ANIMUT ZELEKE (DR)
الذهاب إلى القناة على Telegram
915
المشتركون
لا توجد بيانات24 ساعات
-47 أيام
-2630 أيام
جاري تحميل البيانات...
القنوات المماثلة
لا توجد بيانات
هل تواجه مشاكل؟ يرجى تحديث الصفحة أو الاتصال بمدير الدعم الخاص بنا.
سحابة العلامات
لا توجد بيانات
هل تواجه مشاكل؟ يرجى تحديث الصفحة أو الاتصال بمدير الدعم الخاص بنا.
الإشارات الواردة والصادرة
---
---
---
---
---
---
جذب المشتركين
أغسطس '26
أغسطس '260
في 0 قنوات
يوليو '26
+4
في 0 قنوات
Get PRO
يونيو '26
+17
في 0 قنوات
Get PRO
مايو '26
+10
في 0 قنوات
Get PRO
أبريل '26
+20
في 0 قنوات
Get PRO
مارس '26
+7
في 0 قنوات
Get PRO
فبراير '260
في 0 قنوات
Get PRO
يناير '26
+26
في 0 قنوات
Get PRO
ديسمبر '25
+4
في 0 قنوات
Get PRO
نوفمبر '25
+124
في 0 قنوات
Get PRO
أكتوبر '25
+321
في 0 قنوات
Get PRO
سبتمبر '25
+104
في 0 قنوات
Get PRO
أغسطس '25
+31
في 0 قنوات
Get PRO
يوليو '25
+130
في 0 قنوات
Get PRO
يونيو '25
+55
في 2 قنوات
Get PRO
مايو '25
+41
في 0 قنوات
Get PRO
أبريل '25
+59
في 0 قنوات
Get PRO
مارس '25
+21
في 0 قنوات
Get PRO
فبراير '25
+6
في 0 قنوات
Get PRO
يناير '25
+132
في 0 قنوات
Get PRO
ديسمبر '24
+731
في 1 قنوات
| التاريخ | نمو المشتركين | الإشارات | القنوات | |
| 01 أغسطس | 0 |
منشورات القناة
| 2 | የድሃ ልጅ ቤት ጀነራሎች G+30 እየገነቡ ነው | 243 |
| 3 | ጠላት ደጋ ዳሞትን መቆጣጠር የጎጃምን ቀጠና የፉኖ ትጥቅ ትግል ቅስም መስበር ነው ብሎ ያምናል። ጁላና ሙሀመድ ፍላጎታቸው ቢሳካ እንደ ጮቄ ያሉ 09ወረዳ የሚያዋስኑ የጎጃምን ከፍታማ ቦታዎች ተቆጣጥሬ ከላይ ወደታች መልሶ ማጥቃት መክፈት፣ በፉኖ በኩል ወደከተማ የማጥቃት እንቅስቃሴ እንዳይኖር ቀድሞ ውጊያ መክፈት፣ በቀጣይም ቆላማ ቦታዎችን መውረር እቅዱ አድርጎ እየተንቀሳቀሰ ነው። ግን ይሆናል ወይ?!
፤
ከዕለታት በአንድ ቀን ከገጠመኞቼ መሀከል👇🏿
አንድ የዳሞት ገበሬ በውጊያ መሀል ከኋላ ዘግይቶ ኑሮ ከፊት የቀደሙ ጓደኞቹ አምስትም ስድስትም ክላሽ ማርከው ሲመለሱ ይመለከታል። ከኋላው ዞር ብሎ ሲመለከት ደግሞ ዝናቡ ልንገረው ከኋላ ተቀምጦ የተማረኩ የቡድን መሳሪያዎችን ሲቀበል ይመለከታል። ንግግር ተጀመረ፦
ገበሬው፦ እኔ የምለው አለቃ ዝናቡ…
ዝናቡ፦ አቤት
ገበሬው፦ ሁሉም ጠላት ተገድሏል፣ ተማርኳል። አብይ መቼ ነው ሌላ መከላከያ ወደ ፈረስ ቤት የሚልክ?!
ዝናቡ፦ ለምን? ደጋ ዳሞት እንዲያዝ ትፈልጋለህ ማለት ነው?
ገበሬው፦ ኤዲያ ሀብታምና ደሀ አድርገውን ሄዱ ብየ ነው እንጅ፤ እነ አዋ እከሌ ይሄንን ያክል ክላሽ ማርከው መሄዳቸው ሲሰማ ምሽቴስ ከአልጋው ላይ አብራኝ አደረች ብለህ ነው?!።
፤
ጦርነትን የሚፈሩ ህዝቦች የራሳቸው የነፃነት ታሪክ የላቸውም እንዲሉ ሀገር ወዳድ ፀሀፊያን አብይ ይሄንን ስነልቦና እሰብራለሁ ብሎ ሲኳትን አራተኛ ክረምት ላይ ደርሰናል። ግን የት ላይ ደረስን?!
