ar
Feedback
Jimma University Question®️

Jimma University Question®️

الذهاب إلى القناة على Telegram

Well Come To jimma University ♀️Freshman Pdfs ♀️PowerPoints ♀️Mid and Final Exam ♀️Other Relevant materials. ♀️Dep't exam Group▶️ @JimmaUniversityQuestion_group Contact (for promotion) ▶️ @abel_ABUNA7

إظهار المزيد
5 163
المشتركون
+424 ساعات
+117 أيام
+7530 أيام
أرشيف المشاركات
#Remedial_Student " ዘንድሮ ካለፉት ዓመታት ውጤት ጋር ሲነጻጸር የተሻለ ተማሪ ቁጥር ያለፈ በመሆኑ የምንቀበለው የሬሚዲያል ተማሪ ቁጥር ይቀንሳል። ስንት ይሆናል የሚለውን በተመለከተ ግን
#Remedial_Student " ዘንድሮ ካለፉት ዓመታት ውጤት ጋር ሲነጻጸር የተሻለ ተማሪ ቁጥር ያለፈ በመሆኑ የምንቀበለው የሬሚዲያል ተማሪ ቁጥር ይቀንሳል። ስንት ይሆናል የሚለውን በተመለከተ ግን መቁረጫ ነጥቡ ወደፊት የሚገለጽ ይሆናል። " - ፕሮፌሰር ብርሃኑ ነጋ (የትምህርት ሚኒስትር) 🔹Share : ═🌟═🌟═🌟•🌟•🌟═══╗ @JimmaUniversityQuestion @JimmaUniversityQuestion ═🌟═🌟═🌟•🌟•🌟═══╝

#National_Exam_Result በ2018 ዓ.ም የ12ኛ ክፍል ብሔራዊ ፈተና ከወሰዱ ተማሪዎች 12.8% ተማሪዎች ማለፋቸውን ትምህርት ሚኒስቴር አሳወቀ። ለፈተና ከተቀመጡ 560,210 ተማሪዎች 70
#National_Exam_Result በ2018 ዓ.ም የ12ኛ ክፍል ብሔራዊ ፈተና ከወሰዱ ተማሪዎች 12.8% ተማሪዎች ማለፋቸውን ትምህርት ሚኒስቴር አሳወቀ። ለፈተና ከተቀመጡ 560,210 ተማሪዎች 70,544 ወይም 12.8% የሚሆኑት ማለፋቸውን የትምህርት ሚኒስትሩ ብርሃኑ ነጋ (ፕ/ር) ለጋዜጠኞች ገልፀዋል። በመላ አገሪቱ የመልቀቂያ ፈተና ከወሰዱ ውስጥ 88 ትምህርት ቤቶች 100% ያስፈተኗቸውን ተማሪዎች ማሳለፋቸውን የገለፁ ሲሆን፣ 585 ትምህርት ቤቶች ደግሞ ምንም ተማሪ አለማሳለፋቸውን ገልፀዋል። @tikvahuniversity

የጤና ባለሙያዎች የብቃት ምዘና ፈተና ዛሬ መሠጠት ጀምራል፡፡ ፈተናው በ31 የመፈተኛ ጣቢያዎች እየተሠጠ ሲሆን፣ እስከ አርብ ነሐሴ 15/2018 ዓ.ም የሚቆይ ይሆናል። ፈተናው ነገ ነሐሴ 14/2018
የጤና ባለሙያዎች የብቃት ምዘና ፈተና ዛሬ መሠጠት ጀምራል፡፡ ፈተናው በ31 የመፈተኛ ጣቢያዎች እየተሠጠ ሲሆን፣ እስከ አርብ ነሐሴ 15/2018 ዓ.ም የሚቆይ ይሆናል። ፈተናው ነገ ነሐሴ 14/2018 ዓ.ም ሲቀጥል፤ የMedical Laboratory Science, Public Health, Midwifery, Medical Radiology Technology, Paediatric and Child Health Nursing, Psychiatric Nursing, Surgical Nursing ሙያ ተመዛኞች ጠዋት ከ3:00 ሰዓት ጀምሮ እና ከሰዓት ከ8:00 ሰዓት ጀምሮ ፈተናቸውን የሚወስዱ ይሆናል። @tikvahuniversity

