SALVATION FOR ALL NATIONS MINISTRIES(s.f.a.n)
ከዚህም በኋላ ኢየሱስ ራሱ ለዘላለም ድኅነት የሆነውን የማይለወጠውን ቅዱስ ወንጌል ከፀሐይ መውጫ እስከ መጥለቂያው ድረስ በእጃቸው ላከው።” — ማርቆስ 16፥8
إظهار المزيد286
المشتركون
+224 ساعات
+17 أيام
+130 أيام
- المشتركون
- التغطية البريدية
- ER - نسبة المشاركة
جاري تحميل البيانات...
معدل نمو المشترك
جاري تحميل البيانات...
ጉዳዪ የመጠራት ከዚያም አልፎ የመመረጥ ነው
በዚህ ዘመን ከሌላው ትውልድ በተለየ በብዙሀኖቻችን ዘንድ እግዚአብሔርን የማገልገል ህይወት የህይወታችን አካል ከሆነ ሰነባብቷል ነገር ግን እኔ ከእንትና እበልጣለሁ እንትና ከእኔ ያንሳል የሚሉ ሀሳቦች ለብዙዎች እንቅፋት እየሆኑ ያለበት ሁኔታ ነው ያለው
አንድ ነገር ላይ አትኩሮትን ስጡ
በእውነት እግዚአብሔር ከመጥራት አልፎ ከመረጠን በምድር ላይ ካሉ ክዋክብት በላይ በአባታችን በእግዚአብሔር ፊት እንዲሁም በሰው ልጆች መካከል እናበራለን እናንፀባርቅማለን የሌላን ሰው መንፈሳዊ ህይወት እድገት እየተመለከትን ፉክክር ውስጥ ከሆንን ግን ባልተጠራንበት ሩጫ መሮጥ እንዲሁም ባልተመረጥንበት መንገድ እንደ መጓዝ ነው በህይወት ዘመናችን ደግሞ ክስረትን ከማጨድ እኩል ነው እውነት ነው እግዚአብሔር ይጠራል ይመርጣልም ነገር ግን ለእያንዳንዳችን የራሳችን የሆነ የምንችለውን በውስጣችን እንዳለው የሀይል መጠን ይለያያል አስቡት የ 100ሜትር ሯጭና የማራቶን ሯጭ የሚሮጡበት የ ሩጫ መጠን ርዝመትና የሚጠይቀው የመሮጥ አቅም ይለያያል እግዚአብሔር ያስቀመጠብን ጥሪ እና የመገለጥ አቅሙ ልክ እንደዚሁ ይለያያል ስለዚህ በመደረግ የሆናችሁትንና የተፈጠራችሁበትን ነገር አስተውሉ ..... በቅርባችሁ ያለው ወንድማችሁ ሩጫ እና የእናንተ ሩጫ አብዝቶ ይለያያል ስለዚህ ምን ልላችሁ መሰላችሁ በራሳችሁ አክሊል ላይ ብቻ አተኩሩ የራሳችሁን ሩጫ ሩጡ::
ማንም ሳይሆን ሰዎች የሰጧችሁ እድል ሳይሆን ጊዜያችሁ መድረሱ በራሱ ይገልጣችኋል።
ማንንም ለመምሰል ሳይሆን እግዚአብሔር ያደረጋችሁን በመሆን ተገለጡ።
🔥🔥🔥
🔥 1
ወንጌል በራሱ ትልቅ ነው::
ወንጌልን የሚያተልቅ ወይም የሚያሳንስ ስጋ ለባሽ የለም::
❤🔥
👍 2
Photo unavailableShow in Telegram
A woman who has a MANDATE to fulfill, doesn't live anyhow, doesn't go everywhere, doesn't wear everything.
She's not like every other woman.
She's a different kind of woman!🔥
Tag any woman making impact on this space/offline and celebrate her.
#Womenonassignment
❤ 3
እግዚአብሔርን መፈለግ በሚል ርዕስ ላይ የተዘጋጀውን ይህንን ቃል አዳምጡት!!!!!
ተባረኩ
Repost from Evangalist Ruth Dawit 🔥🔥🔥
እግዚአብሔርን መፈለግ በሚል ርዕስ ላይ የተዘጋጀውን ይህንን ቃል አዳምጡት!!!!!
ተባረኩ
Photo unavailableShow in Telegram
የ ሳልቬሽን ፎር ኦል ኔሽንስ ሚኒስትሪስ ተሳታፊ የሚሆንበት የ ጎዳና ላይ የወንጌል ስርጭት በ አብ ልብ ቤተክርስቲያን ተዘጋጅቷል
" እርሱንም በእግዚአብሔር በተወሰነው አሳቡና በቀደመው እውቀቱ ተሰጥቶ በዓመፀኞች እጅ ሰቅላችሁ ገደላችሁት። እግዚአብሔር ግን የሞትን ጣር አጥፍቶ አስነሣው፥ ሞት ይይዘው ዘንድ አልቻለምና።" ሐዋርያት 2:23-24
ነፃ የ ህዝብ ትራንስፖርት ተዘጋጅቷል!!!
"ሁላችሁም ተጋብዛችኋል"
🥰 3