፤
በመሀመድ ተሰማ ቀጥታ ትዕዛዝ ቢኤም፣ ጀኔራል መድፍ፣ ጄት፣ ድሮን፣ ሞርተር የታጠቁ የጠላት ሜካናይዝድ ሀይል በየዓይነቱ የርቀት ሰሌዳቸውን ወድረው በመጥመድ የፋኖ ሀይል ይዞታ ናቸው ወደሚሉት ቀጠና ዛሬም ድረስ ተኩስን እያዘነቡ ነው። የጠላት እግረኛ ሀይል ከገባው ውስጥ የረገፈው ይበልጣል። የተማረከበትን ሀይል ለማስለቀቅ ጫና እፈጥራለሁ የሚለው የጁላ ጦር ሀይሉ ለከፉ እልቂት ተዳርጓል። በደጋ ዳሞት ብቻ በአራት ክረምት ውስጥ ከ13 ጊዜ በላይ ሙሉ የድምሰሳ ታሪክን የተከናነበው የጠላት ሀይል ፈረስ ቤት መግባት ያስፈነጠዘው ይመስላል።
፤
ይህን ወራሪ ሀይል አዛብተን በመበተን፣ ደምስሰን በመማረክ ተግፎ የመጣ ዓላማ-አልባ መሆኑን እናሳየዋለን። እናደርገዋለንም።
፤
በሌላ ጎኑ ደግሞ ይህ የጠላት ሀይል ፈንጠዝያ፣ የዘነቡብን ሮኬቶች፣ የተወነጨፉ ቅንቡላዎች ሁሉ “ፉኖ አሁን ለደረሰበት አስተማማኝ ቁመና ከበቂ በላይ ማሳያ” ናቸው። እየለቃቀምነው የተባለው ስውሩ ጦር፣ እጅ ሰጡን ተብሎ የደነቆርነበት መንፈስ የሆነ ጦር “በምን ዓይነት ቁመና ላይ ለመገኘቱ” ሰሞንኛ የጠላት ዘመቻ ምስክር ናቸው። በክላሽ ያልተበተነው ኢመደበኛ ሀይል በቢኤም የማይፈርስ፣ በመድፍ የማይበረግግ፣ በድሮን የማይደናበር አቅምን ገንብቷል። የሚጠመዱበትን ርቀት፣ የፍንዳታ ወሰንና ድምፃቸውን የተረዳው ሀይላችን በቅርብ እነዚህን ከባባድ መሳሪያዎች ማርኮ ይታጠቃቸዋል። Mark My Words.
፤
የ insurgence ላይ በርካታ ፅናትን ያደረጉ የዘርፉ ምሁራን ለፋሽሽታዊ መሪዎች አንድ ጠንካራ ሀሳብን ይመክራሉ፦ “ከተመሰረተበት ጀምሮ የቆይታ ጊዜው ስድስት ወር ያለፈን የታጠቀን ድርጅት በሀይል አማራጭ ማጥፋት ስለማይቻል ፖለቲካዊ መፍትሄ እንዲመርጡ”ይመክራሉ። በዚህ ረገድ አብይ አህመድና አገዛዙ በወታደራዊ ሀይል የሚያንበረክኩት የአማራ ህዝብና ትግል እንደማይኖር ተዘግቶ ያደረ መራር ሀቅን የያዘ ማኅደር ነው።
፤
አፉብን የተበተነውን የአማራ ትጥቅ ትግል ሽክፍ አድርጎ በመጠርነፍ አንድነቱን አስጠብቆ እየተጓዘ ነው። ይህ አካሄድ ያስፈራቸው የጠላት ክንፍ ሁሉ አንድነቱ ያልጠበቀ ወይም የላላ ድርጅታዊ መስተጋብር እንዲኖር መስራታቸው የሚጠበቅ ነው። በተጨባጭ የጠላት አሰላለፍ አካል የሆኑ ግን ደግሞ ከአማራ ግዛት ውስጥ የአንዱ ክፍለ ሀገር ተቆርቋሪ በመምሰል መርዝ የሚረጩት ቢችሉ ትግሉን በአንድ ቀን አዳር የመበተን ፍላጎት ነበራቸው። ይህም ደግሞ የማይሳካው የዚህ ትግል ድል ያስገኘው ሌላኛው መራር ሀቅ ነው። ትግሉ በድል ብስራት እስኪጠናቀቅ ድረስ እኚህ መሰል አካላት ማወናበዳቸው ይቀጥላል።
፤
ባልተያያዘ ርዕስ አሲምባ በሚኖራቸው ቤዝ ጉዳይ ላይ ከአልጀሪያም ይሁን አዲስአበባ ከምትገኝ አንዲት ጋራጅ ጀርባ በሚደረግ ክርክር መስማማት ያቃተው ኢህአፓ አሁን መሬት ላይ ካለው የፉኖ ትግል ጋር ምንም ዓይነት የመስመር አንድነት የለውም። ከአሁን በፊት እንደተናገርኩት የምንጓዝበት ፎርሙላ ለጠላት ፍቺ ትርጓሜ የራቀ ፍፁማዊ መስመር የተከተለ ነው። በ “ሸ” እና “ቸ” የተፋጀው ትውልድና አስተምህሮው ከዚህ የለም። ዱር ቤቱን ለማድረግ ያወላወለ ሀይልም ከዚህ የለም። በኛ ትውልድና በያ ትውልድ መካከል የአስተሳሰብ፣ ሰው ሀይል፣ መሳሪያና ርዕዮት በጣም ሩቅ የሆነ ልዩነት አለ። ከምንም በላይ ደግሞ “ሞቱ ሲጠበቅ ከመቃብር ፈንቅሎ የወጣው የአማራ ብሄርተኝነት አራማጆች” ነን።
፤
እኛ ያልፈቀድንለት ስርዓት እንዳይፀና አድርገን ተቅበዝባዥ እንዳደረግነው ሁሉ “የክብርና ኩራት ታሪክን እየፃፍን፣ ከሙሉ ክብርና ማንነታችን ጋር የተዋሀደ ሀገርና የራስ የሆነ ሀገረ መንግስት” እንገነባለን። | 260 |
| 4 | አንዲት ላም ከገደል ወደቃ ጫካ ውስጥ ከሌሎች ላሞች ተነጥላ ቀረች። እረኛውና የአካባቢው ሰዎችም ሊፈልጓት ይወጣሉ።
...
