ar
Feedback
ABGS Aware Branch Grade 12

ABGS Aware Branch Grade 12

الذهاب إلى القناة على Telegram

إظهار المزيد
643
المشتركون
+124 ساعات
+107 أيام
+1030 أيام
أرشيف المشاركات
ለ12 ኛ ክፍል ተማሪዎች በሙሉ ትላንት እና ዛሬ የተፈተናችሁት የልምምድ እንግሊዘኛ ፈተና ትክክለኛ መልስ ያልተቀመጠለት በመሆኑና የሚሰጠዉ ዉጤት ትክክል ስላልሆነ በዚህ ሞክንያት ምንም ሳትሸበሩ ለቀጣይ ዋና ፈተና በቂ ዝግጅት እንድታደርጉ እናሳስባለን።

photo content

​##የ12ኛ ክፍል ሀገር አቀፍ ፈተና ተፈታኝ ተማሪዎች  https://mock3.ethernet.edu.et በመጠቀም እንዲለማመዱ ይደረግ።

photo content

photo content

1. ለእህት ወንድም አመልካቾች (Sibling applicants) ቀጥሎ ያለውን ሊንክ ተጠቅመው ያመልክቱ።       👇👇👇      https://esdros.com/a/admission-request/ 2. ከቅርንጫፍ ቅርንጫፍ ዝውውር አመልካቾች (Transfer requesting) ደግሞ ከዚህ በታች ያለውን ሊንክ በመጠቀም ያመልክቱ። 👇👇👇👇👇👇 https://esdros.com/a/transfer-request/1. ለእህት ወንድም አመልካቾች (Sibling applicants) ቀጥሎ ያለውን ሊንክ ተጠቅመው ያመልክቱ።       👇👇👇      https://esdros.com/a/admission-request/

photo content

photo content

photo content

Repost from Bright Academy
ከ560 ሺህ በላይ ተፈታኞች የ12ኛ ክፍል መልቀቂያ ፈተናን ለመውሰድ ተመዝግበዋል። - የትምህርት ምዘናና ፈተናዎች አገልግሎት የ2018 ዓ.ም የ12ኛ ክፍልብሔራዊ ፈተና ከሰኔ 24/2018 ዓ.ም እስ
ከ560 ሺህ በላይ ተፈታኞች የ12ኛ ክፍል መልቀቂያ ፈተናን ለመውሰድ ተመዝግበዋል። - የትምህርት ምዘናና ፈተናዎች አገልግሎት የ2018 ዓ.ም የ12ኛ ክፍልብሔራዊ ፈተና ከሰኔ 24/2018 ዓ.ም እስከ ሐምሌ 17/2018 ዓ.ም ይሰጣል። የመልቀቂያ ፈተናውን ለመውሰድ በሀገር አቀፍ ደረጃ ከ560 ሺህ በላይ ተፈታኞች መመዝገባቸውን የትምህርት ምዘናና ፈተናዎች አገልግሎት ዋና ዳይሬክተር እሸቱ ከበደ (ዶ/ር) ለኢዜአ ተናግረዋል። ከተመዘገቡት ውስጥ አብዛኛዎቹ ተማሪዎች ፈተናውን በበይነ-መረብ እንደሚወስዱ የገለፁት ዋና ዳይሬክተሩ፤ የመሰረተ ልማት ውስንነት ባሉባቸው አካባቢዎች ፈተናው በወረቀት እንደሚሰጥ ገልፀዋል። የፈተና ሒደቱ በስኬት እንዲጠናቀቅ የኢንተርኔት እና የኤሌክትሪክ ኃይል አቅርቦት አስተማማኝነትን ለማረጋገጥ ከባለድርሻ አካላት ጋር እየተሠራ መሆኑን ኃላፊው ጠቁመዋል። Via- tikvahuniversity ⭐Bright Minds Bright Futures TELEGRAM  ▍ ▶️YOUTUBE JOIN: @BrightAcademy9_12✅ JOIN: @BrightAcademy9_12

