ኢት-መጽሐፍት | ETHIO-BOOKS
الذهاب إلى القناة على Telegram
👉 "የምታነበው መጽሐፍ ለአንተ የሚያስብልህ ሳይሆን አንተ እንድታስብ የሚያደርግ ነው።" ሃርፐር ሊ Fiction (ልቦለድ), History (ታሪክ), Politics (ፖለቲካ), Psychology (ስነልቦና), Biography (ግለ-ታሪክ), Self-help(ራስ አገዝ),& Philosophy(ፍልስፍና) የሀገር ውስጥ & የውጪ ሀገር መጽሐፎችን ያገኛሉ!አስተያየትዎን እዚህ @Desutech_bot ያድርሱን
إظهار المزيد1 995
المشتركون
لا توجد بيانات24 ساعات
-87 أيام
-6530 أيام
أرشيف المشاركات
Repost from N/a
❤️Jaalallen kee inni sirriin gara fulduratti wajin jiraattu baruu barbaaddamoo❓❓
Onnee halluu Kelloo qabu irratti Gadi tuquudhaan nama siif bahu ilaali!👇
🌑🌑🌑🌑🌑🌑🌑🌑🌑🌑🌑
🌑🌒🌕🌕🌘🌑🌒🌕🌕🌘🌑
🌑🌔🌕🌕🌕🌑🌕🌕🌕🌖🌑
🌑🌕🌕🌕🌕🌕🌕🌕🌕🌕🌑
🌑🌔🌕🌕🌕🌕🌕🌕🌕🌖🌑
🌑🌒🌕🌕🌕🧡🌕🌕🌕🌘🌑
🌑🌑🌒🌕🌕🌕🌕🌕🌘🌑🌑
🌑🌑🌑🌒🌕🌕🌕🌘🌑🌑🌑
🌑🌑🌑🌑🌒🌕🌘🌑🌑🌑🌑
🌑🌑🌑🌑🌑🌑🌑🌑🌑🌑🌑
🌑🌑🌑🌑🌑🌑🌑🌑🌑🌑🌑
🌑🌒🌕🌕🌘🌑🌒🌕🌕🌘🌑
🌑🌔🌕🌕🌕🌑🌕🌕🌕🌖🌑
🌑🌕🌕🌕🌕🌕🌕🌕🌕🌕🌑
🌑🌔🌕🌕🌕💛🌕🌕🌕🌖🌑
🌑🌒🌕🌕🌕🌕🌕🌕🌕🌘🌑
🌑🌑🌒🌕🌕🌕🌕🌕🌘🌑🌑
🌑💛🌑🌒🌕🌕🌕🌘🌑💛🌑
🌑🌑🌑🌑🌒🌕🌘🌑🌑🌑🌑
🌑🌑🌑🌑🌑🌑🌑🌑🌑🌑🌑
Go Click the Heart 😱😱👆🏼
Waver @FastVipProm
ታሪኩ እንዲነው
ልጁ ከዋሻው ስር እባብ እንዳለ አላወቀም፤ሴቷ ደግሞ ልጁ ላይ የተጫነው ከባድ ድንጋይ እንዳለ አታውቅም😳😳😳😳
ሴቷ እንዲህ አሰበች.....
የሲዳማ ባህላዊ የግጭት አፈታት ሂደት - አፊኒ
የሲዳማ ህዝብ እንደማኅበረሰብና እንደ ትውልድ ለዘመናት ጠብቆና ተንከባክቦ ያቆየው የራሱ የሆነ ባህላዊ የግጭት አፈታት ዘዴ አለው። ይህ የግጭት አፈታት "አፊኒ" ይባላል። አፊኒ ቀጥተኛ የአማርኛ ትርጉሙ "ሰማችሁ ወይ" እንደማለት ነው።
አፊኒ ጉዳዩ የሚመለከታቸው ግለሰቦች ወይም አካሎች በሸንጎ ውስጥ በውይይት ወይም በውሳኔ አሰጣጥ ሂደት እንዲሳተፉ ዕድል የሚሰጥ መንገድ ነው። ሀሳብን ለማንሸራሸርና ለማሰባሰብ ጊዜ ለማግኘት ጭምር የሚረዳ የንግግር መሳሪያም ነው ማለት ይቻላል።
አፊኒ የሚቀርበው፤ የቀረበውን ሀሳብ አቅጣጫ ተረድቶ እየተከታተለ ያለው ወገን እንዲረዳውና ሀሳቡን ለተሰብሳቢው ያደረሰው ወገን ጊዜ ወስዶ በማጤን እውነትን በመግለጥ ሙግቱን ለመርታት ወሳኝ የሆኑ ቁልፍ መከራከሪያ ምክንያቶችን ለማሰባሰቢያ ነው።
እንዲሁም የሀሳቡ ደጋፊዎች ጉዳዩን በአፅንኦት እንዲከታተሉ እና ደጋፊ ሀሳብ እንዲያመነጩ ለማጠናከር ጭምር ነው። ይህም ለመጨረሻ ውሳኔ አቅጣጫ ደጋፊዎቹን ለማስማማት ያለመ ነው። የሚቃወም ካለም "እዚህ ጋር የተለየ ሀሳብ አለኝ" ብሎ የመቃወሚያ ሀሳቡን እንዲያቀርብ የአፊኒ ስርዓት ዕድሉን ይሰጣል።
በሲዳማ ባህል ሰዎች ሲናገሩ "አፊኒ" ሳይባል ጣልቃ አይገባም። በሌላ መልኩ አንድ የተበደለ ሰው ማንኛውም አይነት እርምጃ ከመወሰዱ በፊት በአጠገቡ ላሉት ወይም ለታላላቆቹ "አፊኒ" በማለት ማሳወቅ ባህላዊ ግዴታው ነው። ይህንን ሳያደርግ በግብታዊነት እርምጃ የወሰደ እንደሆነ ቅጣት ይጣልበታል።
