ar
Feedback
ASTU Network ®️

ASTU Network ®️

الذهاب إلى القناة على Telegram

🛜 ASTU Network ®️ ➲ Join us || @ASTU_Network || || @ASTU_Network_Group || 📚 Library: @ASTU_Network_Library 👁‍🗨 We are here to keep you updated! ➲ Admin 📩 👤 @NS_Nazu Ⓝ Ŋazarene Ŝon [🥷] |➲| @ASTU_Network

إظهار المزيد
4 799
المشتركون
+1124 ساعات
+537 أيام
+28530 أيام
أرشيف المشاركات
photo content

The cutoff points for second-year CoEEC students' department placement are expected to be announced on Monday. |➲| @ASTU_Network

The cutoff points for second-year CoEEC students' department placement are expected to be announced on Monday. |➲| @ASTU_Network

Repost from ASTU Network ®️
#BREAKING_NEWS‼️ The department placements for second-year students have now been released! Please check your portal! 🔗 Link 🔗
https://estudent.astu.edu.et
|➲| @ASTU_Network

""ይድረስ ለውድ ወዳጄ ለ ፌስታል"" በ22/05/2018 ዓ.ም በ_😔😔😔😔__ ተፃፈ ዘመናት አለፉ እጅ እና ጓንት ሆነን: ብርዱን ሙቀቱንም ሀዘን ደስታውን: የኑሮ ውጣውረድ ምኑም ሳይበግረን: በሰላም በፍቅር ለዚህ ዘመን በቅተን: ቆይ! ቆይ! ዛሬ ምን ተገኘ ተለያዩ ሚሉን😭😭😢: በችሎት ፊት ቁሜ በፍርድ ሰገነት ላይ: ፍርዳችንን ሰማሁ የበየኑብንን በኔና ባተላይ: ፌስታል: ሰላም ከነሳቸው የኔናተ አብሮነት: ትብብራችንን እደ ወንጀል ካዩት: መስሎ ከታያቸው አተ'ን መጠቀም ስተት: እንለያይ እና እንኑር በናፍቆት::😱😱😱 Credit:- ƴęŋęŵ 😁 .

ቤተሰብ እንዴት አመሻችሁ 🫶🏽🙂 እስኪ በዚህ ጉዳይ ላይ የግል አስተያየታችሁን ኮሜንት ላይ አስቀምጡ። ይሄ ነገር የምር ይተገበራል ወይ?🤔 አሁን እንደው ነገ በፌስታል እቃ ይዤ ስሄድ አይቶኝ አምርሮ መጥቶ የሚይዘኝ ይኖራል ወይ?😁 አሁን እኔ ቴካዌይ ምግብ ለማምጣት ሳህን ገዝቼ እላይ ታች መሸከም አለብኝ ወይ?😁 ሌሎች ሀሳቦችንም እያነሳችሁ ተጨዋወቱ 👇😁 መልካም ምሽት! 🤗😅

ከነገ ጀምሮ የፕላስቲክ ከረጢቶችን ስስ ፌስታል ይዞ የተገኘ ግለሰብ ከ2 ሺህ ብር ጀምሮ ይቀጣል የአካባቢ ጥበቃ ባለስልጣን ከነገ ጥር 23 ጀምሮ ለአንድ ጊዜ አገልግሎት ብቻ የሚውሉ የፕላስቲክ ከረጢ
ከነገ ጀምሮ  የፕላስቲክ ከረጢቶችን ስስ ፌስታል  ይዞ የተገኘ ግለሰብ ከ2 ሺህ ብር ጀምሮ ይቀጣል የአካባቢ ጥበቃ ባለስልጣን  ከነገ ጥር 23 ጀምሮ  ለአንድ ጊዜ አገልግሎት ብቻ የሚውሉ የፕላስቲክ ከረጢቶችን የሚጠቀሙ፣ የሚያመርቱና ወደሀገር ውስጥ የሚያስገቡ አካላትን መቅጣት ሊጀመር መሆኑን አሳውቋል። ለአንድ ጊዜ አገልግሎት ብቻ የሚውሉ የፕላስቲክ ምርቶችን ማምረት፣ ወደ ሀገር ውስጥ ማስገባትና ይዞ መገኘት የሚከለክለው አዋጅ ከሐምሌ 23 ቀን 2017 ዓ.ም ጀምሮ የጸደቀ ቢሆንም፣ ባለስልጣኑ የስድስት ወራት የሽግግር ጊዜ ሰጥቶ መቆየቱን ገልጿል። የኢትዮጵያ አካባቢ ጥበቃ ባለስልጣን የኮሙኒኬሽን ሀላፊ እና ስራ አስፈጻሚ አቶ ተሾመ አቡኔ ከብስራት ሬዲዮ ጋር በነበራቸው ቆይታ እንደገለፁት እገዳው ሁሉንም አይነት ፌስታሎች (ጥቁር፣ ነጭ፣ ትናንሽ እና ትልልቅ) እንደሚያጠቃልል እና በእጁ ፌስታል ይዞ የተገኘ ከነገ ጀምሮ እንደሚቀጣ ተናግረዋል፡፡  በመሆኑም የህግ አስከባሪዎች አስፈላጊውን ስልጠና ወስደው በየአካባቢው ለክትትል ዝግጁ የሆኑ ሲሆን ቅጣቱ ይጀመራል ተብሏል፡፡ ህጉን ተላልፎ በሚገኝ ማንኛውም አካል ላይ በእጅ ይዞ ለተገኘ ግለሰብ፡ ከ2,000 እስከ 5,000 ብር ቅጣት። ለአምራቾች፣ አከማችዎች እና አከፋፋዮች፡ ከ50,000 እስከ 200,000 ብር ቅጣት እና እስከ አምስት አመት የሚደርስ ጽኑ እስራት እንደሚያስቀጣ አቶ ተሾመ አቡኔ  ጨምረው ለብስራት ሬዲዮ ተናግረዋል፡፡ |➲| @ASTU_Network

