ar
Feedback
Mark Tech Info | Mark Technology Information

Mark Tech Info | Mark Technology Information

الذهاب إلى القناة على Telegram

Buy ads: https://telega.io/c/MarkTechInfo ለአስተያየት ፣ ጥቆማ ፣ ለማስታወቂያ እና ለጥያቄዎች በዚህ ያናግሩን። 👇👇👇👇👇👇👇👇 @MarkTechInfoBot

إظهار المزيد
6 207
المشتركون
-424 ساعات
-307 أيام
-30330 أيام
أرشيف المشاركات
#UPDATE 📚 ለ 2015 የመጀመሪያ አመት ተማሪዎች እስካሁን ጥሪ ያደረጉ ዩኒቨርሲቲዎች 🎯 ደብረ ብርሀን ዩኒቨርሲቲ - የካቲት 13 - 14. 🎯 ዋቸሞ ዩኒቨርሲቲ - የካቲት 15 - 16. 🎯 ድሬደዋ ዩኒቨርሲቲ - የካቲት 20-21. 🎯 አዲስ አበባ ዩኒቨርሲቲ - የካቲት 15 - 16. 🎯 ባህርዳር ዩኒቨርሲቲ - የካቲት 20-22. 🎯 ሀዋሳ ዩኒቨርሲቲ - Online ምዝገባ የካቲት 20-26. (  የመግቢያ ቀንየካቲት 27-28 ) 🎯 ደብረማርቆስ ዩኒቨርሲቲ - የካቲት 20-21. 🎯 እንጅባራ ዩኒቨርሲቲ - የካቲት 27-28 🎯 AASTU - የካቲት 20 🎯 ASTU - የካቲት 22 - 23. 🎯 ሀረማያ ዩኒቨርሲቲ - የካቲት 24-26. 🎯 አርባ ምንጭ ዩንበርሲቲ-የካትት 23-24 ተጨማሪ የ12ኛ ክፍል መረጃዎች  ●▬▬▬▬▬ ๑۩۩๑ ▬▬▬▬▬●  ⭕️ 👉 @grade12news 👈  ⭕️  ⭕️ 👉 @grade12news 👈  ⭕️  ⭕️ 👉 @grade12news 👈  ⭕️  ●▬▬▬▬▬▬▬▬▬▬▬▬▬●

Natural Science Students #Remedial Program Course Outline የማካካሻ ትምህርት ለሚወስዱ ተማሪዎች ሼር አድርጉላቸው👍 ተጨማሪ የ12ኛ ክፍል መረጃዎች  ●▬▬▬▬▬ ๑۩۩๑ ▬▬▬▬▬●  ⭕️ 👉 @grade12news 👈  ⭕️  ⭕️ 👉 @grade12news 👈  ⭕️  ⭕️ 👉 @grade12news 👈  ⭕️  ●▬▬▬▬▬▬▬▬▬▬▬▬▬●

+7
#PHYSICS #Remedial Program Course Outline ተጨማሪ የ12ኛ ክፍል መረጃዎች  ●▬▬▬▬▬ ๑۩۩๑ ▬▬▬▬▬●  ⭕️ 👉 @grade12news 👈  ⭕️  ⭕️ 👉 @grade12news 👈  ⭕️  ⭕️ 👉 @grade12news 👈  ⭕️  ●▬▬▬▬▬▬▬▬▬▬▬▬▬●

በአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር ስር በሚተዳደሩ ትምህርት ቤቶች፤ የኦሮምኛ ቋንቋ ትምህርት ካለፈው ሳምንት ጀምሮ መሰጠት ተጀመረ። የከተማይቱ ትምህርት ቢሮ የተጨማሪ ቋንቋ ትምህርቱን የሚሰጡ 2,600
በአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር ስር በሚተዳደሩ ትምህርት ቤቶች፤ የኦሮምኛ ቋንቋ ትምህርት ካለፈው ሳምንት ጀምሮ መሰጠት ተጀመረ። የከተማይቱ ትምህርት ቢሮ የተጨማሪ ቋንቋ ትምህርቱን የሚሰጡ 2,600 ገደማ መምህራንን ለመቅጠር በሂደት ላይ መሆኑን አስታውቋል። የብዝኃን ቋንቋ ስርዓተ ትምህርት በአዲስ አበባ በሚገኙ የመጀመሪያ እና መካከለኛ ደረጃ ትምህርት ቤቶች መተግበር የተጀመረው፤ የአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር ካቢኔ ባለፈው ጥር ወር ያሳለፈውን ውሳኔ ተከትሎ ነው። በዚህ ውሳኔ መሰረት በአማርኛ ቋንቋ ትምህርት በሚሰጥባቸው ትምህርት ቤቶች ኦሮምኛ በሁለተኛ ቋንቋነት እንዲሰጥ ይደረጋል። የአፍ መፍቻቸው ኦሮምኛ ለሆነ እና በዚሁ ቋንቋ ለሚማሩ ተማሪዎች ደግሞ፤ አማርኛን እንደ ተጨማሪ ቋንቋ እንዲወስዱ ካቢኔው ወስኖ ነበር። የኮተቤ ዩኒቨርስቲ ያካሄደውን ጥናት መሰረት በማድረግ እንደተላለፈ የተገለጸው ይህ የአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር ካቢኔ ውሳኔ፤ የአረብኛ እና ፈረንሳይኛ ቋንቋ ትምህርት ለዘጠነኛ እና አስረኛ ክፍል ተማሪዎች በምርጫቸው መሰረት እንዲሰጥ መወሰኑም በወቅቱ ተገልጿል። ይህንን መሰረት በማድረግ የሀገር ውስጥ ተጨማሪ ቋንቋዎች ከሶስተኛ እስከ ስምንተኛ ክፍል ላሉ ተማሪዎች፤ አሁን ከተጀመረው የሁለተኛ መንፈቅ ዓመት ጀምሮ እንዲሰጥ ተደርጓል። በአዲስ አበባ ከተማ ካሉት 786 የግል እና የመንግስት ትምህርት ቤቶች ውስጥ፤ 625 ያህሉ የኦሮምኛ ቋንቋን በተጨማሪነት ማስተማር ጀምሯል። ተጨማሪ የ12ኛ ክፍል መረጃዎች  ●▬▬▬▬▬ ๑۩۩๑ ▬▬▬▬▬●  ⭕️ 👉 @grade12news 👈  ⭕️  ⭕️ 👉 @grade12news 👈  ⭕️  ⭕️ 👉 @grade12news 👈  ⭕️  ●▬▬▬▬▬▬▬▬▬▬▬▬▬●

✈️ DO YOU NEED COOL PFPs?✈️

የተማሪዎች መግቢያ ጥሪ ማስታወቂያ በ2015 የትምህርት ዘመን አርባ ምንጭ ዩኒቨርሲቲ አዲስ የተመደባችሁ ተማሪዎች የመግቢያ ቅበላ ቀን የካቲት 22/2015 ዓ/ም፣ የምዝገባ ቀን የካቲት 23 እና 24
የተማሪዎች መግቢያ ጥሪ ማስታወቂያ በ2015 የትምህርት ዘመን አርባ ምንጭ ዩኒቨርሲቲ አዲስ የተመደባችሁ ተማሪዎች የመግቢያ ቅበላ ቀን የካቲት 22/2015 ዓ/ም፣ የምዝገባ ቀን የካቲት 23 እና 24 ቀን 2015 ዓ.ም ፣ ትምህርት የሚጀመርበት ቀን የካቲት 27 ቀን 2015 ዓ.ም እንዲሆን ተወስኗል፡፡ ስለሆነም ተማሪዎች በተጠቀሰው ቀን ወደ ዩኒቨርሲቲው በሚትመጡበት ጊዜ፡- # የ8ኛ ክፍል ሰርተፍኬት ኦርጂናልና ሁለት የማይመለስ ኮፒ፣ # ከ9ኛ-12ኛ ክፍል ትራንስክሪፕት ኦርጂናልና ሁለት የማይመለስ ኮፒ፣ # የ10ኛ እና 12ኛ ክፍል ብሔራዊ ፈተና ውጤት ኦርጂናልና ሁለት የማይመለስ ኮፒ፣ # የፓስፖርት መጠን (Passport Size) የሆነ አራት ጉርድ ፎቶ፣ # አንሶላ፣ ብርድ ልብስ፣ የትራስ ጨርቅ እና የስፖርት ትጥቅ፣ እንድሁም # ኮቪድ-19ን ለመከላከል የሚያስችል የአፍና አፍንጫ መሸፈኛ ጭምብል በመያዝ የተፈጥሮ ሳይንስ ተማሪዎች በዋናው ግቢ፣ የማህበራዊ ሳይንስ ተማሪዎች በጫሞ ካምፓስ በአካል ቀርባችሁ እንዲትመዘገቡ እያሳሰብን ስለምደባው ዝርዝር መረጃ ከዩኒቨርሰቲው ድህረ-ገጽ www.amu.edu.et ማግኘት የሚትችሉ መሆኑን እናስታውቃለን፡፡ ማሳሰቢያ፡- ከተጠቀሰው ቀን ቀድሞም ሆነ ዘግይቶ የሚመጣ ተማሪን ዩኒቨርሲቲው የማያስተናግድ መሆኑን በጥብቅ እናስታውቃለን፡፡ የአርባ ምንጭ ዩኒቨርሲቲ ሬጂስትራርና አልሙናይ ዳይሬክቶሬት ተጨማሪ የ12ኛ ክፍል መረጃዎች  ●▬▬▬▬▬ ๑۩۩๑ ▬▬▬▬▬●  ⭕️ 👉 @grade12news 👈  ⭕️  ⭕️ 👉 @grade12news 👈  ⭕️  ⭕️ 👉 @grade12news 👈  ⭕️  ●▬▬▬▬▬▬▬▬▬▬▬▬▬●

