cookie

نحن نستخدم ملفات تعريف الارتباط لتحسين تجربة التصفح الخاصة بك. بالنقر على "قبول الكل"، أنت توافق على استخدام ملفات تعريف الارتباط.

avatar

ጃን ያሬድ | Jan Yared

እንዳልዘምር የሚከለክለኝ ምንድን ነው?

إظهار المزيد
مشاركات الإعلانات
27 047
المشتركون
+8424 ساعات
+4067 أيام
+2 73430 أيام

جاري تحميل البيانات...

معدل نمو المشترك

جاري تحميل البيانات...

ከበሮ
إظهار الكل...
156🥰 19👍 18❤‍🔥 6🔥 4😘 4👏 3🕊 3🆒 3🎉 1😍 1
የመጽሐፍ ቅዱስ ጥናት ቻሌንጅ ፤ ሉቃ 24:13-35 ልባችሁን የሚያቃጥል የምትወዱትን የእግዚአብሔር ቃል ከመጽሐፍ ቅዱስ አጋሩን።
إظهار الكل...
89🥰 13🙏 13👍 5🆒 4😘 4🔥 3🎉 3🕊 3👏 2😍 2
ሌላም መልአክ መጣና የወርቅ ጥና ይዞ በመሰዊያው አጠገብ ቆመ፤ በዙፋኑም ፊት ባለው በወርቅ መሰዊያ ላይ ለቅዱሳን ሁሉ ጸሎት እንዲጨምረው ብዙ ዕጣን ተሰጠው። የዕጣኑም ጢስ ከቅዱሳን ጸሎት ጋር ከመልአኩ እጅ በእግዚአብሔር ፊት ወጣ። ራዕ 8፡3-4
إظهار الكل...
98🙏 8❤‍🔥 7👍 4🔥 3🥰 3😍 3🕊 2😘 2🆒 1
እግዚአብሔርን አንዲት ነገር ለመንሁት ርሷንም እሻለሁ በሕይወቴ ዘመን ሁሉ በእግዚአብሔር ቤት እኖር ዘንድ፥እግዚአብሔርን ደስ የሚያሠኘውንም አይ ዘንድ፥መቅደሱንም እመለከት ዘንድ። መዝ 26:4
إظهار الكل...
🥰 133 41🙏 16🕊 11👍 10❤‍🔥 9😘 4😍 3🆒 3🔥 2
Photo unavailableShow in Telegram
ዐሥራ ሦስት የአብነት ደቀ መዛሙርት ዲቁና ተቀበሉ | ጃንደረባው ሚድያ | ግንቦት 6 2016 ዓ.ም.| አዲስ አበባ በኢትዮጵያ ኦርቶዶክስ ተዋሕዶ ቤተ ክርስቲያን የማኅበራት ማደራጃ መምሪያ የኢትዮጵያዊው ጃንደረባ ትውልድ በጃን እስጢፋኖስ ላለፉት ሁለት ዓመታት በአዳር የአብነት ትምህርት ያስተማራቸውንና መሥፈርቱን ያሟሉ ዐሥራ ሦስት ተማሪዎች በዛሬው ዕለት በመንበረ ፓትርያርክ ቅድስተ ቅዱሳን ማርያም ገዳም በአዲስ አበባ ሀገረ ስብከት ሊቀ ጳጳስ በብፁዕ አቡነ ሄኖክ አንብሮተ ዕድ ማዕረገ ዲቁናን ተቀብለዋል:: የኢጃት ቦርድ ሰብሳቢ ዲ/ን ዶ/ር ዳዊት "ኢጃት ከተመሠረተበት ጊዜ አንሥቶ በጃን ማዕተብ ከሰባ በላይ ንዑሰ ክርስቲያንን ለምሥጢረ ጥምቀት ፣ ብዙኃንን በጃን ዮሐንስ ለምሥጢረ ንስሓና ቁርባን ፣ በጃን ቃና ዘገሊላ ደግሞ ለምሥጢረ ተክሊል ያበቃ ሲሆን አሁን ደግሞ ያስተማራቸውን ደቀ መዛሙርት ለምሥጢረ ክህነት አብቅቶአል" ብለዋል:: "ዲያቆናቱ በአግባቡ የተማሩና ለአገልግሎት ዝግጁ የሆኑ ናቸው" ያሉት የጃን እስጢፋኖስ ሰብሳቢ መምህር ኤፍሬም ሲሳይ ሲሆኑ "ተማሪዎቹ ምንም ዓይነት ትምህርት ሳይኖራቸው ወደ ኢጃት መጥተው በአግባቡ ተምረው ለዚህ በመብቃታቸው እጅግ ደስ ብሎናል:: ትምህርት ሳይጨርሱ ወዴትም እንዳይሔዱ በማስገደድም በአበው ልማድ መሬት ላይ እየተኙ በሌሊት እንዲማሩና ከአብነት ትምህርቱ ጋር መሠረታዊ ነገረ ሃይማኖትም እንዲማሩ ተደርጓል" ብለዋል:: በማያያዝም "በቅርቡ ሱባኤ እስጢፋኖስ የተሰኘ የዲያቆናት ብቻ ሱባኤ ጉባኤ ለማካሔድም ዝግጅታችንን ጨርሰዋል ብለዋል" ዲያቆናቱን አስተምረው ለዚህ ካበቁ መምህራን መካከል አንዱ የሆኑት መምህር ኃይለ ኢየሱስ ተሻለ በበኩላቸው "ወደ አገልግሎት ለመግባት በአግባቡ ደጅ ጸንተውና የአገልግሎቱን ምንነት ተረድተው ለዚህ መብቃታቸው ቤተ ክርስቲያንን የበለጠ ለማገልገል ያስችላቸዋል:: ለዚህ ደርሰው ማየታችን ለኢጃት ትልቅ ደስታ ነው" ብለዋል::
إظهار الكل...
🥰 73 54👍 23👏 17❤‍🔥 4😍 4🕊 3🔥 2🎉 2🆒 2😘 2
Photo unavailableShow in Telegram
ሰውም ይህ በእጅህ መካከል ያለ ቍስል ምንድር ነው? ይለዋል። እርሱም። በወዳጆቼ ቤት የቈሰልሁት ቍስል ነው ይላል። ዘካ. 13:6
إظهار الكل...
🥰 94 49❤‍🔥 18🙏 12👍 7👏 3🕊 3🔥 2🆒 2😘 2
Photo unavailableShow in Telegram
ጌታችን መድኀኒታችን ኢየሱስ ክርሰቶስ ሞትን በሞቱ ድል ነሳ፣ ሙስና መቃብርን ሽሮ በመቃብር ፈርሶ መበስበስን አጠፋ፣ በትንሣኤው ትንሣኤያችንን አወጀ።
إظهار الكل...
140🙏 18👍 8🕊 7❤‍🔥 6🥰 3😘 3🔥 2🆒 2🎉 1
02:37
Video unavailableShow in Telegram
በጌታችን በአምላካችን በመድኃኒታችን በኢየሱስ ክርስቶስ የስቅለት ስዕለ አድኅኖ ላይ ያሉ ነገሮች፡፡ “እርሱ ግን ስለ መተላለፋችን ቈሰለ፥ ስለ በደላችንም ደቀቀ፤ የደኅንነታችንም ተግሣጽ በእርሱ ላይ ነበረ፥ በእርሱም ቍስል እኛ ተፈወስን።" ኢሳ 53:5
إظهار الكل...
105🙏 16👍 8❤‍🔥 6🕊 4😘 3🥰 2👏 2🔥 1