#Exam_Notice❗️ For Extension Electrical Power and Control Engineering Students |➲| @ASTU_Network
#Exam_Notice❗️ For Extension Electrical Power and Control Engineering Students |➲| @ASTU_Network

#Exam_Notice❗️ For Extension & Weekend Civil Engineering Students |➲| @ASTU_Network
#Exam_Notice❗️ For Extension & Weekend Civil Engineering Students |➲| @ASTU_Network

#Notice❗️ For Extension & Weekend Civil Engineering Students |➲| @ASTU_Network
#Notice❗️ For Extension & Weekend Civil Engineering Students |➲| @ASTU_Network

🏟 FULL-TIME ⚽ ASTU 5 — 0 Debark University Congratulations ASTU! 🎉🔥 |➲| @ASTU_Network
🏟 FULL-TIME ⚽
ASTU 5 — 0 Debark University
Congratulations ASTU! 🎉🔥 |➲| @ASTU_Network

So as of now, there is no other update. The college hasn't announced the cutoff points. Plus, you know what's happening on the portal. Right now, they aren't in the office. Nothing will change until tomorrow morning. So, other updates will follow tomorrow morning. If you spot any update, just drop it in our discussion group, @ASTU_Network_Group. We'll be here to keep you updated! Now, let's close this topic for today, and we'll get back tomorrow. Let's go to other posts. Anyways, don't forget to spend the night praying... 🧎‍♀‍➡️🧎‍♂‍➡️😂 Have a good night! 🙌 |➲| @ASTU_Network

Something unknown is happening! 👀 Please recheck your portal. |➲| @ASTU_Network

Something unknown is happening! 👀 Please recheck your portal. |➲| @ASTU_Network

Nothing is known about the cut-off points of the department placement of school of electrical engineering and computing students yet. The university's office may announce them in the near future. |➲| @ASTU_Network

#BREAKING_NEWS‼️ The department placements for second-year students have now been released! 🔗 Link 🔗
https://estudent.astu.edu.et
|➲| @ASTU_Network

#ተጨማሪ በመጀመሪያ ሴሚስቴር የማጠቃለያ ፈተና ላይ የደንብ ጥሰት ፈጽመዋል በተባሉ ተማሪዎች ላይ "CoEEC" እርምጃ እንደወሰደ ትላንት መዘገባችን ይታወሳል። ትላንት እርምጃ ከተወሰደባቸው 14 ተማሪዎች በተጨማሪ ሶስት የመጀመሪያ አመት ተማሪዎች ላይ ኮሌጁ እርምጃ ወስዷል። የተማሪዎቹ መረጃ እንደሚከተለው ይሆናል... 1. Student Name: EB     ID.№: UGR/39398/18     Dept: Pre-Engineering     Course: Introduction to Computing     Offense: Allowed others to copy     Decision: F grade 2. Student Name: TE     ID.№: UGR/40604/18     Dept: Pre-Engineering     Course: Introduction to Computing     Offense: Copied exam answers     Decision: F grade 3. Student Name: TA     ID.№: UGR/40641/18     Dept: Pre-Engineering     Course: Introduction to Computing     Offense: Cheating with mobile phone     Decision: F grade ከነዚህም በተጨማሪ ባሳለፍነው የሴሚስቴር አጋማሽ ፈተና (Mid Exam) ኮሌጁ ከአንደኛ እስከ አምስተኛ አመት ባሉ እና የደንብ ጥሰት ሲፈጽሙ ተይዘዋል ባላቸው 16 ተማሪዎች ላይ እርምጃ የወሰደ ሲሆን ፣ ለሁሉም "Zero Mark" እንዲሰጣቸው ወስኗል። |➲| @ASTU_Network

#Internship #MSE For third and fourth year material science and engineering students |➲| @ASTU_Network
#Internship #MSE For third and fourth year material science and engineering students |➲| @ASTU_Network