#SPHMMC በቅዱስ ጳውሎስ ሆስፒታል ሚሌኒየም ሕክምና ኮሌጅ በሕክምና የዲግሪ ፕሮግራም ለመማር ያመለከታችሁና የቅበላ መስፈርቶችን ያሟላችሁ የመግቢያ ፈተና እሁድ የካቲት 19/2015 ዓ.ም እንደሚሰጥ ኮሌጁ አሳውቋል። የመፈተኛ ቦታ ➧ መድኃኒአለም 2ኛ ደረጃ ት/ቤት ተፈታኞች የማንነት መለያ መታወቂያ፣ እስኪቢርቶ፣ እርሳስ፣ መቅረጫ እና ላጲስ መያዝ ይጠበቅባችኋል። ለበለጠ መረጃ፦ https://sphmmc.edu.et/2023/02/23/1842/    ተጨማሪ የ12ኛ ክፍል መረጃዎች  ●▬▬▬▬▬ ๑۩۩๑ ▬▬▬▬▬●  ⭕️ 👉 @grade12news 👈  ⭕️  ⭕️ 👉 @grade12news 👈  ⭕️  ⭕️ 👉 @grade12news 👈  ⭕️  ●▬▬▬▬▬▬▬▬▬▬▬▬▬●

በ2014 ዓ.ም የ12ኛ ክፍል ሀገር አቀፍ ፈተና ወስደው ከ50 በመቶ በታች ውጤት ላመጡ ከ106 ሺህ በላይ ተፈታኞች ለመጀመሪያ ጊዜ የሚሰጠው የአቅም ማሻሻያ ትምህርት ፕሮግራም ለአራት ወራት ያህል
በ2014 ዓ.ም የ12ኛ ክፍል ሀገር አቀፍ ፈተና ወስደው ከ50 በመቶ በታች ውጤት ላመጡ ከ106 ሺህ በላይ ተፈታኞች ለመጀመሪያ ጊዜ የሚሰጠው የአቅም ማሻሻያ  ትምህርት ፕሮግራም ለአራት ወራት ያህል በሀገሪቱ በሚገኙ ዩኒቨርሲቲዎች እንደሚሰጥ የትምህርት ሚኒስቴር ገለጸ በትምህርት ሚኒስቴር የአካዳሚክ ጉዳዮች መሪ ስራ አስፈጻሚ ዶክተር ኤባ ሚጀና ለኢትዮጵያ ፕሬስ ድርጅት እንደገለጹት፤ በ2014 የትምህርት ዘመን የ12ኛ ክፍል ማጠቃለያ አገር አቀፍ ፈተና ወስደው ከ50 በመቶ በታች ውጤት ያስመዘገቡ ተማሪዎች የአቅም ማሻሻያ (ሪሚዲያል) ፕሮግራም ከአዲስ አበባ ዩኒቨርሲቲ ፣ከአዲስ አበባ ሳይንስና ቴክኖሎጂ እና አዳማ ሳይንስና ቴክኖሎጂ ዩኒቨርሲቲ ውጪ ባሉ ሁሉም የመንግስት እና የግል ዩኒቨርሲቲዎች ውስጥ ለአራት ወራት ይሰጣል፡፡ ዶክተር ኤባ ይህ መርሀ ግብር ከዩኒቨርሲቲዎች የተውጣጡ ባለሙያዎች እና ፕሮፌሰሮች ኮሚቴ በማዋቀር ከ9ኛ እስከ 12ኛ ክፍል ያሉት የትምህርት አይነቶች ትኩረት በማድረግ የሁለተኛ ደረጃ ተማሪዎች ማወቅ ያለባቸውን አስፈላጊ እና ጠቃሚ የሆኑ የትምህርት ይዘቶችን በመለየት ለተቋማት አድርሰናል ብለዋል፡፡ በዚህ አቅም ማሻሻያ (ሪሚዲያል) ፕሮግራም የተፈጥሮ ሳይንስ ተማሪዎች ፊዚክስ ባዮሎጂ ኬሚስትሪ እንግሊዘኛ የተፈጥሮ ሳይንስና የሂሳብ የትምህርት አይነቶችን የሚወስዱ ሲሆን ማህበራዊ ሳይንስ  ታሪክ ጂኦግራፊ  እንግሊዘኛ ማህበራዊ ሳይንስና ሂሳብ ትምህርቶችን ለአራት ወራት እንደሚወስዱ ዶክተር ኤባ ተናግረዋል፡፡ ተጨማሪ የ12ኛ ክፍል መረጃዎች  ●▬▬▬▬▬ ๑۩۩๑ ▬▬▬▬▬●  ⭕️ 👉 @grade12news 👈  ⭕️  ⭕️ 👉 @grade12news 👈  ⭕️  ⭕️ 👉 @grade12news 👈  ⭕️  ●▬▬▬▬▬▬▬▬▬▬▬▬▬●

