharpener, ruler
✅🚰 Water bottle: filled
✅🥪 Snack/lunch: packed
✅🧼 Hygiene: washed face, brushed teeth
✅😷 Mask (if required): packed/worn
✅🧻 Tissues/handkerchief: packed
✅👓/💊 Glasses/medicines (if needed): packed with note to teacher
✅⏰ Arrival time (1:55): come to school on time
Thank you for your support.
1 713
ገብር ኄር
የዐቢይ ጾም ስድስተኛ ሳምንት ገብር ኄር የተሰየመው በቅዱስ ያሬድ ነው፡፡ በዚህ ሳምንት ለሰው ሁሉ የማገልገያ ጸጋ መሰጠቱን፣ ሰጪው እግዚአብሔር አምላክ መሆኑን፣ ቅን አገልጋዮች ስለሚቀበሉት ዋጋ ፣ ሰነፍ አገልጋዮች ስለሚጠብቃቸው ፍርድ ይሰበካል፡፡ «ገብር ኄር ወገብር ምእመን ዘአሥመሮ ለእግዚኡ፤ ጌታውን ያስደሰተው አገልጋይ ታማኝና ቸር አገልጋይ ነው፤መኑ ውእቱ ገብር ኄር፤ ቸር አገልጋይ ማን ነው?» እያሉ ሊቃውንተ ቤተ ክርስቲያን ይዘምራሉ፤ በቅዳሴው ደግሞ የማቴዎስ ወንጌል ፳፭፤፲፬-፴ ይነበባል።
፩. የምሳሌው ትርጉም
የመክሊቱ ባለቤት አምላካችን መድኃኒታችን ኢየሱስ ክርስቶስ ነው፤ ባለ አምስት፤ ባለ ሁለትና ባለ አንድ መክሊት የተቀበሉት በጥምቀት ጸጋ መንፈስ ቅዱስን የተቀበሉ፤ተምረው የሚያስተምሩ መምህራን ናቸው፡፡ የስጦታው መለያየት መበላለጥን ለማሳየት ሳይሆን የአንዱ ጸጋ ከሌላው እንደሚለይ የሚያጠይቅ ነው፤ «መንፈስ ቅዱስ አንድ ሲሆን ስጦታው ልዩ ልዩ ነው፡፡ ጌታም አንድ ሲሆን ልዩ ልዩ አገልግሎቶች አሉ» ፩ቆሮ ፲፪፥ ፬፡፡
ባለ አምስትና ባለ ሁለት መክሊት የተባሉት አገልጋዮች ቃለ እግዚአብሔርን ከተማሩ በኋላ መክረው አስተምረውና ራሳቸውን አስመስለው ያወጡ ናቸው፡፡ ባለ አንድ መክሊት የተባለው ዐላውያን ነገሥታት፤ ዐላውያን መኳንንት እሳት ስለት አሳይተው ቢያስክዱኝ፣መናፍቃን ተከራክረው ቢረቱኝ፣ ምላሽ ቢያሳጡኝ፣ ሃይማኖቴን ቢያስቱኝ ብሎ ከማገልገል ይልቅ ሃይማኖቱን የማያስተምርና የማይመሰክር ነው፡፡ «ስለዚህ በሰው ፊት ለሚመሰክርልኝ ሁሉ እኔም በሰማያት በአለው አባቴ ፊት እመሰክርለታለሁ፤ በሰው ፊት የሚክደኝን ግን እኔም በሰማያት በአለው አባቴ ፊት እክደዋለሁ» ብሏል፤ ማቴ ፲፤፴፪ ፡፡ ስለዚህ በተሰጠን መክሊት በተባለ ጸጋ በሰው ሁሉ ፊት በማገልገል ልንመሰክር ይገባል፡፡
1 713
🔤🔤🔤🔤🔤🔤🔤🔤
Reminder for Grade 6 and Grade 8 ACP Students:
There will be an after-class tutorial program tomorrow, Saturday, March 21, 2026.
Please come prepared!
1 713
መጋቢት 10/2018 ዓ.ም.
የማጠናከሪያ ትምህርት (ACP) ክፍያ ማስታወቂያ
(ለ22 ቅርንጫፍ ወላጆች/አሳዳጊዎች)
ውድ ወላጆች/አሳዳጊዎች፣
የማጠናከሪያ ትምህርት (ACP) ክፍያዎችን በተመለከተ፦
1. ያልተከፈሉ ክፍያዎች፡- እባክዎን ከጥቅምት-የካቲት ክፍያዎችን ያላጠናቀቃችሁ ወላጆች በአፋጣኝ እንድታጠናቅቁ እናሳስባለን።
2. የደረሰኝ ቅጂ በቴሌግራም (0912-50-64-71) ፣ (0710-12-12-45) ወይም በአካል ያቅርቡ።
ከሰላምታ ጋር!