#ዜና የአዳማ ሳይንስ እና ቴክኖሎጂ ዩኒቨርስቲ የኤሌክትሪካል ምህንድስና እና የኮምፒውቲንግ ኮሌጅ (CoEEC) “የዲሲፕሊን ጥሰት ፈጽመዋል” ባላቸው 14 ተማሪዎች ላይ እርምጃ ወስዷል። የኤሌክትሪካል ምህንድስና እና የኮምፒውቲንግ ኮሌጅ (CoEEC) ባሳለፍነው የመጀመሪያ ሴሚስቴር የማጠቃለያ ፈተና (Final Exam) ላይ ከፈተናው ህግ እና ደንብ ውጪ የሆነ ድርጊት በማድረግ “የዲሲፕሊን ጥሰት ሲፈጽሙ” ተይዘዋል ባላቸው ተማሪዎች ላይ እርምጃ መውሰዱን አስታውቋል። እርምጃው የተወሰደባቸው ተማሪዎች ሁለቱ የመጀመሪያ አመት ፣ አራቱ የሁለተኛ አመት ፣ አንዱ የሶስተኛ አመት ፣ ሶስቱ የአራተኛ አመት እንዲሁም አራቱ የአምስተኛ አመት ተማሪዎች ሲሆኑ በአጠቃላይ 14 ናቸው። ከዚህ በታች የተማሪዎቹን የመታወቂያ ቁጥር ፣ ዲፓርትመንታቸውን ፣ ያጠፉትን ጥፋት እና የተወሰደባቸውን እርምጃ አንድ በአንድ የምናቀርብ ይሆናል። (የተማሪዎቹ ሙሉ ስም እኛ ጋር ቢኖርም ለሞራላቸው ሲባል አሳጥረን በመፃፍ ብቻ የምንለቀው ይሆናል። የመታወቂያ ቁጥራቸውን ስለሚያውቁ በዚያ የተወሰደባቸውን እርምጃ ማየት ይችላሉ።) 👉 First-Years (2) 1. Student Name: AA ID.№: UGR/38843/18 Dept: Pre-Engineering Course: Introduction to Computing Offense: Cheating with mobile phone Decision: F grade! 2. Student Name: SD     ID.№: UGR/40558/18     Dept: Pre-Engineering     Course: Introduction to Computing Offense: Cheating with mobile phone Decision: F grade! 👉 Second-Years (4) 1. Student Name: MZ     ID.№: UGR/37409/17     Dept: CoEEC     Course: Fundamentals of Electrical Engineering Offense: Attempting to cheat using mobile Decision: F grade! 2. Student Name: YT     ID.№: UGR/38025/17     Dept: CoEEC     Course: Applied Mathematics III Offense: Copying from mobile phone Decision: F grade! 3. Student Name: HM     ID.№: UGR/36975/17     Dept: CoEEC     Course: Fundamentals of Electrical Engineering Offense: Copying from mobile phone Decision: F grade and dismissal from the program for 1 year for second violation. 4. Student Name: EG     ID.№: UGR/36755/17     Dept: CoEEC     Course: Fundamentals of Electrical Engineering Offense: Copying from mobile phone Decision: F grade and 2nd violation dismissed for 1 year. 👉 Third-Year (1) 1. Student Name: YM     ID.№: UGR/35639/16     Dept: ECE     Course: Probability and Random Processes Offense: Copying from rough paper Decision: F grade! 👉 Fourth-Year (3) 1. Student Name: SB     ID.№: UGR/31241/15     Dept: EPCE     Course: Multiple courses Offense: Mobile phone in exam Decision: F grade + disciplinary action! 2. Student Name: KT     ID.№: UGR/30753/15     Dept: EPCE     Course: Power System Analysis Offense: Copying from paper Decision: F grade! 3. Student Name: RE     ID.№: UGR/31135/15     Dept: EPCE     Course: Power System Analysis Offense: Copying from paper Decision: F grade! 👉 Fifth-Year (4) 1. Student Name: TG     ID.№: UGR/26296/14     Dept: EPCE     Course: Power System Analysis Offense: Mobile phone in exam room Decision: F grade! 2. Student Name: GB     ID.№: UGR/25975/14     Dept: CSE     Course: Fundamentals of Electrical Engineering Offense: Found in Possession of Smart Watch Decision: One grade down! 3. Student Name: AM     ID.№: UGR/25613/14     Dept: EPCE     Course: Energy Conversion Engineering Offense: Holding mobile phones Decision: F grade! 4. Student Name: CT     ID.№: UGR/23659/13     Dept: CSE     Course: Introduction to System Engineering Offense: Cheating with mobile phone Decision: F grade! እርምጃው የተወሰደው የዩኒቨርስቲውን የተማሪ መተዳደርያ ደንብ አንቀጽ 106ን ጥሰው ስለተገኙ መሆኑንም ኮሌጁ ገልጿል። |➲| @ASTU_Network

ASTU Network ®️ - إحصائيات وتحليلات قناة تيليجرام @astu_network