በድሬደዋ ዩኒቨርሲቲ የ2015 አዲስ ለተመደባችሁ ተማሪዎች በሙሉ በያላችሁበት ቀድማችሁ የተመደባችሁበትን ዶርሚተሪ ሙሉ መረጃ የሚያሳይ እንዲሁም የተማሪዎቻችንን መጉላላት ለማስቀረት ይረዳ ዘንድ ለዲጂ
+5
በድሬደዋ ዩኒቨርሲቲ  የ2015 አዲስ ለተመደባችሁ ተማሪዎች በሙሉ በያላችሁበት ቀድማችሁ የተመደባችሁበትን ዶርሚተሪ ሙሉ መረጃ የሚያሳይ እንዲሁም የተማሪዎቻችንን መጉላላት ለማስቀረት ይረዳ ዘንድ ለዲጂታል መታወቂያ የሚሆን ፎቶ Upload በማድረግ የምትልኩበት ፕላትፎርም/ሲስተም ላይ ለባለ አንድ ካርድ (One Card ID) መታወቂያ አገልግሎት የሚውል ሶፍት ኮፒ ጉርድ ፎቶ መጠኑ 4x3 የሆነ የምትልኩበት ሲስተም ተዘጋጅቷል። ፨ እንደሚከተለው ይጠቀሙ 1.የዩኒቨርሲቲውን ድህረ-ገጽ https://www.ddu.edu.et/ ላይ መግባት 2.  Important Links ስር Dormitory Placement አማራጭ መጫን 3.Sign Upን መጫን  4.በመቀጠል አስፈላጊውን መረጃ እና ጉርድ ፎቶ upload በማድረግ Sign Up ማድረግ 5. Sign Up ስትጫኑ ሲስተሙ ቀጥታ የመገልገያ ስም እና የማለፊያ ሚስጥራዊ ቁልፍ (Username and Password) ይሰጣችዋል 6.  በቀጣይ Login በመጫን ሲስተሙ የሰጣችሁን Username and Password በመስጠት Login መጫን 7. ከላይ ያሉትን ሂደቶች ሲጨርሱ your ID has been printed የሚለው በትክክል መምጣቱን ማረጋገጥ 8. ID Card እስኪዘጋጅ Barcode Generate በማድረግ ይጠቀሙ። መጨረሻም #My_dorm በመጫን የተመደባችሁበትን ዶርሚተሪ ሙሉ መረጃ ማወቅ የምትችሉ መሆኑን እናስታውቃለን። ©ድሬዳዋ ዩኒቨርሲቲ ተጨማሪ የ12ኛ ክፍል መረጃዎች  ●▬▬▬▬▬ ๑۩۩๑ ▬▬▬▬▬●  ⭕️ 👉 @grade12news 👈  ⭕️  ⭕️ 👉 @grade12news 👈  ⭕️  ⭕️ 👉 @grade12news 👈  ⭕️  ●▬▬▬▬▬▬▬▬▬▬▬▬▬●