ካገኟት በኋላ የመጡት ሰዎች በሁለት ሃሳብ ተከፈሉ፤ ገሚሱ "እዚሁ አርደን ስጋዋን እንውሰድ" ሲሉ፣ የቀሩት ደግሞ "አግዘን እናውጣትና እናሻግራት" አሉ።
...
በመጨረሻም "እናሻግራት" የሚለው ሃሳብ አሸንፎ ከገደሉ አወጧት። ላሟም ስትመለስ እረኛዋን፣ "ሊበላኝ የመጣውንና ሊያወጣኝ የመጣውን ለየሁ" አለችው።
...
በህይወታችን አስቸጋሪ ወቅት ላይ ስንሆን ነው፣ ከችግራችን ሊያወጣንና ሊያሻግረን የመጣውንና ከችግሩ ጋር አብሮ ሊያጠፋ የመጣውን ሰው የምንለየው። ችግር የሰውን ትክክለኛ መልክ የሚያሳይ መስታወት ነው። | 352 |
| 5 | የአዳር ሁኔታ 5ተኛ ቀን!
ወደ ፈረስ ቤት ለመግባት ኃይል ይዘው የተንቀሳቀሱት የጠላት ጦር አመራሮች፦
➊
ሌ/ጀነራል መሃመድ ተሰማ የቀጠናው ኮማንድ አዛዥ
➋
ሜ/ጀነራል ተስፋዬ ረጋሳ (የጎጃም ቀጠና ኮማንድ ዘመቻ ኃላፊ)
➌
ብ/ጀነራል መላኩ ገላነህ የ302ኛ ኮር አዛዥ
➍
ብ/ጀነራል ሶፊያን በክሪ/መሀመድ የ602ኛ ኮር አዛዥ
➎
ኮ/ል አበበ ምስራቅ ዕዝ 23ኛ ክፍለጦር አዛዥ በገነት አቦ እና በማክሰኝት ወደ ጠሊም
➏
ኮ/ል ጀማል የ73ኛ ዞብል ክፍለጦር አዛዥ በቋሪት ብር አዳማ ወደ ሃሙስ ገበያ
➐
ኮ/ል ገ/ኪዳን ሃድጉ የ79ኛ ክፍለጦር አዛዥ በብር አዳማ ሃሙስ ገበያ ማታ የተጨመረ
❽
ኮ/ል አታሉ የ6ኛ ዕዝ የ25ኛ ክፍለጦር አዛዥ በአረፋ በኩል
❾
ስሙ ያልተለየ የ75ኛ፣ የ18ኛ እና 32ኛ ጥምር ኃይል የሚመራ በደንበጫ በኩል ከጀነራል ሶፊያን መሀመድ ጋር በመሆን ወደ ፈረስቤት ተንቀሳቅሰዋል።
በድምሩ፦
---4 ጀነራሎች
---ከ7 በላይ ኮለኔሎች (የኮር ዘመቻ እና ድጋፍ ሰጪ ኮለኔሎች ጨምሮ) የሁለት ዕዞች (የ6ኛ ዕዝ እና ምሥራቅ ዕዝ ጥምረት) መግባት ችለዋል። አመራሩ ገብቶ ፎቶ ይነሳል፤ ሠራዊቱ ምሽግ ውስጥ ሠንብቶ ተጠዝጥዞ ይወጣል። ሌላ የተለየ የሚፈጥረው ነገር የለም!
የብልፅግና ዙፋን ጠባቂ #ቀይ_ባሕርን የተቆጣጠሩት ያህል ደጋ ዳሞት ተቆጣጠርን እየተባለ በሰበር ዜና እያጯጮኸው ይገኛል። | 355 |
| 6 | በምዝገባ ወቅት ስምዎ ተሳስቶብዎታል? ወይስ በህጋዊ መንገድ ስምዎን ቀይረዋል?