አጥፊው ቅጣቱ በማኅበረሰቡ ዘንድ ያለውን ተቀባይነት እንዲያጣ ስለሚያደርገው ከባድ ይሆንበታል፡፡ ከቅጣቶቹ ውስጥ እድር፣ እቁብ ወይም ሌሎች ማኅበራዊ እንቅስቃሴዎች ላይ ያለውን ሥልጣንና ተሳትፎ እንዲያጣ፣ እንዳይሸጥ እና እንዳይገበይ፣ ልጆቹን እንዳይድር የሚከለክሉ ሊሆኑ ይችላሉ፡፡
አፊኒ እውነትን ከማፈላለግና ከፍትሕ አሰጣጥ ጋር በእጅጉ ይተሳሰራል። እውነትን በማጣራትና በማረጋገጥ ወደሚቀጥለው እርምጃ ለመራመድ አፊኒ ወሳኝ መንገድ ነው። ይህም የሚሆነው አፊኒ በጉዳዩ ላይ እውቀት ያለው ማንኛውም ሰው መረጃ እንዲሰጥ ሰፊ እድል ስለሚሰጥ ነው።
በመሬት፣ በድንበር፣ በትዳር፣ በጠለፋ፣ የሰው ሀቅ በመብላት እና በተለያዩ ወንጀሎች … ስሞታ የቀረበባቸው ጉዳዮች ወደ ሕግ ከማምራታቸው በፊት በሲዳማ ባህል በአፊኒ ስርዓት ይዳኛሉ።
© #ቅኝተ_ኢትዮጵያ
ታሪኩ እንዲነው
ልጁ ከዋሻው ስር እባብ እንዳለ አላወቀም፤ሴቷ ደግሞ ልጁ ላይ የተጫነው ከባድ ድንጋይ እንዳለ አታውቅም😳😳😳😳
ሴቷ እንዲህ አሰበች.....
Repost from ĐESU ŦECH TIPS
+1
ይሄን ልብ ሰባሪ ክስተት በተለያዩ ሶሻል ሚዲያዎች ሲዘዋወር ያላየ ያልሰማ አይኖርም ብየ አስባለሁ እናም ሁላችሁም የማከብራችሁ የምወዳችሁ የቻናሌ ቤተሰቦች በጥሞና አንብባችሁ የቻላችሁትን እንድታደርጉ ከልብ እጠይቃለሁ !
✍️የ7 አመት የተከራዩን ልጅ ደፍሮ ከዛም ባለፈ በአሰቃቂ ሁኔታ የገደለው አውሬው ጌትነት የተባለው ወንጀለኛ ግለሰብ 25 አመት የተፈረደበት ሲሆን አሁን ጠበቆቹ ቅጣቱን ለማቅለል ደፋ ቀና እያሉ ነው።
እህቶቹ እንዲሁም ሌሎች ሰዎች የሟች ህፃን ሄቨን እናትን በየሄደችበት እያስፈራሯት ይገኛል የኢትዮጵያ ህዝብ ፍርድ ይስጠኝ ያለችው እናት ፍትህ ትፈልጋለች።
ቅጣቱ በቂ እንዳልሆነ ተጨማሪ ቅጣት ሊጣልበት እንደሚገባ ህዝብ ያንን እንደሚፈልግ ለማሳወቅ የፊርማ ማሰባሰብ እና ለእናቷ የገንዘብ ድጎማ ተጀምሯል።
https://www.change.org/p/justice-for-heaven-and-her-mother?recruited_by_id=94947080-5cca-11ef-af3a-c38f3884f55d&utm_source=share_petition&utm_campaign=psf_combo_share_initial&utm_term=signature_receipt&utm_medium=copylink
በዚህ ሊንክ በመግባት ፊርማችንን መስጠት የቻልን ደግሞ የገንዘብ ድጋፍ ማድረግ እንችላለን።
4-3-3 ስፖርት በኢትዮጵያ በህጻኗ ላይ በተፈጠረው የግፍ ግድያ የተሰማውን ጥልቅ ሀዘን ይገልፃል።
ይህ ጉዳይ በጊዜ ካልተቋጨ ነገ እኔ እና እናንተም ቤት መግባቱ አይቀርም!
#ፍትህለሔቨን
#Justiceforheven
Source ; 👇👇👇👇
@Bisrat_Sport_433et @Bisrat_Sport_433et
Repost from N/a
🌐Online irraan hojii jalqabuu barbadumoo❓
Online teessanii guyyaatti qarshii 2000(kuma lamaa) ol hojjechuun salphaa dha❗️
Hojii kanas ammuma jalqabaa❗️👇
متاح الآن! بحث تيليغرام 2025 — أهم رؤى العام 