የጥሪ ማስታወቂያ በ2015 ዓ.ም የትምህርት ዘመን ወደ 👉 አዳማ ሳይንስና ቴክኖሎጂ ዩኒቨርሲቲ የተመደባችሁ ተማሪዎች ምዝገባ እንደሚከተለዉ ይሆናል፡፡ 1. ምዝገባ የሚካሄድዉ #የካቲት22 እና 23/
የጥሪ ማስታወቂያ በ2015 ዓ.ም የትምህርት ዘመን ወደ 👉 አዳማ ሳይንስና ቴክኖሎጂ ዩኒቨርሲቲ የተመደባችሁ ተማሪዎች ምዝገባ እንደሚከተለዉ ይሆናል፡፡ 1. ምዝገባ የሚካሄድዉ #የካቲት22 እና 23/2015 ዓ.ም 2. ገለጻ የሚሰጠዉ የካቲት 24/2015 ዓ.ም (እንዲሁም በቅጣት የመመዝገቢያ ቀን) 3. ትምህርት የሚጀመረዉ የካቲት 27/2015 ዓ.ም ተማሪዎች ለመመዝገብ ሲመጡ 1. የት/ት ማስረጃ ዋናዉንና ፎቶ ኮፒ 2. የ12ኛ ክፍል ብሄራዊ ፈተና ሰርተፍኬት 3. ከ9-12 የተማሩበት ትራንስክሪፕት 4. አራት ፓስፖርት ሳይዝ ፎቶግራፍ ተጨማሪ መረጃ ከዩኒቨርሲቲ ድህረ-ገፅ www.astu.edu.et/ASTU_Official ተጨማሪ የ12ኛ ክፍል መረጃዎች  ●▬▬▬▬▬ ๑۩۩๑ ▬▬▬▬▬●  ⭕️ 👉 @grade12news 👈  ⭕️  ⭕️ 👉 @grade12news 👈  ⭕️  ⭕️ 👉 @grade12news 👈  ⭕️  ●▬▬▬▬▬▬▬▬▬▬▬▬▬●

+1
በ2015 የትምህርት ዘመን ፍሬሽማን በመሆን ወደ ደብረማርቆስ ዩንቨርስቲ የተመደባቹህ #ሴት ተማሪዎች የዶርም ድልድል ተጨማሪ የ12ኛ ክፍል መረጃዎች  ●▬▬▬▬▬ ๑۩۩๑ ▬▬▬▬▬●  ⭕️ 👉 @grade12news 👈  ⭕️  ⭕️ 👉 @grade12news 👈  ⭕️  ⭕️ 👉 @grade12news 👈  ⭕️  ●▬▬▬▬▬▬▬▬▬▬▬▬▬●

+1
Wachemo University Dorm placement ተጨማሪ የ12ኛ ክፍል መረጃዎች  ●▬▬▬▬▬ ๑۩۩๑ ▬▬▬▬▬●  ⭕️ 👉 @grade12news 👈  ⭕️  ⭕️ 👉 @grade12news 👈  ⭕️  ⭕️ 👉 @grade12news 👈  ⭕️  ●▬▬▬▬▬▬▬▬▬▬▬▬▬●

#WachemoUniversity ዋቸሞ ዩኒቨርሲቲ የ2015 ትምህርት ዘመን አዲስ ገቢ የመጀመሪያ ዓመት ተማሪዎችን መቀበል ጀምሯል። በ2014 ዓ.ም የ12ኛ ክፍል ብሔራዊ ፈተና ወስደው 50 ከመቶ እና
#WachemoUniversity ዋቸሞ ዩኒቨርሲቲ የ2015 ትምህርት ዘመን አዲስ ገቢ የመጀመሪያ ዓመት ተማሪዎችን መቀበል ጀምሯል። በ2014 ዓ.ም የ12ኛ ክፍል ብሔራዊ ፈተና ወስደው 50 ከመቶ እና ከዚያ በላይ ያመጡ ተማሪዎች በ15 የመንግስት ዩኒቨርሲቲዎች መመደባቸው ይታወቃል። ዋቸሞ ዩኒቨርሲቲ ከ1 ሺህ በላይ ተማሪዎች በትምህርት ሚኒስቴር ተመድበውለታል። ተጨማሪ የ12ኛ ክፍል መረጃዎች  ●▬▬▬▬▬ ๑۩۩๑ ▬▬▬▬▬●  ⭕️ 👉 @grade12news 👈  ⭕️  ⭕️ 👉 @grade12news 👈  ⭕️  ⭕️ 👉 @grade12news 👈  ⭕️  ●▬▬▬▬▬▬▬▬▬▬▬▬▬●

