ŘÏHÜ TUBE🌹
አንድም ሙስሊም ቁርአነን ሳያዉቅ መሞት የለበትም!!! Umma life👇👇👇 https://ummalife.com/Rihu_Tube YouTebu https://youtube.com/@Rihu_Tube?si=LZwAcTRqWhr8uX9p T.G @Rihu_Tube For any comments. @Rihu_Tube_bot
إظهار المزيد1 733
المشتركون
-324 ساعات
-67 أيام
-5830 أيام
- المشتركون
- التغطية البريدية
- ER - نسبة المشاركة
جاري تحميل البيانات...
معدل نمو المشترك
جاري تحميل البيانات...
ከሰኞ እስከ ሰኞ‼
=============
✍ ተከታታይ ወርቃማ ቀናት ከፊታችን፦
√ ሰኞ: የሙሐረም 9ኛ ቀን፣
√ ማክሰኞ: የሙሐረም 10ኛ ቀን → የዐሹራእ ጾም፣
√ ረቡዕ : የዐሹራእ ቀጣይ ቀን፣
√ ሐሙስ: ሥራዎች ወደ አላህ የሚቀርቡበት ቀን፣
√ ጁሙዓህ: የአያሙልቢዽ የመጀመሪያ ቀን (ሙሐረም 13)
√ ቅዳሜ: አያሙልቢዽ፣
√ እሁድ: አያሙልቢዽ፣
√ ሰኞ: ሥራዎች ወደ አላህ የሚቀርቡበት ቀን
አላህ አላህ!
እንኳን ተጨማሪ ሰበብ ኖሮት ሙሐረምን ሙሉውን መፆም ይወደዳል።
የቻልን እንጹም፣ ሌላውንም እናመላክት። አላህ ያግራልን።
منقول
የአሹራ ቀን ፆም!
ለመልካም ስራ አስተዋሽ እንሁን
ከኢብኑ አባስ ረ.ዐ ተይዞ፡ ነቢዩ ሠ.ዐ.ወ እንዲህ ብለዋል፦
﴿فَإِذَا كَانَ الْعَامُ الْمُقْبِلُ - إِنْ شَاءَ اللَّهُ - صُمْنَا الْيَوْمَ التَّاسِعَ﴾
“የሚቀጥለው ዓመት ከደረስኩ በአላህ ፍቃድ የአሹራን ቀን ፆም ዘጠነኛውን ጨምሬ እፆማለሁ።”
ሙስሊም ዘግበውታል: 1134
ከአቢ ቀታዳ ረ.ዐ ተይዞ፡ ነቢዩ ሠ.ዐ.ወ እንዲህ ብለዋል፦
﴿صيامُ يومِ عاشوراءَ، إنِّي أحتَسِبُ على اللَّهِ أن يُكَفِّرَ السَّنةَ الَّتي قبلَهُ﴾
“የአሹራ ቀን ፆም ያለፈውን አመት ኃጢአት እንደሚያብስ ከአላህ እጠብቃለሁ።”
ሙስሊም ዘግበውታል: 1162
👍 2
ወንድ ልጅ ህመሙ አያወራም
እንደ ሴት አልቅሶ አይወጣለትም
ግን በልቡ ውስጥ ያለው እሳት ያው ወንድ
ራሱ ብቻ ነው የሚያውቀው
አይሞገስም እሽሩሩ አይባልም
ግን ሴቶች
አንዳንዴም ቆም ብላችሁ አስቡ እንጂ
በተለይ የቻናል እና የግሩ አድሚናቶች
በወንድ ልጅ ሲበዛ negative የሆኑ የጀምላ
ጭፍጨፋ ፅሁፎች አቁሙ ወይም በልኩ አድርጉት
ወንድ ብሎ ማለት እኮ አባት ወንድም አጎት
ያጠቃልላል እኮ ሆ!።
@Rihu_islamic_post
💥 በራሳችን ላይ እናልቅስ 💥
🚨 ﻳﺬﻛﺮ ﺃﻥ ﺍﺑﻦ ﺍﻟﺠﻮﺯﻱ ﺭﺣﻤﻪ ﺍﻟﻠﻪ:
🚨 ከኢብኑል ጀውዚይ ራህመቱላሂ አለይሂ ይውሳል:
✅ ﺃﺳﻠﻢ ﻋﻠﻰ ﻳﺪﻩ ﺃﻛﺜﺮ ﻣﻦ ﻋﺸﺮﻳﻦ ﺃﻟﻒ ﻳﻬﻮﺩﻱ ﻭﻧﺼﺮﺍﻧﻲ !