መሰል ጉዳዮችን በቀላሉ ለማስተካከል ወደ ድረ-ገጽ id.et/update ሲገቡ እነዚህ ወሳኝ ነጥቦች እንዳይረሱ፦
1. የስም እርማት ለማድረግ (ለጥቃቅን ስህተቶች)
ወደ ድረ-ገጹ እንደገቡ "የተሳሳተ የስነ-ህዝብ መረጃ ለማስተካከል" የሚለውን አማራጭ ይምረጡ።
* በምዝገባ ወቅት ካስገቡት መታወቂያ ላይ ያለው ስም ትክክለኛ ሆኖ ፋይዳ ላይ ግን ስህተት ካለው፣ ያለምንም ተጨማሪ ማስረጃ፣ የተሳሳተውን ፊደል ብቻ ማስተካከል ብቻ ይጠበቅብዎታል።
* ስህተቱ ትንሽ የፊደል ልዩነት (የስምን ትርጉም የማይቀይር) ከሆነ፣ ትክክለኛው ስም ያለበትን መታወቂያ “upload” በማድረግ ማስተካከል ይችላሉ።
2. የስም ለውጥ ለማድረግ (ሙሉ ለሙሉ ስም ሲቀየር)
ወደ ድረ-ገጹ እንደገቡ "የስነ-ህዝብ መረጃ ለማደስ" የሚለውን አማራጭ ይምረጡ።
* የፍርድ ቤት ውሳኔ ሙሉ ገጽ፦ የስም ቅያሪ የተደረገበትን የፍርድ ቤት ውሳኔ ሙሉውን ገጽ (በዋናው ቋንቋ እና ወደ አማርኛ የተተረጎመውን) በግልጽ በሚታይ መልኩ ስካን (Scan) አድርገው ያስገቡ።
* አዲሱን ማስረጃ ማያያዝ፦ በአዲሱ ስምዎ የተስተካከለ ማንኛውንም አይነት ህጋዊ መታወቂያ ፎቶ አንስተው (Upload በማድረግ) ማደስ ይችላሉ።
____________
Did you make a mistake with your name during Fayda registration? Or have you legally changed your name?
Correcting or updating your details is quick and easy! Visit our official update portal at id.et/update and follow these simple steps based on your situation:
1️. For Name Correction (Minor Spelling Errors)
If your name is spelled correctly on your supporting documents but has a typo on your Fayda ID, you can easily correct it.
What to select: Choose "Correct Demographic Data" on the portal.
How to fix it: Edit the specific letter(s) that need fixing.
Requirement: Upload a valid legal ID that displays the correct spelling of your name.
2️. For Name Change (Complete Legal Name Change)
If you have officially and legally changed your full name, you can update your Fayda ID records to show your new name.
What to select: Choose "Update Demographic Data" on the portal.
Requirements:
Full Court Decision Document: Scan and upload the complete official court ruling regarding your name change. Please ensure you provide both the original language version and the translated Amharic version.
Supporting Evidence: Upload a clear photo or scan of another valid legal ID that has already been updated with your new legal name.
👉 Get started today: Head over to id.et/update to keep your Fayda ID accurate and up to date! | 506 |
| 7 | እንባዬን የት ላርገው?
ቀና በል ይሉኛል-- ወዴት ልበል ቀና
ከላይ ተደፍቶብኝ- አገር እንደቁና
ጣራው ባጡ ቀርቦኝ
በር አልባ ግድግዳ- እንደ ዝናር ከቦኝ
በጫጩት ጉልበቴ- እየተወራጨሁ
እንባየን ዘግኘ- ሽቅብ እየረጨሁ፤
ወደ አማልክት ብጮህ-ጠሎቴን አይሰሙት
በየት በኩል ኖሬ፤
በየት በኩል ልሙት::
በምን ይገለጻል- የትውልዴ አበሣ
ከመንበርከክ ብዛት- መራመድ የረሣ
ያልፋል ተለጉሞ
ያልፋል ተከርችሞ
የጉልበቱን ኮቴ- ምድር ላይ አትሞ::
ወፈፌ ቀን አልፎ- እብድ ቀን ሲመጣ
ማልቀስ አመጽ ሲሆን- በሸንጎ ሚያስቀጣ
እንባዬን የት ላርገው?
ወዴት ልሸሽገው?
(በእዉቀቱ ስዩም) | 510 |
| 8 | ሼርርር❗
📱 Xenderን ለፋይል ማስተላለፊያ ብቻ የሚጠቀሙ ከሆነ እነዚህን 4 ድብቅ ጥቅሞች አምልጠውዎታል!