#MoE የአቅም ማሻሻያ (Remedial )ፕሮግራም የዩኒቨርሲቲ ምርጫ ማስተካከያ ጊዜ ዛሬ ያበቃል። በ2014 የትምህርት ዘመን የ12ኛ ክፍል ማጠቃለያ አገር አቀፍ ፈተና ወስደው ለትምህርት ሚኒስቴር
#MoE የአቅም ማሻሻያ  (Remedial )ፕሮግራም የዩኒቨርሲቲ ምርጫ ማስተካከያ ጊዜ ዛሬ ያበቃል። በ2014 የትምህርት ዘመን የ12ኛ ክፍል ማጠቃለያ አገር አቀፍ ፈተና ወስደው ለትምህርት ሚኒስቴር ተጠሪ በሆኑ የመንግስት ዩኒቨርስቲዎች የRemedial ፕሮግራም ለመከታተል የሚያስችል ማለፊያ ውጤት ያስመዘገቡ ተማሪዎች የዩኒቨርስቲ ምርጫቸውን በየት/ቤታቸው በተወከሉ መምህራን በኩል እንዲያስተካክሉ የተቀመጠው የጊዜ ገደብ ዛሬ የካቲት 15/2015 ዓ.ም ያበቃል። የአዲስ አበባ ዩኒቨርሲቲ ፣ የአዲስ አበባ ሳይንስና ቴክኖሎጂ ና የአዳማ ሳይንስና ቴክኖሎጂ ዩኒቨርስቲዎች በዚህ ፕሮግራም የማይካተቱ ናቸው። ትምህርት ሚኒስቴር ፤ ከዚህ ቀደም 50 % እና ከዛ በላይ ውጤት ያስመዘገቡ ተማሪዎችን ምደባ ያካሄደ ሲሆን በቀጣይ ደግሞ የአቅም ማሻሻያ ትምህርት የሚከታተሉ ተማሪዎችን ምደባ ያከናውናል ተብሎ ይጠበቃል። ተጨማሪ የ12ኛ ክፍል መረጃዎች  ●▬▬▬▬▬ ๑۩۩๑ ▬▬▬▬▬●  ⭕️ 👉 @grade12news 👈  ⭕️  ⭕️ 👉 @grade12news 👈  ⭕️  ⭕️ 👉 @grade12news 👈  ⭕️  ●▬▬▬▬▬▬▬▬▬▬▬▬▬●

‼️አዲስ አበባ ዩኒቨርሲቲ አዲስ አበባ ዩኒቨርሲቲ በትምህርት ሚኒስቴር የተመደቡለትን 5 ሺህ 100 አዲስ ገቢ ተማሪዎች ከዛሬ ጀምሮ መቀበል ጀምሯል፡፡ ዩኒቨርሲተው በ2014 ዓ.ም የትምህርት ዘመን በአገር አቀፍ ደረጃ የዩኒቨርሲቲ መግቢያ ፈተና ወስደው 50 ከመቶና ከዚያ በላይ ውጤት ያስመዘገቡ 5 ሺህ 100 ተማሪዎችን ከዛሬ የካቲት 15/2015 ዓ.ም ጀምሮ ለሁለት ቀናት ይቀበላል፡፡ ከአዲስ ገቢ ተማሪዎቹ መካከል 3 ሺህ 51 በአዲስ አበባ ከተማ ነዋሪዎች ሲሆኑ ቀሪዎቹ ደግሞ ከሀገሪቱ የተለያዩ አካባቢዎች የተመደቡ መሆናቸውን የዩኒቨርሲቲው የተማሪዎች ዲን ሽብሩ ተመስገን (ዶ/ር) ለኢፕድ ተናግረዋል፡፡ በዘንድሮው የትምህርት ዘመን በአገር አቀፍ ደረጃ የዩኒቨርሲቲ መግቢያ ፈተና ወስደው 50 ከመቶና ከዚያ በላይ ውጤት ያስመዘገቡ ተማሪዎች በትምህርት ሚኒስቴር በ11 ዩኒቨርሲቲዎች መመደባቸው ይታወቃል፡፡ ተጨማሪ የ12ኛ ክፍል መረጃዎች  ●▬▬▬▬▬ ๑۩۩๑ ▬▬▬▬▬●  ⭕️ 👉 @grade12news 👈  ⭕️  ⭕️ 👉 @grade12news 👈  ⭕️  ⭕️ 👉 @grade12news 👈  ⭕️  ●▬▬▬▬▬▬▬▬▬▬▬▬▬●

የጥሪ ማስታወቂያ ለአዲስ ገቢ ተማሪዎች፦ በ2015 ዓ.ም እንጅባራ ዩኒቨርሲቲ የተመደባችሁ አዲስ ገቢተማሪዎች በሙሉ የመግቢያ ቀን ከታች በተገለጸው መሰረት የካቲት 27 እና 28 መሆኑን እናሳውቃለን!
የጥሪ ማስታወቂያ ለአዲስ ገቢ ተማሪዎች፦ በ2015 ዓ.ም እንጅባራ ዩኒቨርሲቲ የተመደባችሁ አዲስ ገቢተማሪዎች በሙሉ የመግቢያ ቀን ከታች በተገለጸው መሰረት የካቲት 27 እና 28 መሆኑን እናሳውቃለን! ተጨማሪ የ12ኛ ክፍል መረጃዎች  ●▬▬▬▬▬ ๑۩۩๑ ▬▬▬▬▬●  ⭕️ 👉 @grade12news 👈  ⭕️  ⭕️ 👉 @grade12news 👈  ⭕️  ⭕️ 👉 @grade12news 👈  ⭕️  ●▬▬▬▬▬▬▬▬▬▬▬▬▬●