✅ 20,000 የሁዳ እና ነሳራ በጁ ላይ ሰልሟል።
🔘 ﻭﺗﺎﺏ ﺑﺴﺒﺒﻪ 100 ﺃﻟﻒ !
🔘 100,000 ሰው ተውበት በጁ ላይ አድርጓል።
📚 ﻭﺻﻨﻒ ﺃﻛﺜﺮ ﻣﻦ 2000 ﻣﺼﻨﻒ !
📚 2000 በላይ ኪታብ ፅፏል።
↩️ ﻭﻫﻮ ﺍﻟﻘﺎﺋﻞ ﻟﻄﻼﺑﻪ:
🌺 « ﺇﺫﺍ ﺩﺧﻠﺘﻢ الجنة ﻭﻟﻢ ﺗﺠﺪﻭﻧﻲ ﺑﻴﻨﻜﻢ ﻓﺴﺄﻟﻮﺍ ﻋﻨﻲ ﻭﻗﻮﻟﻮﺍ ﻳﺎﺭﺏ ﺇﻥ ﻋﺒﺪﻙ ﻓﻼﻥ ﻛﺎﻥ ﻳﺬﻛﺮﻧﺎ ﺑﻚ، ﺛﻢ ﺑﻜﻰ ﺭﺣﻤﻪ ﺍﻟﻠﻪ ! »
↪️ ከዚህ ጋ ለተማሪዎቹ እንዲህ ይል ነበር:
🌺 "ጀነት ገብታችሁ በመሃከላችው እኔን ካላገኛችሁኝ ስለኔ :- "ጌታችን ሆይ እከሌ ባሪያክ ባንተ ያስታውሰን ነበር" ብላችሁ ጠይቁልኝ ... ከዚያም አለቀሰ አለይሂ ራህመቱላሂ።"
🫵 ﻭﻧﺤﻦ ﺍﻟﻴﻮﻡ ﻣﻘﻠﻮﻥ ﻓﻲ ﺍﻟﻌﻤﻞ ﻭﻣﺎ ﺃﻛﺒﺮ ﺃﻣﺎﻧﻴﻨﺎ ..!!
🫵 እኛ ግን ዛሬ ስራችን ትንሽ ምኞታችን ግን ትልቀቱ ይህ ነው አይባልም!
🕌 ﺑﻌﻀﻨﺎ ﺇﺫﺍ ﺻﻠﻲ ﺍﻟﺼﻠﻮﺍﺕ ﺍﻟﺨﻤﺲ ﻓﻲ ﻳﻮﻡ ﻇﻦ ﺃﻧﻪ ﻣﻦ ﺍﻟﻤﺒﺸﺮﻳﻦ ﺑﺎﻟﺠﻨﺔ ..!!
🕌 ከፊላችን በቀን አምስቱን ሰለዋት ከሰገደ በጀነት የተመሰከረለት ይመስለዋል..!!
📚 ﺑﻌﻀﻨﺎ ﺇﺫﺍ ﺣﻔﻆ ﺍﻷﺭﺑﻌﻴﻦ ﺍﻟﻨﻮﻭﻳﺔ ﻇﻦ ﺃﻧﻪ ﺷﻴﺦ ﺍﻹﺳﻼﻡ ﻭﺇﻣﺎﻡ ﺍﻟﺪﻧﻴﺎ ..!!
📚 ከፊላችን አርበዒን አነወዊ ከሓፈዘ በቃ ሸይኹል ኢስላም የዱንያ ኢማም ደረጃ የደረሰ ይመስለዋል!
ﻭﻻ ﺣﻮﻝ ﻭﻻ ﻗﻮﺓ ﺇﻻ ﺑﺎﻟﻠﻪ ..!!
✍ ﺫﻛﺮﻩ ﺍﻻﻣﺎﻡ ﺍﺑﻦ ﺭﺟﺐ ﺍﻟﺤﻨﺒﻠﻲ - ﺭﺣﻤﻪ ﺍﻟﻠﻪ تعالى - [ﻓﻲ ﺫﻳﻞ ﻃﺒﻘﺎﺕ ﺍﻟﺤﻨﺎﺑﻠﺔ (2/481)]
ነአም ትሞታለህ!