ት/ቤቱ
1 713
Reminder: Please submit your worksheets on time. Once the deadline passes, we can't accept any late work.
Submissions received after the deadline will not be accepted, and no scores will be recorded for late submissions.
We have observed that only a few students have submitted their worksheets so far. Please take a moment to check the "Submissions" column in the worksheet status table below — it shows the current number of submissions received for each grade and subject.
1 713
Dear students,
Worksheets has been posted on the portal for Grades 1–8. Please log in, open the worksheet for your grade, and complete all questions carefully before the deadline. Late submissions may not be accepted, so make sure you finish and submit your work on time.
portal.saintmarkschool.net
Thank you!
1 713
“በመንግሥቱ ግርማ በሚመጣበት ጊዜ፥ ያን ጊዜ በክብሩ ዙፋን ይቀመጣል።” (ማቴ. ፳፭፥፴፩)
ደብረ ዘይት በጾማችን አጋማሽ ላይ የቆመ የክብር ተራራና የፍርድ ማማ ሲሆን፣ በ"ዘወረደ" የታየው ትሕትናው በግርማ መንግሥቱ የሚገለጥበት የታላቁ ምጽዓቱ መታሰቢያ ነው፤ ቅዱስ ኤፍሬም ሶርያዊ "ጾም የደብረ ዘይት መሰላል ናት፤ በጾም ራሱን ዝቅ ያደረገ በደብረ ዘይት ላይ ከሚገለጠው ከክርስቶስ ጋር ከፍ ይላል" እንዳለው፣ ይህ ሰንበት በኃጢአት ደዌ ለዛለች ነፍስ የፈውስ ድምፅ ብቻ ሳይሆን "ለሙሽራው መምጣት ተዘጋጅ" የሚል የንቃት ጥሪ የሚታወጅበት ነው ታላቁ ቅዱስ ባስልዮስ "ጾም ያለ ምግባር እንደጠፋ መብራት ነው" በማለት እንዳስገነዘበን፣ ንዑሰ ክርስቲያኑም ሆነ ምእመኑ ከጥላው ዓለም ወጥተው ለዘላለም ብርሃን የሚታጩበት በመሆኑ፣ ጌታችን "የሰው ልጅ በታላቅ ኃይልና በብዙ ክብር ሲመጣ ያዩታል" (ማቴ. ፳፬፥፴) ብሎ እንደተናገረው፣ ደብረ ዘይት ከምድራዊ ድካም ወደ ሰማያዊ ወራሽነት የምንሻገርበት የታላቅ ተስፋችን ማረጋገጫ ነው።
1 713
Important Notice
Dear Grade 6 and Grade 8 ACP Students,
Please be informed that school will be closed tomorrow, Saturday, March 14, 2026 (ቅዳሜ፣ መጋቢት 6 ፣ 2018 ዓ.ም)
1 713
መልእክት ለተማሪዎች
ለመጪው አጋማሽ ፈተና (Mid Exam) ዝግጅት እንዲረዳችሁ፣ ከዛሬ 12፡00 ሰዓት ጀምሮ በኦንላይን (Online) የሚለቀቁ ወርክሽቶችን እንድትሰሩ እናበረታታለን።
ወርክሽቶቹን ከመስራታችሁ በፊት የተማራችሁትን ትምህርት በደንብ መከለስ እንዳለባችሁ አትርሱ።
ት/ቤቱ
1 713
ማስታወቂያ
የ3ኛ ሩብ ዓመት ክፍያ ያልከፈላችሁ ወላጆች፣ ክፍያውን ከ500 ብር ቅጣት ጋር በአቢሲኒያ ባንክ ቁጥር 163193477 ብቻ ፈጽማችሁ ደረሰኝ በ0912-50-64-71 እንድትልኩ እናሳስባለን።
ክፍያ ያላጠናቀቀ ተማሪ የ3ኛ ሩብ ዓመት አጋማሽ ፈተና መፈተን የማይችል ሲሆን፣ በዚህ ምክንያት ለሚፈጠረው ችግር ት/ቤቱ ኃላፊነት የማይወስድ መሆኑን እንገልጻለን።
ት/ቤቱ
