Mark Tech Info | Mark Technology Information
الذهاب إلى القناة على Telegram
Buy ads: https://telega.io/c/MarkTechInfo ለአስተያየት ፣ ጥቆማ ፣ ለማስታወቂያ እና ለጥያቄዎች በዚህ ያናግሩን። 👇👇👇👇👇👇👇👇 @MarkTechInfoBot
إظهار المزيد6 214
المشتركون
-524 ساعات
-317 أيام
-30430 أيام
أرشيف المشاركات
የትምህርት ሚኒስቴር ፤ " ዘንድሮ ሁሉም
ክልሎች አምና ካሳለፉት ተማሪ በላይ አሳልፈዋል " ብሏል።
" በፐርሰንቴጅም በአክቹዋል ቁጥርም ካለፈው የተሻለ ነው " ተብሏል።
ከአክቹዋል ቁጥር ያነሰው አንድ ክልል ነው እሱም የአማራ ክልል እንደሆነ ተገልጿል።
ክልሉ ያነሰው ደግሞ የተፈተኑት ተማሪዎች ቁጥር ከግማሽ በታች ስለነበር ነው ተብሏል።
ክልሉ ፈተና ካስፈተናቸው ውስጥ ግን 6.6 በመቶ ተማሪዎች አልፈዋል።
አምና ከተመዘገበው 4.1 በመቶ ዘንድሮ በልጧል።
✅ የሬጅስትሬሽን ቁጥር እና
✅ ስማችሁን
🔴 ከስር ባለው ሊንክ በመግባት እየላካችሁልን።
ግሩፓችን 👇👇
https://t.me/+M41Te4ylg8RjNzc8
https://t.me/+M41Te4ylg8RjNzc8
ለተጨማሪ የ12ኛ ክፍል መረጃዎች
●▬▬▬▬▬ ๑۩۩๑ ▬▬▬▬▬●
⭕️ 👉 t.me/grade12results 👈 ⭕️
⭕️ 👉 t.me/grade12results 👈 ⭕️
⭕️ 👉 t.me/grade12results 👈 ⭕️
●▬▬▬▬▬▬▬▬▬▬▬▬▬▬●
+3
✅ የሬጅስትሬሽን ቁጥር እና
✅ ስማችሁን
🔴 ከስር ባለው ሊንክ በመግባት እየላካችሁልን።
ግሩፓችን 👇👇
https://t.me/+M41Te4ylg8RjNzc8
https://t.me/+M41Te4ylg8RjNzc8
‼️በአጠቃላይ መግለጫው
ፕ/ር ብርሃኑ ነጋ በዛሬው መግለጫ ምን አሉ?
ውጤቱ ምን ይመስላል ?
" በጥቅሉ የዘንድሮው ውጤት ካለፉት 2 ፈተናዎች የተሻለ ነው " ብለዋል።
አጠቃላይ ፈተናውን ያለፉ ተማሪዎች 5.4 በመቶ ናቸው።
ዘንድሮ ብሔራዊ ፈተና ከተፈተኑት ተማሪዎች 36,409 ተማሪዎች ናቸው ያለፉት።
አዲስ አበባ 10,690 ተማሪዎች በማሳለፍ ከፍተኛውን ስፍራ ይዟል።
አዲስ አበባ ካስፈተናቸው ተማሪዎች 21.4 በመቶ አሳልፏል።
ከፍተኛ ውጤት ስንት ተመዘገበ ?