ተራዝሟል! በ2014 የትምህርት ዘመን የ12ኛ ክፍል ማጠቃለያ አገር አቀፍ ፈተና ወስዳችሁ በመንግስት ዩኒቨርሲቲዎች የRemedial ፕሮግራም ለመከታተል የምታመለክቱ ተማሪዎች የዩኒቨርሲቲ ምርጫ ማስተ
ተራዝሟል! በ2014 የትምህርት ዘመን የ12ኛ ክፍል ማጠቃለያ አገር አቀፍ ፈተና ወስዳችሁ በመንግስት ዩኒቨርሲቲዎች የRemedial ፕሮግራም ለመከታተል የምታመለክቱ ተማሪዎች የዩኒቨርሲቲ ምርጫ ማስተካከያ ጊዜ እስከ ነገ የካቲት 15/2015 ዓ.ም ድረስ ተራዝሟል። በመሆኑም በቀረው አንድ ቀን የዩኒቨርሲቲ ምርጫችሁን በየትምህርት ቤታችሁ በተወከሉ መምህራን አማካይነት እንድታስተካክሉ ሚኒስቴሩ አሳስቧል፡፡ በሬመዲያል ፕሮግራም ያልተካተቱ ዩኒቨርሲቲዎች፦ ➧ አዲስ አበባ ዩኒቨርሲቲ፣ ➧ አዲስ አበባ ሳይንስና ቴክኖሎጂ ዩኒቨርሲቲ እና ➧ አዳማ ሳይንስና ቴክኖሎጂ ዩኒቨርሲቲ ተጨማሪ የ12ኛ ክፍል መረጃዎች  ●▬▬▬▬▬ ๑۩۩๑ ▬▬▬▬▬●  ⭕️ 👉 @grade12results 👈  ⭕️  ⭕️ 👉 @grade12results 👈  ⭕️  ⭕️ 👉 @grade12results 👈  ⭕️  ●▬▬▬▬▬▬▬▬▬▬▬▬▬●

‼️AASTU የምዝገባ ጥሪ ማስታወቂያ አዲስ አበባ ሳይንስና ቴክኖሎጂ ዩኒቨርሲቲ በመደበኛ መርሃ-ግብር በመጀመሪያ ዲግሪ በ2015 ዓ.ም ለተመደባችሁ ተማሪዎች በሙሉ ጉዳዩ፡ ወደ ዩኒቨርሲቲ መግቢያ ጊ
+2
‼️AASTU የምዝገባ ጥሪ ማስታወቂያ አዲስ አበባ ሳይንስና ቴክኖሎጂ ዩኒቨርሲቲ በመደበኛ መርሃ-ግብር በመጀመሪያ ዲግሪ በ2015 ዓ.ም ለተመደባችሁ ተማሪዎች በሙሉ ጉዳዩ፡ ወደ ዩኒቨርሲቲ መግቢያ ጊዜ የካቲት 20/2015 ዓ.ም ብቻ መሆኑን ስለማሳወቅ በቅድሚያ አዲስ አበባ ሳይንስና ቴክኖሎጂ ዩኒቨርሲቲን ምርጫችሁ አድርጋችሁ እኛ ጋር ለመማር በመፍቀዳችሁ ታላቅ ኩራት ይሰማናል፡፡ አያይዘንም ወደ ዩኒቨርሲቲ መግቢያ ቀን የካቲት 20/2015 ዓ.ም ብቻ መሆኑን አውቃችሁ ቅድመ ዝግጅት በማድረግ በእለቱ በተመደባችሁበት ህንጻ እንድትገኙ እናሳስባለን። ዝርዝር አጠቃላይ የምዝገባ እና የገለፃ መርኃ ግብርን የተመለከቱ መረጃዎችን እንዲሁም በዩኒቨርሲቲው በኩል የሚተላለፉ ሌሎች መረጃዎችን የዩኒቨርሰቲው መገናኛ ዘዴዎችን በመወዳጀት፣ በማጋራትና የደውል ምልክቷን በመጫን ወቅታዊ መረጃዎችን መከታተል ትችላላችሁ፡፡ ዝርዝር የምዝገባና የገለፃ መርሃ-ግብር እንዲሁም ለምዝገባ የሚያስፈልጉ ቅድመ-ሁኔታዎችን ከላይ በተመለከተው ሰንጠረዥ ውስጥ መመልከት ይቻላል፡ ተጨማሪ የ12ኛ ክፍል መረጃዎች  ●▬▬▬▬ft▬ ๑۩۩๑ ▬▬▬▬▬●  ⭕️ 👉 @grade12results 👈  ⭕️  ⭕️ 👉 @grade12results 👈  ⭕️  ⭕️ 👉 @grade12results 👈  ⭕️  ●▬▬▬▬▬▬▬▬▬▬▬▬▬●