ለአቡነጎርጎርዮስ ት/ት ቤት የ11ኛ እና የ12ኛ ክፍል ተማሪዎች በሙሉ:- የ11ኛ እና 12ኛ ክፍል ተማሪዎች ቅዳሜ በዳግማይ ሚኒሊክ ት/ቤት የማጠናከሪያ ትምህርት እንደሚማሩ ይታወቃል። በመሆኑም ትምህርቱ ነገ ማለትም  ቅዳሜ በ29/09/18 ዓ.ም የሚቀጥል በመሆኑ  ትምህርቱን  የምትከታተሉ ተማሪዎች በዳግማይ ሚኒሊክ ት/ቤት ጠዋት 2:00 ሰዓት እንድትገኙ እናሳስባለን። ማሳሰቢያ የት/ቤቱን መታወቂያ ይዛችሁ እንድትገኙ።ማርፈድ የተከለከለ ነው፡፡ያለ ትምህርት ቤቱ ዕውቅና ፈቃድ የሚቀር ተማሪ ወላጅ በማስመጣት ተጠያቂ እናደርጋለን፡፡ሞባይል ይዞ መምጣት በፍጹም የተከለከለ ነው ቅጣት ተጀምሮዋል ትምህርት ቤቱ ሀላፊነቱን አይወስድም።                                                   ት/ቤቱ

በድጋሚ ማስታወቂያ ለ 2018 ዓም 12ኛ ክፍል ተማሪዎች በሙሉ ፊዉቸር ኤክስ ኮንሰልተንሲ የሚባል ድርጅት ከትምህርት ቤቱ ዕዉቅና ዉጪ በመሆኑ ትክክለኛ መረጃ አጣርተን ምላሽ እስክንሰጥ ድረስ ምንም አይነት መረጃ እንዳትሞሉ መልዕክት ማስተላለፋችን ይታወቃል።ይሁን እንጂ መልዕክቱ ከመተላለፉ በፊት ፎርሙን የሞላችሁ ተማሪዎች ካላችሁ ነገ ጠዋት ሪፖርት እንድታደርጉ እናሳስባለን።

ለአቡነ ጎርጎሪዮሰ ትምህርት ቤት አዋሬ ቅርንጫፍ 12ኛ ክፍል ተማሪዎች በሙሉ ፊውቸር ኤክስ ኮንሰልታንሲ የሚባል ድርጅት በተማሪዎች የ ቴሌግራም ፔጅ ላይ ሊንክ በመላክ ብሔራዊ ፈተና ከመድረሱ 15 ቀን አስቀድሞ በአድዋ አዳራሽ የሒሳብ ትምህርት ክለሳ እንደሚያደርጉ ለዚህም ደግሞ ስልክ: የመፈተኛ አድሚሽን ካርድ ጭምር በ ኦን ላይን እንድትሞሉ ሊንክ የተላከላችሁ መሆኑን መረጃ ደርሶናል ። በመሆኑም ይህ መረጃ ከትምህርት ቤቱ ዕውቅና ዉጪ የተላከ መረጃ ስለሆነ ትምህርት ቤቱ አጣርቶ ትክክለኛ ምላሽ እስካልሰጣችሁ ድረስ ማንም ተማሪ መረጃ ከመሙላት እንዲታቀብ በጥብቅ እያሳሰብን የሚመለከታችሁ ወላጆች ክትትል እንድታደርጉ እናሳስባለን።

ለአቡነጎርጎርዮስ ት/ት ቤት የ11ኛ እና የ12ኛ ክፍል ተማሪዎች በሙሉ:- የ11ኛ እና 12ኛ ክፍል ተማሪዎች ቅዳሜ በዳግማይ ሚኒሊክ ት/ቤት የማጠናከሪያ ትምህርት የግንቦት ወር ክፍያ ያልከፈላችሁ(300ብር)  ለመጨረሻ ጊዜ  ሀሙስ በቀን 27/092017 ክፍያ እንድትፈጵሙ እናሳስባለን። ወላጆችም ለዚህ ትብብር እንድታደርጉልን በትህትና እናሳውቃለን።                                                   ት/ቤቱ