ብዙዎቻችን Xenderን የምናውቀው ፎቶ እና ቪዲዮ ከስልክ ስልክ ለመላላክ ብቻ ነው። ነገር ግን ይህ መተግበሪያ ህይወታችንን የሚያቀሉ ሌሎች አስገራሚ ጥቅሞችን በአንድ ላይ ይዟል።
መተግበሪያው ውስጥ ተደብቀው የሚገኙትን 4 ዋና ዋና ጥቅሞች እነሆ👇
1️⃣ ቪዲዮን ወደ MP3 (ኦዲዮ) መቀየር
ጥቅሙ፡ የቪዲዮ ሙዚቃዎችን ወይም ንግግሮችን ወደ ኦዲዮ (Audio) ለመቀየር ሌላ ተጨማሪ መተግበሪያ መጫን አያስፈልግዎትም።
አጠቃቀም፡ Xender ውስጥ ገብተው ከታች "ToMP3" የሚለውን ይጫኑ ➡️ "Select Video" የሚለውን በመንካት ቪዲዮዎን ይምረጡ። በሰከንዶች ውስጥ ወደ MP3 ይቀየርልዎታል።
2️⃣ የማህበራዊ ሚዲያ ቪዲዮዎችን ማውረጃ (Downloader)
ጥቅሙ፡ ከፌስቡክ፣ ከኢንስታግራም ወይም ከቲክቶክ ቪዲዮዎችን በቀላሉ ማውረድ ይችላሉ።
አጠቃቀም፡ Xender ውስጥ ከታች "Social" የሚለውን ይጫኑ ➡️ ማውረድ የሚፈልጉትን የቪዲዮ ሊንክ (Link) ኮፒ አድርገው እዚህ ላይ ይለጥፉ (Paste ያድርጉ) ➡️ "Download" የሚለውን ይንኩ።
3️⃣ ያለ ኬብል ስልክን ከኮምፒውተር ጋር ማገናኘት
ጥቅሙ፡ ምንም አይነት የዩኤስቢ (USB) ኬብል ሳይጠቀሙ ፋይሎችን ከስልክ ወደ ላፕቶፕ/ኮምፒውተር በፍጥነት መጫን ያስችላል።
አጠቃቀም፡ Xender ላይ በቀኝ በኩል ያለውን ምልክት ነክተው "Connect to PC" ይምረጡ ➡️ የስልክዎን Hotspot አብርተው ኮምፒውተርዎን ያገናኙ ➡️ ኮምፒውተርዎ ብሮውዘር (Browser) ላይ ስልኩ ያሳየዎትን የድር አድራሻ (IP Address) ይተይቡ።
4️⃣ አዲስ ስልክ ሲገዙ ዳታ ማዛወሪያ (Phone Clone)
ጥቅሙ፡ አዲስ ስልክ ሲቀይሩ በድሮ ስልክዎ ላይ ያሉትን ስሞች (Contacts)፣ ፎቶዎች እና መተግበሪያዎች በአንድ ጊዜ ወደ አዲሱ ስልክ ያዛውራል።
አጠቃቀም፡ በሁለቱም ስልኮች Xender ላይ "Phone Clone" የሚለውን ይምረጡ ➡️ አንዱን "Old" ሌላኛውን "New" በማድረግ ያገናኙ እና ሁሉንም መረጃዎች በቀላሉ ያዛውሩ። | 432 |
| 9 | ሰበር ዜና‼️
ሰራዊታችን ለተከታታይ ሁለት ቀናት ባደረገው ልዩ የተቀናጀ ኦፕሬሽን ጀግናው የራስ አበበ አረጋይ ክፍለጦር የደብረ ሊባኖስ ወረዳ ሁለት ከተሞችን ተቆጣጠረ።
አፋብን ሸ/ጠ/ግ/አ/ዕዝ
የአፋብን ሸዋ ጠቅላይ ግዛት አሳምነው ዕዝ አፄ አምደ ፅዮን ኮር አካል የሆነውየራስ አበበ አረጋይ ክፍለጦር ከአርበኞች ጦር ሰራዊት ጋር በቅንጅት በተሰራ ልዩ ኦፕሬሽን በግራርያ (ፍቼ ሰላሌ) አውራጃ የደብረ ሊባኖስ ወረዳ ዋና ከተማን ጨምሮ ሴት ደብር እና ውሻ ገደል የሚባሉ ሁለት የወረዳ ከተሞችን ዛሬ ረፋዱ ላይ በቁጥጥር ስር ማድረጉን ኮሩ በላከው የግንባር መረጃ አስታውቋል።
የደብረ ሊባኖስ ወረዳ የሆኑ በርካታ ነዋሪዎችን "የፋኖ ደጋፊ ናችሁ" በሚል ብዙዎችን ለሞትና ለስደት እንዲሁም ለከፍተኛ እስርና እንግልት የዳረጉ የወረዳው የብልፀሰግና አመራሮች ላይ ያነጣጠረ ጥቃት ሲፈፀም የፀጥታ ዘርፍ ኃላፊውና ሌሎች ቁስለኛ ሆነው ወደ ፍቼ ከተማ ሆስፒታል የተወሰዱ ሲሆን፣ ለአገዛዙ ቅጥረኛ በመሆን የመረጃ ስራ ላይ ሆነው ሲያገለግሉ በተገኙ ባንዳዎች ላይ ክፍለጦሩ የማያዳጋም ርምጃ በመውሰድ ከተማውን ተቆጣጥሯል።
የህዝብ ልጅ የሆነው ጀግናው ሰራዊታችን ትላንት ግንቦት 29 ቀን 2018 ዓ.ም ጀምሮ እስከ ዛሬ ግንቦት 30 ቀን 2018ዓ.ም ዕኩለ ቀን ድረስ በሞርተርና ዙ-23 ታጅቦ ከገጠመው አገዛዝ ጋር ባደረገው ልዩ ተጋድሎ ከተሞቹን ሲቆጣጠር እስከ ጫጋል ከተማ ድረስ አድማሱን ባሰፋው ውጊያ ሽንፈቱን የተከናነበው የብልፅግናው የግለሰቦች ታዛዢ ዘራፊ ሰራዊትና ጥምር ጦር ወደ ፍቼ ከተማ መፈርጠጡን ዕዙ በመረጃው አረጋግጧል።
''ክብር ለትግሉ ሰማዕታት''
ህልውናችን በተባበረ ክንዳችን
የአፋብን ሸዋ ጠቅላይ ግዛት አሳምነው ዕዝ ህዝብ ግንኙነት መምሪያ
ግንቦት 30/2018ዓ.ም | 501 |
| 10 | በውጭ ሀገራት የሚኖሩ ደንበኞች የባንክ ሂሳብን ከፋይዳ መታወቂያ ጋር ማጣመርን በተመለከተ