‼️ያልተረጋገጠ መረጃ የእጩ ፍሬሽማን ተማሪዎች ወይም የአቅም ማሻሻያ(Remedial) ፕሮግራም ትምህርት የተማሪዎች ምደባ በዚህ ሳምንት ምናልባት ነገ  ወይም ከነገ ወዲያ ይፋ ይደረጋል ተብሎ ይጠበቃል። #ትክክለኛውን ቀን አላሳወቁም‼️ Via:- #atc_news ተጨማሪ የ12ኛ ክፍል መረጃዎች  ●▬▬▬▬▬ ๑۩۩๑ ▬▬▬▬▬●  ⭕️ 👉 @grade12results 👈  ⭕️  ⭕️ 👉 @grade12results 👈  ⭕️  ⭕️ 👉 @grade12results 👈  ⭕️  ●▬▬▬▬▬▬▬▬▬▬▬▬▬●

‼️ሐረማያ ጥሪ በ2015 ዓ.ም. በሐረማያ ዩኒቨርሲቲ አዲስ ለተመደባችሁ የቅደመ-ምረቃ ተማሪዎች በሙሉ በ2014 ዓ.ም. ትምህርት ዘመን የ2ኛ ክፍል ማጠቃለያ አገር አቀፍ ፈተና ወስዳችሁ 50 ከመቶ
+1
‼️ሐረማያ ጥሪ በ2015 ዓ.ም. በሐረማያ ዩኒቨርሲቲ አዲስ ለተመደባችሁ የቅደመ-ምረቃ ተማሪዎች በሙሉ በ2014 ዓ.ም. ትምህርት ዘመን የ2ኛ ክፍል ማጠቃለያ አገር አቀፍ ፈተና ወስዳችሁ 50 ከመቶ እና በላይ አምጥታችሁ በ2015ዓ.ም. ትምህርት ዘመን የከፍተኛ ትምህርታችሁን በሐረማያ ዩኒቨርሲቲ እንድትከታተሉ የተመደባችሁ አዲስ የቅድመ-ምረቃ ተማሪዎች በየካቲት 24, 25 እና 26፣ 2015ዓ.ም. ሐረማያ በሚገኘው በዩኒቨርሲቲው ዋናው ግቢ በአካል ተገኝታችሁ ሪፖርት አንድታደርጉ እናስታውቃለን፡፡ ማሳሰቢያ፦ 1ኛ. ተማሪዎች ወደ ዩኒቨርሲቲው ስትመጡ የ8ኛ ክፍል ካርድ ፤ ከ9ኛ አስከ 12ኛ ትምህርት ያጠናቀቃችሁበትን ትራንስክሪፕት እና የ2ኛ ክፍል ሰርትፍኬት ዋናውን እና ፎቶ ኮፒ ፤ 6 ፓስፖርት መጠን ያላቸው ጉርድ ፎቶግራፎችን እንዲሁም በግል የምትጠቀሙባቸውን ብርድልብስ ፣ አንሶላ ፣ የትራስ ልብስ እና የስፖርት ትጥቅ ይዛችሁ እንድትመጡ፡፡ 2ኛ.ተማሪዎች የመኝታ ክፍል ድልድላችሁን የ2ኛ ክፍል መለያ ቁጥራችሁን በመጠቀም በዩኒቨርሲቲው ድረ-ገጽ (www.haramaya.edu.et) በመግባት ማወቅ የምትችሉ መሆኑን እንገልጻለን፡፡ 3ኛ. ዩኒቨርሲቲው ጥሪ ካደረገባቸው ቀናት በፊትም ሆነ ዘግይቶ የሚመጡ ተማሪዎችን የማያስተናግድ መሆኑን ይገልጻል፡፡ ተጨማሪ የ12ኛ ክፍል መረጃዎች  ●▬▬▬▬ft▬ ๑۩۩๑ ▬▬▬▬▬●  ⭕️ 👉 @grade12results 👈  ⭕️  ⭕️ 👉 @grade12results 👈  ⭕️  ⭕️ 👉 @grade12results 👈  ⭕️  ●▬▬▬▬▬▬▬▬▬▬▬▬▬●