ar
Feedback
Bashewam Primary & Junior School 1-8

Bashewam Primary & Junior School 1-8

الذهاب إلى القناة على Telegram

Bashewam School Grade 1-8

إظهار المزيد
2 748
المشتركون
+124 ساعات
+57 أيام
+4330 أيام
أرشيف المشاركات

photo content
+8

photo content
+9

የትምህርት ቤታችን የልዩ ፕሮግራም Special Day Program የመጨረሻውን ምዕራፍ ባማረና በደመቀ መልኩ ተከብሯል።

photo content
+1

ለ8ኛ ክፍል የተማሪ ወላጆች በሙሉ:: በቅድሚያ ለተማሪዎቻችን እንኳን በሰላም እና በጤና ለ8ኛ ክፍል ሚንስትሪ ፈተና አደረሳችሁ እያልን ከላይ በወጣው የከተማ አቀፍ የሚስትሪ ፈተና መስጫ የጊዜ ሰሌዳ መሰረት  ✍️ማክሰኞ ሰኔ 03/217ዓ.ም የሚጀምረዉ ፈተና  10:00 ሰዓት ላይ የሚጠናቀቅ ሲሆን ✍️ረቡዕ ሰኔ 4/2017 ዓ.ም 5:00 ሰዓት ላይ  የሚጠናቀቅ ይሆናል:: ስለሆነም እንዳጠናቀቁ ወደ ቤት የሚለቀቁ ስለሆነ ዉድ-ወላጆች ይህን አውቃችሁ እንድትረከቧችዉና ክትትል እንድታደርጉ እናሳውቃለን:: ማሳሰቢያ:- ✍ ሁሉም ተማሪዎች አንድ ላይ በጋራ ለመሄድ እንዲመች ከ1:30 በፊት ባሽዋም ት/ቤት መድረስ ይጠበቅባችኋል። ✍  በፈተና ቀናት የት/ቤቱ ዩኒፎርም መልበስ፣እርሳስ ፣ላጲስ እና አድሚሽን ካርድ መያዝ ከሁሉም ተማሪዎች በእጅጉ የሚጠበቅ ግዴታ ስለሆነ ወላጆች ተማሪዎች ከቤት ሲወጡ የማስታወስና የማረጋገጥ ሥራ እንድትሰሩ ይሁን ።      ለተማሪዎቻን መልካም የፈተና ጊዜ ይሁንላችሁ !                                  ት/ቤቱ  

የ 8ኛ-Orientation እስከ 5:00 ሰዓት የሚጠናቀቅ መሆኑን እንገልፃለን::

8ኛ ክፍል ከተማ አቀፍ ፈተና መስጫ ጊዜ ሰሌዳ

photo content

የ2017 የትምህርት ዘመን የ6ኛና 8ኛ ክፍል ከተማ አቀፍ ፈተና መስጫ ጊዜ ሰሌዳ (መጋቢት 30/2017 ዓ.ም) መረጃዎችን በፍጥነት ለማግኘት ማሰፈንጠሪያውን ይጫኑ! https://linktr.ee/aa
የ2017 የትምህርት ዘመን የ6ኛና 8ኛ ክፍል ከተማ አቀፍ ፈተና መስጫ ጊዜ ሰሌዳ (መጋቢት 30/2017 ዓ.ም) መረጃዎችን በፍጥነት ለማግኘት ማሰፈንጠሪያውን ይጫኑ! https://linktr.ee/aacaebc