****
የኢትዮጵያ ብሔራዊ ባንክ ባወጣው መመሪያ መሠረት በዋና ዋና ከተሞች በሚገኙ የባንካችን ቅርንጫፎች የተከፈቱ የባንክ ሂሳቦች ባለቤቶች የሆኑና እስከ ግንቦት 6 ቀን 2018 ዓ.ም ከፋይዳ መታወቂያ ጋር ሳያጣምሩ የቀሩ ደንበኞች በቀጣይ እስኪያጣምሩ ሂሳባቸው በጊዜያዊነት እንዳይንቀሳቀስ መደረጉ ይታወቃል።
ከዚህ ጋር በተያያዘ የኢትዮጵያ ብሔራዊ ባንክ መኖሪያቸውን ከኢትዮጵያ ውጭ ያደረጉ ደንበኞች የባንክ ሂሳባቸውን ከፋይዳ መታወቂያ ጋር ማጣመር ሳያስፈልጋቸው በጊዜያዊነት በልዩ ሁኔታ መስተናገድ የሚችሉበትን አሠራር ዘርግቷል።
በዚህ መሠረት ከዚህ በፊት ሂሳብ በሚከፍቱበት ወቅት የመኖሪያ አድራሻቸው ከኢትዮጵያ ውጭ እንደሆነ በባንካችን የመረጃ ቋት የተመዘገበ ማስረጃ ያቀረቡ ደንበኞች ሂሳብ ያልታገደ መሆኑን እያሳወቅን፤ በተለያየ ምክንያት ውጭ ሀገር እንደሚኖሩ በባንካችን የመረጃ ቋት ላይ ያላስመዘገቡ እና የባንክ ሂሳባቸው የታገደባቸው ደንበኞች ከዚህ በታች በተገለፀው አግባብ መስተናገድ የሚችሉ መሆኑን እንገልፃለን፡
1. ከኢትዮጵያ ውጭ መኖራቸውን የሚገልፅ ማስረጃ ለምሳሌ - የትምህርት ማስረጃ፣ የህክምና ማስረጃ፣ የውጭ ሀገር መንጃ ፈቃድ፣ ከውጭ ሀገር የተሰጠ ውክልና፣ የመኖሪያ ፈቃድ (የሎው ካርድ)፣ የሥራ ፈቃድ ወይም ሀገር ውስጥ እያሉ የተሰጠ ውክልና ሆኖ ነገር ግን ውክልናው ላይ ውጭ ሀገር መኖራቸውን የሚገልፅ ሀሳብ ካለ በህጋዊ መኪሎቻቸው አማካኝነት በማቅረብ እግዱን ማስለቀቅ ይችላሉ፤
2. ዲፕሎማቶች የዲፕሎማቲክ ማህበረሰብ መታወቂያቸውን በማሳየት ወይም ሂሳቡ የተከፈተው በዲፕሎማት መታወቂያ ከሆነ እግዱ ተነስቶላቸው ሂሳባቸውን ማንቀሳቀስ ይችላሉ፤
3. ደንበኛው በውጭ ሀገር እንደሚኖር የሚያረጋግጥ የኢሜይል መልእክት በኢምባሲ/ቆንስላ በኩል ከመጣ እግዱ በጊዜያዊነት ተነስቶላቸው መሰተናገድ ይችላሉ፤
4. በተጨማሪም ደንበኞች በውጭ ሀገር መኖራቸውን ሊያስረዱ የሚችሉ ማስረጃዎችን በቀጥታ የባንክ ሂሳቡ በተከፈተበት ቅርንጫፍ ሥራ አስኪያጅ የኢ-ሜል አድራሻ ወይም በዲያስፖራ ባንኪንግ ክፍል የኢ-ሜል አድራሻ DiasporaBanking@cbe.com.et በመላክ እግዱን በጊዜያዊነት ማስነሳት ይችላሉ።
*
የኢትዮጵያ ንግድ ባንክ
ሁሌም የሚተማመኑበት ባንክ! | 389 |
| 11 | ፉኖተሰለም ላይ | 503 |
| 12 | ጠብቁኝ የአስከሪን ክምር ላሳያችሁ..... | 479 |
| 13 | لا يوجد نص... | 540 |
| 14 | ለገንዘብ ተብሎ የቤተክርስቲያን ሥርዓት መፍረስ የለበትም
ቤተክርስቲያን የራሷ የሆነ የማይደፈር፣ የማይለወጥ እና የማይሻር የሥርዓት መስመር አላት። ይህ ሥርዓት የቅድስናዋ መገለጫ እንጂ ለማንም ተብሎ የሚላላ ወይም የሚቀየር አይደለም። ማንኛውም አካል፣ የቱንም ያህል ትልቅ ሥልጣን ወይም የተለየ ዓላማ ቢኖረው፣ ወደዚህ ቅዱስ ስፍራ ሲመጣ የቤተክርስቲያንን ሥርዓትና ደንብ ማክበር ግዴታው ነው።
ተመልከቱ! ይህ አሁን እየተስተዋለ ያለው ድርጊት የሚፈጸመው በቅድስት ቤተክርስቲያን ውስጥ ነው። ድርጊቱን የፈጸሙት ሰዎች ለጉብኝት የመጡ ፈረንጆች (ቱሪስቶች) ናቸው።
ራቁታቸውን ሴቶቹ ወራዊ ግዳጅ ላይም ሊሆኑ ይችላል
ሩካቤ ሥጋም ፈጽመው ሊሆን ይችላል የሚጠይቅ የለም
ነገር ግን የቱሪስትነት መታወቂያ መያዛቸው ወይም የውጭ ዜጋ መሆናቸው ከሥርዓተ ቤተክርስቲያን በላይ ሊያደርጋቸው አይችልም። እግራቸው ቤተክርስቲያን ውስጥ እስከረገጠ ድረስ፣ የቦታውን ክብርና ሥርዓት የመጠበቅ ሙሉ ግዴታ አለባቸው።
የቱሪስትነት ገንዘብ ስለከፈሉ ብቻ በቅዱሱ ስፍራ ውስጥ እንዲህ ዓይነት መርከስ እና ሥርዓት አልባነት በፍጹም ሊፈቀድ አይገባም! ቤተክርስቲያን የንግድ ማዕከል ሳትሆን የእግዚአብሔር ቅዱስ ቤት ናት። የገንዘብ ጥቅም የቤተክርስቲያንን ክብርና ታሪክ ሊያረክስ አይችልም።
ስለሆነም የሚመለከታችሁ የቤተክርስቲያን አባቶች፣ አስጎብኚዎች እና የደብር አስተዳዳሪዎች ለገንዘብ ተብሎ የቤተክርስቲያን ሥርዓት ሲጣስ ዝም ልትሉ አይገባም። ጥብቅ ቁጥጥር ሊደረግበት እና ሥርዓቱ ሊያዝ ይገባል
"የእግዚአብሔር ቤት የጸሎት ቤት ትባላለች!" | 534 |
| 15 | -2147483648_-214955.webp | 495 |