በሀገር ደረጃ ከፍተኛ ውጤት የተመዘገበው በትግራይ ነው።
በትግራይ ፈተናው ከ700 ነው የተሰጠው።
ከቀላሚኖ 675 ከፍተኛ ውጤት ተመዝግቧል። በወንድ ተማሪ። ኢትዮጵያ ውስጥ ለመጀመሪያ ጊዜ ነው ተብሏል ፤ ከ700 ይሄን ያህል ውጤት ሲመዘገብ።
ዘንድሮ 1,363 ትምህርት ቤቶች ምንም አይነት ተማሪ አላሳለፉም።
በሌላ በኩል ፤ በኦላይን ከተፈተኑ ተማሪዎች 26.6 በመቶ የሚሆኑት አልፈዋል።
ሬሜዲያል ዘንድሮም ይኖራል።
" አምና ሰጥተናል። ዘንድሮ ከዓምናው የቀነሰ ቁጥር እንወስዳለን። የሬሜዲያል ፕሮግራም በሂደት እየቀነሰ ይሄዳል " ሲሉ ፕ/ር ብርሃኑ ነጋ ተግረዋል።
የትምህርት ሚኒስቴር ፤ " ዘንድሮ ሁሉም
ክልሎች አምና ካሳለፉት ተማሪ በላይ አሳልፈዋል " ብሏል።
" በፐርሰንቴጅም በአክቹዋል ቁጥርም ካለፈው የተሻለ ነው " ተብሏል።
ከአክቹዋል ቁጥር ያነሰው አንድ ክልል ነው እሱም የአማራ ክልል እንደሆነ ተገልጿል።
ክልሉ ያነሰው ደግሞ የተፈተኑት ተማሪዎች ቁጥር ከግማሽ በታች ስለነበር ነው ተብሏል።
ክልሉ ፈተና ካስፈተናቸው ውስጥ ግን 6.6 በመቶ ተማሪዎች አልፈዋል።
አምና ከተመዘገበው 4.1 በመቶ ዘንድሮ በልጧል።
ሌላ በሀገር ደረጃ ከ600 ከተፈተኑት ውስጥ 575 ከፍተኛው ነው ከተፈጥሮ ሳይንስ ፤ የካቴድራል ተማሪ ናት።
ከማህበራዊ ሳይንስ 538 ተመዝግቧል። ከኢትዮ ፓረንትስ ትምህርት ቤት ናት።
በተፈጥሮም በማህበራዊ ሳይንስም ትልቅ ውጤት የመጣው በሴቶች ነው።
✅ የሬጅስትሬሽን ቁጥር እና
✅ ስማችሁን
🔴 ከስር ባለው ግሩፓችን በመግባት እየላካችሁልን።
ግሩፓችን 👇👇
https://t.me/+M41Te4ylg8RjNzc8
https://t.me/+M41Te4ylg8RjNzc8
ለተጨማሪ የ12ኛ ክፍል መረጃዎች
●▬▬▬▬▬ ๑۩۩๑ ▬▬▬▬▬●
⭕️ 👉 t.me/grade12results 👈 ⭕️
⭕️ 👉 t.me/grade12results 👈 ⭕️
⭕️ 👉 t.me/grade12results 👈 ⭕️
●▬▬▬▬▬▬▬▬▬▬▬▬▬▬●
በ2016 ዓ.ም በፀጥታ ችግር ምክንያት የ12ኛ ክፍል መልቀቂያ ፈተና መውሰድ ላልቻሉ ተማሪዎች በተለይ (በአማራ ክልል) 2ኛ ዙር ፈተና ከመስከረም 13-15/2017 ዓ.ም ይሰጣል።
- የትምህርት ሚኒስትር ብርሃኑ ነጋ (ፕ/ር)
✅ የሬጅስትሬሽን ቁጥር እና
✅ ስማችሁን
🔴 ከስር ባለው ግሩፓችን በመግባት እየላካችሁልን።
ግሩፓችን 👇👇
https://t.me/+M41Te4ylg8RjNzc8
https://t.me/+M41Te4ylg8RjNzc8
ለተጨማሪ የ12ኛ ክፍል መረጃዎች
●▬▬▬▬▬ ๑۩۩๑ ▬▬▬▬▬●
⭕️ 👉 t.me/grade12results 👈 ⭕️
⭕️ 👉 t.me/grade12results 👈 ⭕️
⭕️ 👉 t.me/grade12results 👈 ⭕️
●▬▬▬▬▬▬▬▬▬▬▬▬▬▬●