#JimmaUniversity ጅማ ዩኒቨርሲቲ በ15 አዳዲስ የድኅረ-ምረቃ ፕሮግራሞች ትምህርት መስጠት ሊጀምር ነው፡፡ ዩኒቨርሲቲው ከአጋሮቹ ጋር በመሆን ባዘጋጃቸው 15 አዳዲስ የድኅረ-ምረቃ ፕሮግራሞች
#JimmaUniversity ጅማ ዩኒቨርሲቲ በ15 አዳዲስ የድኅረ-ምረቃ ፕሮግራሞች ትምህርት መስጠት ሊጀምር ነው፡፡ ዩኒቨርሲቲው ከአጋሮቹ ጋር በመሆን ባዘጋጃቸው 15 አዳዲስ የድኅረ-ምረቃ ፕሮግራሞች ላይ በውጭ ገምጋሚዎች የስርዓተ ትምህርት ማረጋገጫ አውደጥናት አካሒዷል፡፡ አዳዲሶቹ ፕሮግራሞች ብቁ እና ተወዳዳሪ የሆኑ ባለሙያዎችን ለማፍራት የሚያስችሉ እንዲሁም ለአገራዊ የገበያ፣ የልማት እና የቴክኖሎጂ ልማት ፍላጎቶች ምላሽ የሚሰጡ ናቸው ተብሏል፡፡ አዲስ የሚጀመሩ የፒኤችዲ እና የማስተርስ ፕሮግራሞች፦ ➫ PhD በጤና ኢንፎርማቲክስ ➫ PhD በሳይበር ደኅንነት ➫ PhD በኢንፎርሜሽን ሲስተምና ዲጂታል ኢኖቬሽን ➫ PhD በዳታ ሳይንስ ➫ PhD በወጪ ቆጣቢ ባዮሜዲካል ኢኖቬሽን ➫ PhD በከተማ የንፅህና አጠባበቅ ምህንድስና ➫ PhD በአርቴፊሻል ኢንተለጀንስ ➫ PhD በሜካኒካል ምህንድስና - አውቶሜሽን እና ሮቦቲክስ ➫ PhD በኤሮስፔስ ምህንድስና ➫ PhD በስፖርት አስተዳደር ➫ PhD በአካል ብቃት እንቅስቃሴ፣ ጤና እና ፊትነስ ሳይንስ ➫ በቢዝነስ አስተዳደር ዶክትሬት (DBM) ➫ ሰብስፔሻቲ በጉበት፣ ሐሞት እና ጣፊያ ቀዶ ጥገና / Sub-specialty in Hepatobiliary and Pancreatic Surgery ➫ MA በዓለም አቀፍ ግንኙነትና ዲፕሎማሲ ➫ MSc በፊዚዮቴራፒ @tikvahuniversity

#JIMMA_UNIVERSITY_PORTAL_UPDATE The Jimma University Portal, which was experiencing minor difficulties earlier, is now fully operational. Students can now access their grades and other student services through the portal. Thank you for your patience and understanding. Jimma University Students Union. Serving Students • Representing Students ━━━━━━━━━━━━━━━━━━ Poortaaliin Yunivarsitii Jimmaa, kan duraan rakkoo xiqqoo qabaachaa ture, amma guutummaatti sirnaan hojjechaa jira. Barattoonni amma portalicha fayyadamuun qabxiiwwan isaanii fi tajaajiloota biroo argachuu ni danda’u. Obsaa fi hubannoo keessaniif galatoomaa. GAMTAA BARATTOOTAA YUNIVARSITII JIMMAA Barattoota Tajaajiluu • Barattoota Bakka Bu’uu ━━━━━━━━━━━━━━━━━━ የጅማ ዩኒቨርሲቲ ፖርታል ከዚህ ቀደም ብዙም እየሰራ አልነበረም ፣ አሁን ሙሉ በሙሉ በአግባቡ እየሰራ ይገኛል። ተማሪዎች ፖርታሉን በመጠቀም ውጤቶቻቸውን እና ሌሎች የተማሪዎች አገልግሎቶችን ማግኘት ይችላሉ። ለነበራችሁ ትዕግስትና ግንዛቤ እናመሰግናለን። Jimma University Students Union ተማሪዎችን ማገልገል • ተማሪዎችን መወከል 🔗 : portal.ju.edu.et/login