| 16 | Fano Claims Senior Ethiopian Military Commander Killed in Wollega Ambush
The Amhara Fano National Movement (AFNM) has claimed responsibility for a deadly ambush targeting Ethiopian military forces in western Oromia, alleging that Brigadier General Asnake Aytenew was killed during clashes in the Wollega area.
According to Asres Mare, a senior figure within AFNM, Fano fighters launched an attack on a military convoy traveling between Nekemte and Gida Ayana in the Andodedi area on Sunday, triggering what he described as hours-long fighting between the two sides.
Asres said the operation was carried out by the Ansha Seid Command under Fano’s Bizamo division. He claimed the group seized eight military vehicles and captured a large quantity of weapons following the confrontation.
The Fano leader further alleged that Brig. Gen. Asnake Aytenew and troops under his command were killed during the operation. However, the claims have not been independently verified, and Ethiopian authorities have not issued any official statement regarding the reported incident.
The Ethiopian National Defense Force (ENDF) has yet to comment on the alleged ambush or the reported death of the senior officer.
Fano armed groups have intensified guerrilla-style attacks against federal forces in recent years, particularly across parts of the Amhara region and neighboring areas. The federal government has repeatedly described the movement as an extremist insurgency and accused it of receiving external backing.
In recent months, Ethiopian officials have linked Fano factions to alleged regional alliances involving Eritrea and elements associated with the TPLF, accusations that Fano representatives continue to deny.
The number of casualties suffered by Fano fighters during the latest reported clash remains unclear. AFNM leaders said additional details about the operation would be released later. | 505 |
| 17 | لا يوجد نص... | 437 |
| 18 | #ልማት_ይደገፋል
የደብረ ማርቆስ አየር ማረፊያ የሙከራ በረራ መጀመሩ ደስ የሚል ነው ፣ አየር ማረፊያው ቀሪ የተርሚናል ስራዎቹን ማጠናቀቅ አለበት ፣ ለምረጫ ቅስቀሳ ሆኖ እንዳይቀር መከታተል ያስፈልጋል ። እየተገነባ ያለው በህዝባችንና ሃብት ስለሆነ ብዙ የቀሩ ነገሮች ቢኖሩም የሙከራ በረራ መጀመረግን ለመለዋ የደብረ ማርቆስ ከተማ እና በዙሪያው ለሚገኘው የጎጃም ህዝብ እንኳን ደስ አላችሁ ማለት እፈልጋለሁ ።
አንሙት ዘለቀ | 617 |
| 19 | የባንክ ሒሳብን ከፋይዳ ዲጂታል መታወቂያ ጋር አላጣመሩም? ጊዜው እየሄደ ስለሆነ በቀጥታ ካሉበት ሆነው በሞባይል ስልክዎ በኦንላይን ያጣምሩ!