ሬሜዲያል ዘንድሮም ይኖራል።
" አምና ሰጥተናል። ዘንድሮ ከዓምናው የቀነሰ ቁጥር እንወስዳለን። የሬሜዲያል ፕሮግራም በሂደት እየቀነሰ ይሄዳል " ሲሉ ፕ/ር ብርሃኑ ነጋ ተግረዋል።
✅ የሬጅስትሬሽን ቁጥር እና
✅ ስማችሁን
🔴 ከስር ባለው ሊንክ በመግባት እየላካችሁልን።
ግሩፓችን 👇👇
https://t.me/+M41Te4ylg8RjNzc8
https://t.me/+M41Te4ylg8RjNzc8
ለተጨማሪ የ12ኛ ክፍል መረጃዎች
●▬▬▬▬▬ ๑۩۩๑ ▬▬▬▬▬●
⭕️ 👉 t.me/grade12results 👈 ⭕️
⭕️ 👉 t.me/grade12results 👈 ⭕️
⭕️ 👉 t.me/grade12results 👈 ⭕️
●▬▬▬▬▬▬▬▬▬▬▬▬▬▬●
በ2016 ዓ.ም የ12ኛ ክፍል ሀገር አቀፍ መልቀቂያ ፈተና አማካይ ውጤት (Mean) 29.76 በመቶ ነው፡፡
ከፍተኛ አማካይ ውጤት (66.1 በመቶ) የተመዘገበው በአዳሪ ትምህርት ቤቶች መሆኑን የትምህርት ሚኒስትሩ ብርሃኑ ነጋ (ፕ/ር) ተናግረዋል፡፡
ከፍተኛ አማካይ ውጤት ያስመዘገቡ የትኞቹ ትምህርት ቤቶች ናቸው?
► አዳሪ ትምህርት ቤቶች
► ዓለም አቀፍ ትምህርት ቤቶች
► የኢትዮጵያ ማኅበረሰብ ትምህርት ቤቶች
► መንግሥታዊ ያልሆኑ ትምህርት ቤቶች
✅ የሬጅስትሬሽን ቁጥር እና
✅ ስማችሁን
🔴 ከስር ባለው የግሩፓችን ሊንክ በመግባት እየላካችሁልን።
ግሩፓችን 👇👇
https://t.me/+M41Te4ylg8RjNzc8
https://t.me/+M41Te4ylg8RjNzc8
ለተጨማሪ የ12ኛ ክፍል መረጃዎች
●▬▬▬▬▬ ๑۩۩๑ ▬▬▬▬▬●
⭕️ 👉 t.me/grade12results 👈 ⭕️
⭕️ 👉 t.me/grade12results 👈 ⭕️
⭕️ 👉 t.me/grade12results 👈 ⭕️
●▬▬▬▬▬▬▬▬▬▬▬▬▬▬●
‼️በወረቀት ከተሰጠ 26.6
የ2016 ዓ.ም የ12ኛ ክፍል መልቀቂያ ፈተና በኦንላይን እና በወረቀት የተሰጠ ሲሆን፤ ፈተናውን በኦንላይን ከወሰዱት መካከል 26.6 በመቶ የሚሆኑት የማለፊያ ውጤት አምጥተዋል።
የትምህርት ሚኒስትር ብርሃኑ ነጋ (ፕ/ር)
✅ የሬጅስትሬሽን ቁጥር እና
✅ ስማችሁን
🔴 ከስር ባለው ሊንክ በመግባት እየላካችሁልን።
ግሩፓችን 👇👇
https://t.me/+M41Te4ylg8RjNzc8
https://t.me/+M41Te4ylg8RjNzc8
ለተጨማሪ የ12ኛ ክፍል መረጃዎች
●▬▬▬▬▬ ๑۩۩๑ ▬▬▬▬▬●
⭕️ 👉 t.me/grade12results 👈 ⭕️
⭕️ 👉 t.me/grade12results 👈 ⭕️
⭕️ 👉 t.me/grade12results 👈 ⭕️
●▬▬▬▬▬▬▬▬▬▬▬▬▬▬●
+1
በ2016 ዓ.ም የ12ኛ ክፍል ሀገር አቀፍ መልቀቂያ ፈተና ከሰጡ ትምህርት ቤቶች መካከል 1,363 ትምህርት ቤቶች ምንም ተማሪ አላሳፉም፡፡ እነዚህ ትምህርት ቤቶች ከሐረር ክልል ውጪ በሁሉም ክልሎች ይገኛሉ፡፡ በአዲስ አበባ አራት ትምህርት ቤቶች ምንም ተማሪ አላሳፉም፡፡