ለእህታችን ቻሌንጅ! 10 ብር ለአንድ ሰው ትንሽ ቢመስልም ስንበዛ ግን ከኛ የወጣው 10 ብር ለሌላ ሰው ህይወቱን ማትረፍ ሊሆን ይችላል ከ10 ብር ጀምረን መላክ የምንችለውን እንላክላት... ለእህታች
+1
ለእህታችን ቻሌንጅ! 10 ብር ለአንድ ሰው ትንሽ ቢመስልም ስንበዛ ግን ከኛ የወጣው 10 ብር ለሌላ ሰው ህይወቱን ማትረፍ ሊሆን ይችላል ከ10 ብር ጀምረን መላክ የምንችለውን እንላክላት... ለእህታችን እንድረስ❤️ CBE - 1000487578828 TeleBirr - 0911179293 Awash Bank - 013471629151800 ሁሉም አካውንት ስም - Rahel Aregay ከላካችሁ በኃላ ኮመንት ላይ ከScreenshot ጀምሮ እስከ ቴክስት መላክ ትችላላችሁ!

#NewPresident ጅማ ዩኒቨርሲቲ አዲስ ፕሬዚዳንት ተሾመለት ⭐ የጅማ ዩኒቨርሲቲን ላለፉት ሰባት ዓመታት በፕሬዚዳንትነት ሲመሩ የቆዩት ዶ/ር ጀማል አባፊጣ፣ በአዲስ ለተሾሙት የዩኒቨርሲቲው ፕሬዚ
#NewPresident ጅማ ዩኒቨርሲቲ አዲስ ፕሬዚዳንት ተሾመለት ⭐ የጅማ ዩኒቨርሲቲን ላለፉት ሰባት ዓመታት በፕሬዚዳንትነት ሲመሩ የቆዩት ዶ/ር ጀማል አባፊጣ፣ በአዲስ ለተሾሙት የዩኒቨርሲቲው ፕሬዚዳንት ዶ/ር ደረጀ እንግዳ የሥራ ርክክብ እያደረጉ ይገኛሉ። 🔹Share : ═🌟═🌟═🌟•🌟•🌟═══╗ @JimmaUniversityQuestion @JimmaUniversityQuestion ═🌟═🌟═🌟•🌟•🌟═══╝

ከርእስ ውጭ ♨️ ዘንድሮ ኢትዮ ቴሌኮም 215.8 ቢሊየን ብር ገቢ መሰብሰቡን ይፋ አድርጓል። በየአመቱ እንደሚያደርገው ትርፋማ መሆኑን አስመልክቶ ለደንበኞቹ ስጦታ አበርክቷል • ✅ 1.5 (GB) የኢ
ከርእስ ውጭ ♨️ ዘንድሮ ኢትዮ ቴሌኮም 215.8 ቢሊየን ብር ገቢ መሰብሰቡን ይፋ አድርጓል። በየአመቱ እንደሚያደርገው ትርፋማ መሆኑን አስመልክቶ ለደንበኞቹ ስጦታ አበርክቷል • ✅  1.5 (GB) የኢንተርኔት ዳታ • ✅15 ደቂቃ የድምፅ • ✅ 30 የጽሑፍ መልዕክቶች (SMS) • ✅ መጠቀሚያ ቀኖች፡ ከሐምሌ 17 ጀምሮ እስከ ሐምሌ 19/2018 ዓ.ም • ✅ የመጠቀሚያ ሰዓት፡ ከሌሊቱ 6:00 እስከ ምሽቱ 12:00 ሰዓት ነው 🔹Share : ═🌟═🌟═🌟•🌟•🌟═══╗ @JimmaUniversityQuestion @JimmaUniversityQuestion ═🌟═🌟═🌟•🌟•🌟═══╝