💸 እናት ባንክ፡ https://kyc.enatbanksc.com/bank-account-entry
💸 የኢትዮጵያ ልማት ባንክ፡ https://fayda.dbe.com.et
💸 ፀሀይ ባንክ፡ https://fayda.tsehaybank.com.et/FAYDA/home
💸 አባይ ባንክ:- https://faydaabaybank.com.et/
💸 ንብ ባንክ:- https://fayda.nibbank.com.et
💸 ቡና ባንክ:-
https://verifayda.bunnabanksc.com
💸 ዳሽን ባንክ: https://dashensuperapp.com/dashen-fayda
💸 ዘመን ባንክ: https://fayda.zemenbank.com
💸 ሒጅራ ባንክ: https://apps.hijradigital.com/fayda/v2
💸 ሕብረት ባንክ : https://services.hibretbank.com.et/fayda
💸 ብርሀን ባንክ: https://nationalidharmonization.berhanonline.et:9095/fayda-login
💸 አዲስ ባንክ: https://fayda.addisbank.com.et
?? አቢሲኒያ ባንክ: https://cs.bankofabyssinia.com/fayda_connect
💸 አዋሽ ባንክ : https://fayda.awashbank.com
💸 የኦሮሚያ ህብረት ስራ ባንክ: https://my.coopbankoromiasc.com/harmonization
💸 የኢትዮጵያ ንግድ ባንክ፡ https://cbefayda.cbe.com.et/
💸 ኦሮሚያ ባንክ ፡ https://obfayda.oromiabank.com/
💸 ወጋገን ባንክ : https://fayda.wegagenbanksc.com.et/harmonization
💸 ንብ ባንክ፡ https://fayda.nibbank.com.et/
💸 ስንቄ ባንክ : https://fayda.siinqeebank.com:7443
💸 ዘምዘም ባንክ : https://fayda.zamzambank.com.et
💸 አማራ ባንክ : https://fayda.amharabank.com.et | 517 |
| 20 | “የተሸናፊዎች ህልም መጨረሻው ውድቀት ነው!”
ይህንን ባንዳነታቸውን አውቀን ነበር ስንታገላቸው የቆየነው። ዛሬ በግልጽ መጡ በእርግጥ እኛ ከጅምሩም የእነዚህን ተሸናፊ ብአዴኖች ህልም እናውቀው ነበር። ዛሬ ግን ለአብዛኛው መንጋ የተገለጠለት ይመስለናል።
መንጋው እኛ ከጅምሩ እነዚህን ተሸናፊዎች ስንቃወም የተወለድንበትን አካባቢ በመጥራት “የዳሞት ነፃ አውጭ” እያለ ሰፈርተኞች አስመስሎ ለማሸማቀቅ ይጥር ነበር። “Of course” የዳሞትም ነፃ አውጭ ነን፤ ሰፈሬን የብአዴን መፈንጫ አድርጌ ሌላውን ቀጠና ነፃ ማውጣት አልችልም። ከዳሞት ጀምርን ጎጃምን አማራን ነፃ እናወጣለን።
ተሸናፊው ግን “ቴዎድሮስ ዕዝ ከአራት እንክፈለው” እያለ ነው 😂😂። እሱንስ “አባትሽም እንደተመኘው ነው የሞተው” አለች ዝንጀሮ ። ይህንንስ አጎታቸሁ ማስረሻ ሰጤም እንደተመኘው ነው የቀረው።
በዚሁ የዝንጀሮዋን ታሪክ ላጫውታችሁ። የአንዲት ዝንጀሮ ልጇ ታማባት፣ “ልጄ ምን ላድርግልሽ? ምን አማረሽ? አንቺን እኮ አባትሽ አደራ ብሎኝ ነው የሞተው፤ ያማረሽን ንገሪኝ፣ ምን ላምጣልሽ?” ትላታለች።
የታመመችዋ ህፃን ዝንጀሮም፣ “እሺ እንግዲያስ የበቄላ ፈጠጥ አምጪልኝ” ትላታለች። እናትየዋም፣ “አይ ልጄ፣ እሱንስ አባትሽም እንደተመኘው ነው የሞተው” አለቻት አሉ።
የታመመችዋ ዝንጀሮ አባት የሞተው ፈጠጥ ለቀማ ሄዶ ነበር፤ በአንካሴ ተወግቶ ነው የሞተው።
እና አጎቶችህም ኦነ አረጋ ከበደ እነ ተመስግ ጥሩነህም የጎጃምን ፋኖ ለመከፋፈል እንደተመኙት ነው የቀሩት፤ አይሳካም ለማለት ነው።
✍️አንሙት ዘለቀ | 560 |
