3 096
المشتركون
لا توجد بيانات24 ساعات
-187 أيام
-9730 أيام
أرشيف المشاركات
3 096
+1
⚠️WARNING⚠️
Please don't click these links
People's telegram accounts are being hacked. The hackers are spamming with fake links to every contact and groups and they're messing wit their personal informations like bank accounts so please be aware and share this to your friends and families!!!
Especially freshman students!
https://t.me/astumember
3 096
+1
⚠️WARNING⚠️
Please don't click these links
People's telegram accounts are being hacked. The hackers are spamming with fake links to every contact and groups and they're messing wit their personal informations like bank accounts so please be aware and share this to your friends and families!!!
Especially freshman students!
3 096
🚨⚠🚨 #ALERT 🚨⚠🚨
በሽታው እየተስፋፋ ነው‼️😥
በቅርቡ የተከሰተው የማርበርግ ቫይረስ በሽታ እስከአሁን ድረስ በተከሰተበት ጂንካ አከባቢ ብቻ እንደሚገኝ ፣ ወደ ሌሎች አከባቢዎች እንዳልተስፋፋ እና ስርጭቱን ባለበት ሙሉበሙሉ ለመግታት እየተሰራ እንደሆነ የጤና ሚኒስቴር መግለጹ ይታወቃል።
ነገርግን ይሄ ሳይሆን ቀርቶ በአርሲ ዞን አሰኮ ወረዳ ሁሉቆ ቀበሌ ላይ በማርበርግ ቫይረስ በሽታ እንደተጠቁ የተጠረጠሩ 13 ሰዎች ህይወታቸው ማለፉን መሰረት ሚዲያ አረጋግጧል።
"የአካባቢው አመራሮች መረጃውን ካወጣችሁ ተጠያዊ ትሆናላችሁ ብለው ፀጥ አስብለውናል። አሁን ላይ በአካባቢው የመንግስት ወታደሮች ተሰማርተው ማንም እንዳይወጣ ተከልክሏል" ሲሉ የአካባቢው የጤና ባለሙያች ተናግረዋል።
ነገሩ አሳሳቢ ነው... እንጸልይ! 🙏
https://t.me/astumember
3 096
🚨⚠🚨 #ALERT 🚨⚠🚨
በሽታው እየተስፋፋ ነው‼️😥
በቅርቡ የተከሰተው የማርበርግ ቫይረስ በሽታ እስከአሁን ድረስ በተከሰተበት ጂንካ አከባቢ ብቻ እንደሚገኝ ፣ ወደ ሌሎች አከባቢዎች እንዳልተስፋፋ እና ስርጭቱን ባለበት ሙሉበሙሉ ለመግታት እየተሰራ እንደሆነ የጤና ሚኒስቴር መግለጹ ይታወቃል።
ነገርግን ይሄ ሳይሆን ቀርቶ በአርሲ ዞን አሰኮ ወረዳ ሁሉቆ ቀበሌ ላይ በማርበርግ ቫይረስ በሽታ እንደተጠቁ የተጠረጠሩ 13 ሰዎች ህይወታቸው ማለፉን መሰረት ሚዲያ አረጋግጧል።
"የአካባቢው አመራሮች መረጃውን ካወጣችሁ ተጠያዊ ትሆናላችሁ ብለው ፀጥ አስብለውናል። አሁን ላይ በአካባቢው የመንግስት ወታደሮች ተሰማርተው ማንም እንዳይወጣ ተከልክሏል" ሲሉ የአካባቢው የጤና ባለሙያች ተናግረዋል።
ነገሩ አሳሳቢ ነው... እንጸልይ! 🙏
https://t.me/astumember
3 096
+4
#Freshman
✅2017 Chemistry final exam
#share_to_your_friends
♻️Join Us👇
https://t.me/astumember
3 096
+1
"እስከአሁን ድረስ ስድስት ሰዎች ሲሞቱ ስምንት ሰዎች በበሽታው የተጠረጠሩ መሆኑ ታውቋል " - ጤና ሚኒስቴር
በበሽታው እስካሁን የ6 ሰዎች ህይወት አልፏል። ህይወታቸዉ ካለፈ ሰዎች መካከል ከ20 ቀናት በፊት በጠና ታሞ የነበረዉን ግለሰብ ሲያስታምሙ የነበሩ ዶክተር እና ነርስ እንደሚገኙበት ተገልጿል።
ከግለሰቡ ጋር ግንኙነት የነበራቸዉ አራት ሰዎች በሳምንት ጊዜ ዉስጥ ራስ ምታት ፣ትኩሳት ፣ማስመለስ ፣ድካም እና የማስቀመጥ ምልክት አሳይተዉ በጂንካ አጠቃላይ ሆስፒታል ክትትል ሲደረገላቸዉ የቆየ ሲሆን የተደረገላቸዉ የኩላሊት ምርመራ ዉጤት ከፍ ያለ እንደነበር እና በአንድና ሁለት ቀን ልዩነት የጤና ሁኔታቸዉ ተባብሶ ህይወታቸዉ ማለፉ ተገልጿል።
ከአራቱ አንዱ ወደ ሀዋሳ ሪፈር ተደርጎ ክትትል እየተደረገለት ሲሆን በአሁኑ ወቅት የተሻለ ሁኔታ ላይ መሆኑ ተገልጿል ። እስካሁን ባለዉ ስምንት ሰዎች በበሽታዉ ተጠርጥረዋል።
ምልክት ከታየበት ማንኛውም ሰው ጋር ንክኪ በሚኖርበት ጊዜ ራስን የመከላከያ ዘዴዎችን መጠቀም ፣ሁልጊዜ እጅን በሳኒታይዘር ወይም በውሃና በሳሙና በመታጠብ ማጽዳት ያስፈልጋል ተብሏል።
የጤና ሚኒሰቴር ከኢትዮጵያ የሕብረተሰብ ጤና ኢንስቲትዩት እና ከክልሉ ጤና ቢሮ ጋር በመሆን በደቡብ ኢትዮጵያ ክልል የተመዘገበውን ይህንን የበሽታ መንስኤ ለማወቅ እና ተጨማሪ ስርጭትን ለመግታት እንዲሁም ለመቆጣጠር ፈጣን ምላሽ ሰጪ ቡድን ወደቦታው መላኩን ተገልጿል፡፡
የዓለም ጤና ድርጅት በደቡብ ኢትዮጵያ ክልል ለተከሰተው በሽታ አፋጣኝ ምላሽ ለመስጠት 300 ሺ የአሜሪካ ዶላር ድጋፍ መደረጉን አስታውቋል።
https://t.me/astumember
3 096
Course Name : 2017 physics mid exam
Contains :
📚 Text book
📖 Lecture Notes
🤯 Tests, Mid and final Exams
🖇 Assignments
Collected By :
https://t.me/astumember
3 096
TODAY CSEC_ASTU and ASTU_EXCELLENCE Gave supportive and crucial Python Tutorial class for 1st year students as always ✨✨✨✨✨✨🫡
Join CSEC and ASTU-Excellence — where curious minds grow into confident innovators and every learner becomes part of a driven, supportive, and forward-thinking family. Join us through https://t.me/astumember
# Excellence is Our Standard, Community is Our Strength.