ጥፍጥና ቆራጭ የሆነውን ሞት ማስታወስ እንድናበዛ ታዘናል።(ከነብያችን ሰለላሁ አለይሂ ወሰለም)
ሞትን ማስታወስ ያበዛ ሰው አላህ በሰጠው በትንሹ የተብቃቃና ከሃራም መንገድ የራቀ ይሆናል። ነገ ጥያት ለምሄደው ዱንያስ ከዚህ በላይ ምን ያስጨንቀኛል ይላል።
ሞት ሃብታም ድሃ ወንድ ሴት ህፃን ትልቅ አይልም ሳናውው በድንገት መጦ ይዞን የሚሄድ ነው። መለከል መውት ሲመጣ ልጅ እያሳደኩ ነው፣ በቅርቡ ላገባ ነው፣ ለልጆቸ የጀመርኩት ቤት አለ፣ የሰው እዳ አለብኝ፣ ያስቀየምኩት አለ ይቅርታ ልበለው ትንሽ ጠብቀኝ ብትለው መልስና ድርድር የማያውቅ ነው።❗️ ሞትን አላህ ሱብሃነ ወተዓላ የፈጠረው ለፈተና ነው ማን ነው ሞት አለብኝ ብሎ የሚስተካከለው የሚዘጋጀው ማንስ ነው ስራው ፀባዩ የሚበላሸው የሚለውን አላህ ሊያጣራበት ነው።!
እንስተካከል እንመለስ ወደ አላህ ለምን እኛንም በቁማችን እስኪቀጣን እንጠብቃለን ካለፉት ጓደኞቻችን ትምህርት ብንወስድ አይሻልም? ወላሂ ከፈለገ በደይቃ ማስተኛት ይችላል እያየን አይደል ምንም ያልሆነው ልጅ በደይቃ ተኝቶ ሬሳው ሲወጣ። ቀብረነው ተመልሰን እንኳ ትንሽ አንደነግጥም። በዛው በተበላሸ ሁኔታ ላይ ነን። ሞት ካልመለሰን ምን ሊመልሰን ነው።
በቅርበት ማውቀው ልጅ ነበር ገና ወጣት ነው ምንም ሳይሆን በሁለት ሶስት ቀን ውስጥ ሁኔታዎች ተቀያየሩበትና አልጋ ላይ ተኛ ከዛም የደም ካንሰር ነው ተባለ። ይሄን ማን ያምናል ምንምኮ አይነት በሽታ አልነበረበትም! ነገር ግን ዛሬ ሞተ ተባለ! በቃ አለቀ ቂያማ ቆመችበት።
እንደኛ ሞት ሩቅ መስሎ ነበር ሲታየው የነበረው ግን እውነታው እንደዛ አይደለም።
እንመለስ እንንቃ ካለፉት እንማር!
ሁላችንም ሂያጆች ነን!ለጠባቡ ጨለማው ቀብራችን መብራት የሚሆነንን መልካም ስራ እንስራ!ከሞትን በኋላ ምንም ቸክ አያደርገንም ከስራችን ውጭ! መልካም ከሰራህ ቀብርህ ያበራ የሰፋ ያሸበረቀ ይሆናል መላይካዎችም በመልካም ያበስሩሃል። በተቃራኒው ሃራም ሃላል የማትጨነቅና የምታግበሰብስ ከሆነ ደግሞ መላይካዎች በመጥፎ ነገር ያበስሩናል።🔥 አሁን ያለንበት ሁኔታ ነው የነገውን የአኼራ ማንነታችንን የሚወስነው። ምርጫ አለን የፈለግነውን ብንሰራ እንመነዳዋለን። ምንጠቅመውም ምንጎዳውም ራሳችንን ነው።❗️ብልጥ ሰው ካለፉት ይማራል።
ወደ አላህ በተቃረብና ቀድሩን ሃያልነቱን ባወቅን ቁጥር ወላሂ ፈራቻችን እየጨመረ ይሄዳል። ስላላወቅነውኮ ነው ምንም ብንሰማ ምንም የማይመስለን ልባችንም ከድንጋይ በላይ ደረቀች።
ሲራጥ አለ ልባችንን እንገስጣት!
@Rihu_islamic_post
👍 2
اختر خطة مختلفة
تسمح خطتك الحالية بتحليلات لما لا يزيد عن 5 قنوات. للحصول على المزيد، يُرجى اختيار خطة مختلفة.