Addis Ababa Tegbareid polytechnic college online registration
الذهاب إلى القناة على Telegram
إظهار المزيد
📈 نظرة تحليلية على قناة تيليجرام Addis Ababa Tegbareid polytechnic college online registration
تُعد قناة Addis Ababa Tegbareid polytechnic college online registration (@tgbptc) في القطاع اللغوي Amharic لاعباً نشطاً. يضم المجتمع حالياً 10 788 مشتركاً، محتلاً المرتبة 18 469 في فئة التعليم والمرتبة 3 074 في منطقة Ethiopia.
📊 مؤشرات الجمهور والحراك
منذ تأسيسه في невідомо، حقق المشروع نمواً سريعاً وجمع 10 788 مشتركاً.
بحسب آخر البيانات بتاريخ 26 يونيو, 2026، تحافظ القناة على نشاط مستقر. خلال آخر 30 يوماً تغيّر عدد الأعضاء بمقدار -44، وفي آخر 24 ساعة بمقدار 8، مع بقاء الوصول العام مرتفعاً.
- حالة التحقق: غير موثّقة
- معدل التفاعل (ER): يبلغ متوسط تفاعل الجمهور 72.62%. وخلال أول 24 ساعة من النشر يحصد المحتوى عادةً 28.88% من ردود الفعل نسبةً إلى إجمالي المشتركين.
- وصول المنشورات: يحصل كل منشور على متوسط 7 833 مشاهدة. وخلال اليوم الأول يجمع عادةً 3 115 مشاهدة.
- التفاعلات والاستجابة: يتفاعل الجمهور بانتظام؛ متوسط التفاعلات لكل منشور يبلغ 1.
📝 الوصف وسياسة المحتوى
وصف القناة غير متوفر.
بفضل وتيرة التحديث المرتفعة (أحدث البيانات بتاريخ 27 يونيو, 2026) تحافظ القناة على حداثتها ومستوى وصول مرتفع. وتُظهر التحليلات تفاعلاً نشطاً من الجمهور، ما يجعلها نقطة تأثير مهمة ضمن فئة التعليم.
10 788
المشتركون
+824 ساعات
+267 أيام
-4430 أيام
أرشيف المشاركات
Repost from N/a
New Document(28)_jpg
ማስታወቂያ
በ 2016 ዓ.ም ስልጠናችሁን ያጠናቀቃችሁ ሰልጣኞች Civics እና Entrepreneurship ሳትወስዱ ማጠናቀቃችሁ የሚታወስ ነው። በመሆኑም ሁለቱን የብቃት አሀዶች መውሰድ ግዴታ መሆኑን ተገንዝባችሁ አሁን ላይ ከ Business ዲፓርትመንት ጋር በመሆን የተመቻቸ በመሆኑ ኮርሶቹን እንድትወስዱ እያስታወስን፤
ይህን እድል ካልተጠቀማችሁ፡
• የስልጠና ማጠናቀቂያ (ሰርተፍኬት) እንደማይሰጥ፣
• የማረጋገጫ ማህተም (Authentication)የማይደረግ መሆኑን ተገንዝባችሁ፣
የተመቻቸውን እድል በመጠቀም ከአላስፈላጊ መጉላላት እንድትድኑ እናሳስባለን።
👉👉ከተመራቂ ሰልጣኞች ውጪ ያላችሁ በሁሉም የስልጠና መርሃግብር ያላችሁ በአስቸኳይ ይህንን ፎርም ሙሉ ከዚህ ቡሃላ ክፍያ Online ስለምትከፍሉ ከአላስፈላጊ እንግልት ለመዳን ይረዳችኋል::https://docs.google.com/forms/d/1d2nN-M5kTnF_rjDSkYqO8CXL7MkiCYGK0ygLoJ1DLdU/edit
ግሬድ ሪፖርት ለመውሰድ፣ የጠፋ ወይንም የተበላሸ ዶክመንት ለማሰራት እንዲሁም ለማረጋገጫ ወደ አዲስ አበባ ተግባረዕድ ሬጅስትራር ጽ/ቤት የምትመጡ ባለጉዳዮች አስቀድማችሁ ቀጠሮ በመያዝ አገልግሎት ያግኙ
ይህንን ፎርም ያልሞላችሁ ሰልጣኞች(ከ2018 ተመራቂዎች ውጪ) በአስቸኳይ እንድትሞሉ እናሳስባለን፡፡(14/7/2018)
ለመደበኛ የቀን ሰልጣኞች በሙሉ የሁለተኛ ዙር ክፍያ በተለያየ ምክንያት ያመለጣቹ ነገ ማለትም መጋቢት 15 2018 የመጨረሻ የክፍያ ቀን መሆኑን አውቃችሁ ክፍያችሁን እንድትፈጽሙ እያሳሰብን ነገር ግን ከነገ ቡሃላ የሚመጣ ሰልጣኝ ቅጣት የሚከፍል መሆኑን እናሳስባለን፡፡
ይህንነ link በመጠቀም ይመዝገቡ። submit ካደረጋችሁ በኋላ የሚመጣላችሁ ቴሌግራም ግሩፕ Join በማድረግ ሙሉ መረጃ ተከታተሉ።
متاح الآن! بحث تيليغرام 2025 — أهم رؤى العام 