ለአቡነጎርጎርዮስ ት/ት ቤት የ11ኛ እና የ12ኛ ክፍል ተማሪዎች በሙሉ:- የ11ኛ እና 12ኛ ክፍል ተማሪዎች ቅዳሜ በዳግማይ ሚኒሊክ ት/ቤት የማጠናከሪያ ትምህርት እንደሚማሩ ይታወቃል። በመሆኑም ትምህርቱ ነገ ማለትም  ቅዳሜ በ22/09/18 ዓ.ም የሚቀጥል በመሆኑ  ትምህርቱን  የምትከታተሉ ተማሪዎች በዳግማይ ሚኒሊክ ት/ቤት ጠዋት 2:00 ሰዓት እንድትገኙ እናሳስባለን። ማሳሰቢያ የት/ቤቱን መታወቂያ ይዛችሁ እንድትገኙ።ማርፈድ የተከለከለ ነው፡፡ያለ ትምህርት ቤቱ ዕውቅና ፈቃድ የሚቀር ተማሪ ወላጅ በማስመጣት ተጠያቂ እናደርጋለን፡፡ሞባይል ይዞ መምጣት በፍጹም የተከለከለ ነው ቅጣት ተጀምሮዋል ትምህርት ቤቱ ሀላፊነቱን አይወስድም።                                                   ት/ቤቱ

ከትምህርት ቢሮ ሀላፊዎች ለግምገማ የሚመጡ ስለሆነ በሰዓቱ እንድትገኙ እናሳስባለን።

ለአቡነጎርጎርዮስ ት/ት ቤት የ11ኛ እና የ12ኛ ክፍል ተማሪዎች በሙሉ:- የ11ኛ እና 12ኛ ክፍል ተማሪዎች ቅዳሜ በዳግማይ ሚኒሊክ ት/ቤት የማጠናከሪያ ትምህርት እንደሚማሩ ይታወቃል። በመሆኑም ትምህርቱ ነገ ማለትም  ቅዳሜ በ15/09/18 ዓ.ም የሚቀጥል በመሆኑ  ትምህርቱን  የምትከታተሉ ተማሪዎች በዳግማይ ሚኒሊክ ት/ቤት ጠዋት 2:00 ሰዓት እንድትገኙ እናሳስባለን። ማሳሰቢያ የት/ቤቱን መታወቂያ ይዛችሁ እንድትገኙ።ማርፈድ የተከለከለ ነው፡፡ያለ ትምህርት ቤቱ ዕውቅና ፈቃድ የሚቀር ተማሪ ወላጅ በማስመጣት ተጠያቂ እናደርጋለን፡፡ሞባይል ይዞ መምጣት በፍጹም የተከለከለ ነው ቅጣት ተጀምሮዋል ትምህርት ቤቱ ሀላፊነቱን አይወስድም።                                                   ት/ቤቱ

Share this for grade 12 students

+1
Tutorial Work Sheet.docx0.33 KB

ለአቡነ ጎርጎሪዮስ ሁለተኛ ደረጃ ትምህርት ቤት አዋሬ ቅርንጫፍ ወላጆች በሙሉ የሁለተኛ መንፈቀ ዓመት የመምህራንና የወላጆች በልጆቻቸው ዉጤትና ስነ ምግባር ዙሪያ የገጽ ለገጽ ውይይት የሚደረገዉ ዕሁድ በቀን 09/09/2018 በመሆኑ በዕለቱ ከጠዋቱ 2:30_6:00 ብቻ በአካል በመገኘት የልጆቻችሁን ዉጤትና ስነ ምግባር በተመለከተ ዉይይት እንድታደርጉ ጥሪያችንን በአክብሮት እናስተላልፋለን።