Notice to 1st, 2nd, and 3rd Year Computer Science Weekend and Extension Students This is to inform all 1st, 2nd, and 3rd year
Notice to 1st, 2nd, and 3rd Year Computer Science Weekend and Extension Students This is to inform all 1st, 2nd, and 3rd year Computer Science weekend and extension students that registration for the 3rd semester is now open. Please complete your registration within the specified period to avoid any penalty. 🔹Share : ═🌟═🌟═🌟•🌟•🌟═══╗ @JimmaUniversityQuestion @JimmaUniversityQuestion ═🌟═🌟═🌟•🌟•🌟═══╝

JUST IN: 🇪🇸🇦🇷 Spain defeats Argentina to officially win the FIFA World Cup. 🔹Share : ═🌟═🌟═🌟•🌟•🌟═══╗ @JimmaUniversit
+1
JUST IN: 🇪🇸🇦🇷 Spain defeats Argentina to officially win the FIFA World Cup. 🔹Share : ═🌟═🌟═🌟•🌟•🌟═══╗ @JimmaUniversityQuestion @JimmaUniversityQuestion ═🌟═🌟═🌟•🌟•🌟═══╝

🏆 የአለም ዋንጫ የፍፃሜ ጨዋታ ! ⏰ EXTRA ተጀመረ ስፔን 0-0 አርጀንቲና
🏆 የአለም ዋንጫ የፍፃሜ ጨዋታ !              ⏰ EXTRA ተጀመረ       ስፔን 0-0 አርጀንቲና

World cup 🏆
Anonymous voting

The university is submitting the list of health students who passed the exit exam to the Ministry of Health so that we can receive the password required to take the licensure exam. Thank you.

#NonCafe Health students Update Regarding Non-Café ⭐ Although it was previously stated that cost sharing would continue for this month, it is now confirmed that all students are required to use the cafeteria starting today ©Registrar's Office 🔹Share : ═🌟═🌟═🌟•🌟•🌟═══╗ @JimmaUniversityQuestion @JimmaUniversityQuestion ═🌟═🌟═🌟•🌟•🌟═══╝

#NonCafe Health students Update Regarding Non-Café ⭐ Although it was previously stated that cost sharing would continue for this month, it is now confirmed that there is a budget shortfall. Therefore, all students are required to use the cafeteria starting today ©Registrar's Office Share share🙏🙏🙏 ለተጨማሪ መረጃ👇👇👇 ╔═══════════╗ ♨️ ♦️@jufirstyear  ♨️ ♨️ ♦️@jufirstyear  ♨️ ♨️ ♦️ @jufirstyear ♨️ ╚═══════════╝ For comment 👉@Jufirst_bot👈

Okay Guys ይሄንን weekend አንድ ምትሰሩት ሥራ አግኝቻለው በቀላሉ ከ 10$-20$ ምትሰሩበት ነው ለ funded acc ይሆናቹሃል ‼️ App link https://tx.market/referra
+1
Okay Guys ይሄንን weekend አንድ ምትሰሩት ሥራ አግኝቻለው በቀላሉ ከ 10$-20$ ምትሰሩበት ነው ለ funded acc ይሆናቹሃል ‼️ App link https://tx.market/referral?ref=wklKMOEDIHehyNy0gsALpR8jIyo1 ➺APP download አድርጉ ➺በ email regestar አድርጉ ➺ከታች ማስቀምተውን referral code አስገቡ ( ግዴታ ነው ያለበዛ reward ወፍ ) ➺complete KYC በጣም ቀላል ነው ➺ከዛ reward በ 24hr ውስጥ ይላካል referral code wklKMOEDIHehyNy0gsALpR8jIyo1 ‼️Referal code ማስገባት ግዴታ ነው GUYS ያለበዛ አይሰራላችሁም ‼️ በ እናንተ invite ስታደርጉም 2.4$ join ስትሉም 2.4$ ይሰጣቹሃል

Demo family KYC verify mareg gideta nw yaleza ayisetum

ተረገግጧል💯 ለኔ ገብቶልኛል Invite ባታረጉ እራሱ በ referral link ገብታችሁ ወሰዱ በ ቅርቡ ይቆማል Referral code wklKMOEDIHehyNy0gsALpR8jIyo1