G-8 Answer Sheet-Sample
G-8 Answer Sheet-Sample

የተፈታኞች መብትና ግዴታ ✅ማንኛውም ተፈታኝ የፈተና ደንብና ሥርዓት  አከባበር እንዲሁም የመልስ ወረቀት አጠቋቆርና   ተዛማጅ ሁኔታዎችን አስመልክቶ በሚሰጡ ገለፃዎች ላይ የመሣተፍ ግዴታ አለበት። ⭐️ተፈታኙ በገለፃው ላይ ባለመሳተፉ ምክንያት በፈተና አሰጣጥ ዙሪያ ለሚያጋጥመው ችግር ኃላፊነቱን ይወስዳል። ✅ተፈታኙ/ኟ የሰራበትን የመልስ ወረቀት ለፈታኙ በመስጠት  የጥያቄ ወረቀቱን ይዞ መውጣት ይችላል ✅ማንኛውም ተፈታኝ የፈተና ጥያቄዎቹን መስራት ከመጀመሩ በፊት በፈተና የመልስ መስጫ ወረቀት ላይ የግል መለያ መረጃዎችን በሙሉ ግልፅ በሆነ ሁኔታ በቅደም ተከተል ጽፍ ማጥቆር ይኖርበታል (በተለይ የመለያ ቁጥር እና የትምህርት አይነት ኮድ)። ✅ማንኛውም ተፈታኝ የራሱን ችሎታና ዕውቀት ተጠቅሞ መስራት ይጠበቅበታል፡፡ ⭐️የሚሠራባቸው የጥያቄና የመልስ መስጫ ወረቀቶች ለሌሎች ተፈታኞች ዕይታ የተጋለጡ እንዳይሆኑ ሸፍኖ መስራት ይኖርበታል ✅ማንኛውም ተፈታኝ ሞባይል፣ ካልኩሌተርና የመሳሰሉ ማንኛውንም ዓይነት  የኤሌክትሮኒክስ ዕቃዎችን ይዞ ወደ ፈተና ክፍል መግባት በጥብቅ የተከለከለ ነው ። ⭐️እያንዳንዱ ተፈታኝ ይህንን አውቆ በቅድሚያ አስፈላጊውን ጥንቃቄ ማድረግ አለበት ። ✅ይህንን ባለማድረጉ ምክንያት በፈተና አሰጣጥ ዙሪያ ለሚያጋጥመው ችግር ተፈታኙ  ራሱ ኃላፊነቱን ይወስዳል። ⭐️ማንኛውም ተፈታኝ በመፈተን ላይ እያለ ፈተናውን እንዳይሠራ የሚያውኩ ሁኔታዎች ቢያጋጥመው በፈታኙ ሲፈቀደለት ችግሩን በመግለጽ አስፈላጊውን እርዳታ ማግኘት ይችላል ይሁንና በማንኛውም ምክንያት ለባከነ ጊዜ ተጨማሪ ሰዓት አይፈቀድም ⭐️ማንኛውም ተፈታኝ ፈተናው ከሚጀመርበት ጊዜ ተኩል ሰዓት /30 ደቂቃ/ ቀደም ብለው ከመፈታኛው ቦታ በመገኘት መቀመጫቸውን መያዝ አለባቸው። ✅ፈተናው ከተጀመረ ከ15 ደቂቃ በኋላ የሚመጣ ተፈታኝ ወደ ፈተናው አዳራሽ መግባት አይፈቀድለትም። ⭐️ማንኛውም ተፈታኝ ፈተናው ተጀምሮ 45 ደቂቃ ሳይሞላ ፈተናውን ሠርቶ ቢያጠናቅቅም እንዲወጣ አይፈቀድለትም። ⭐️ይሁን እንጂ ፈተናው ከተጀመረ ከ45 ደቂቃ በኋላ ከፈተና አዳራሹ ለመውጣት   እንዲፈቀድለት ሲጠይቅ የመልስ ወረቀቱን ለፈታኙ አስረክቦ በጸጥታ እንዲወጣ ይፈቀድለታል። ✅ፈተናው ሊጠናቀቅ ከ10 ደቂቃ ያነሰ ጊዜ ሲቀረው የሚጨርስ ተፈታኝ የሁሉም ተፈታኞች የመልስ ወረቀቶች እስኪሰበሰቡና ለፈተናው የተፈቀደው የጊዜ ገደብ አብቅቶ እስኪደወል ድረስ በቦታው ተቀምጦ እንዲቆይ ይደረጋል። ✅ፈተናው በሚሰጥበት ጊዜ ማንኛውም ተፈታኝ ትክክለኛ ያልሆነ የተቀደደ ወይም የተበላሸ የፈተና ጥያቄ ጥራዝ ከገጠመው ወይም የተሰጠው የመልስ ወረቀት የተበላሸ ከሆነ ወይም በራሱ እጅ ቢበላሽበት እጁን አንስቶ በመጠየቅ ሲፈቀድለት ሊያስቀይር ይችላል። ✅ለተፈታኞች የተፈቀዱ ✍️እርሳስ ✍️የቀን ተማሪዎች የደንብ ልብስ (UNIFORM) ✍️ADMISSION CARD ✍️ላጲስ፣ መቅረጫና ማስመሪያ ❌ለተፈታኞች የተከለከሉ 🔠 ስልክ ይዞ መግባት አይቻልም 🔠ካልኩሌተር 🔠የኤሌክትሮኒክስ ዕቃዎችን 🔠ሰዓት 🔠በሀኪም ከታዘዘ ውጪ የሆኑ መነጽሮች 🔠የሚነበቡ ጽሁፎች በሙሉ ✅የፈተና ኦረንቴሽን ቀን ✅የ8ኛ ክፍል በ2/10/2017 ዓ.ም ✅ፈተናው የሚሰጥበት ጊዜ ✅8ኛ ክፍል ሰኔ 3 እና 4 /2017 ዓ.ም                                   

.✅ሰኞ ሰኔ 02/2017 ዓ. ም በብስራት ት /ቤት በፈታኝ አካላት Orientation የሚሰጥ ስልሆነ አንድላይ በጋራ ለመሄድ እንዲመች ሁላችሁም ከጠዋቱ 2:00 ሰዓት ላይ በት/ቤታችን ቅጥር-ግቢ (ባሽዋም) እንድትገኙ በጥብቅ እያሳሰብን ዉድ ወላጆች አስፍላጊዉን ክትትልና ቁጥጥር እንድታደርጉ እናሳዉቃለን::                                     ት/ቤቱ

photo content

.✅ሰኞ ሰኔ 02/2017 ዓ. ም በብስራት ት /ቤት በፈታኝ አካላት Orientation የሚሰጥ ስልሆነ አንድላይ በጋራ ለመሄድ እንዲመች ሁላችሁም ከጠዋቱ 2:00 ሰዓት ላይ በት/ቤታችን ቅጥር-ግቢ (ባሽዋም) እንድትገኙ በጥብቅ እያሳሰብን ዉድ ወላጆች አስፍላጊዉን ክትትልና ቁጥጥር እንድታደርጉ እናሳዉቃለን::                                                ት/ቤቱ