- የትምህርት ሚኒስትር ብርሃኑ ነጋ (ፕ/ር)
✅ የሬጅስትሬሽን ቁጥር እና
✅ ስማችሁን
🔴 ከስር ባለው ሊንክ በመግባት እየላካችሁልን።
ግሩፓችን 👇👇
https://t.me/+M41Te4ylg8RjNzc8
https://t.me/+M41Te4ylg8RjNzc8
ለተጨማሪ የ12ኛ ክፍል መረጃዎች
●▬▬▬▬▬ ๑۩۩๑ ▬▬▬▬▬●
⭕️ 👉 t.me/grade12results 👈 ⭕️
⭕️ 👉 t.me/grade12results 👈 ⭕️
⭕️ 👉 t.me/grade12results 👈 ⭕️
●▬▬▬▬▬▬▬▬▬▬▬▬▬▬●
+1
‼️5.4% ብቻ
በ2016 ዓ.ም የ12ኛ ክፍል ሀገር አቀፍ መልቀቂያ ፈተና ከወሰዱ ተማሪዎች የማለፊያ ውጤት ያመጡ ተማሪዎች 36,409 ወይም 5.4 በመቶ ናቸው፡፡
- የትምህርት ሚኒስትር ብርሃኑ ነጋ (ፕ/ር)
✅ የሬጅስትሬሽን ቁጥር እና
✅ ስማችሁን
🔴 ከስር ባለው ሊንክ በመግባት እየላካችሁልን።
ግሩፓችን 👇👇
https://t.me/+M41Te4ylg8RjNzc8
https://t.me/+M41Te4ylg8RjNzc8
ለተጨማሪ የ12ኛ ክፍል መረጃዎች
●▬▬▬▬▬ ๑۩۩๑ ▬▬▬▬▬●
⭕️ 👉 t.me/grade12results 👈 ⭕️
⭕️ 👉 t.me/grade12results 👈 ⭕️
⭕️ 👉 t.me/grade12results 👈 ⭕️
●▬▬▬▬▬▬▬▬▬▬▬▬▬▬●
+1
የ2016 ዓ.ም የ12ኛ ክፍል ሀገር አቀፍ መልቀቂያ ፈተና ከፍተኛው ውጤት የተመዘገበው በትግራይ ነው፡፡
በክልሉ ቓላሚኖ ልዩ አዳሪ ትምህርት ቤት ተማሪ የሆነ ልጅ ከ700 ፈተና 675 በማምጣት ከፍተኛውን ውጤት ማስመዝገቡን የትምህርት ሚኒስትሩ ብርሃኑ ነጋ (ፕ/ር) ተናግረዋል፡፡
በአዲስ አበባ የካቴድራል ትምህርት ቤት ተማሪ የሆነች ልጅ ከ600 ውጤት 575 በማምጣት ከፍተኛ ውጤት አስመዝግባለች።
✅ የሬጅስትሬሽን ቁጥር እና
✅ ስማችሁን
🔴 ከስር ባለው ሊንክ በመግባት እየላካችሁልን።
ግሩፓችን 👇👇
https://t.me/+M41Te4ylg8RjNzc8
https://t.me/+M41Te4ylg8RjNzc8
ለተጨማሪ የ12ኛ ክፍል መረጃዎች
●▬▬▬▬▬ ๑۩۩๑ ▬▬▬▬▬●
⭕️ 👉 t.me/grade12results 👈 ⭕️
⭕️ 👉 t.me/grade12results 👈 ⭕️
⭕️ 👉 t.me/grade12results 👈 ⭕️
●▬▬▬▬▬▬▬▬▬▬▬▬▬▬●
የ2016 ዓ.ም የ12ኛ ክፍል መልቀቂያ ፈተና ውጤትን በተመለከተ ትምህርት ሚኒስቴር በአሁኑ ሰዓት ጋዜጣዊ መግለጫ እየሰጠ ይገኛል።
የሬጅስትሬሽን ቁጥራችሁን ከነስማችሁ ከስር ባለው ሊንክ በመግባት እየላካችሁልን።
ግሩፓችን 👇👇
https://t.me/+M41Te4ylg8RjNzc8
https://t.me/+M41Te4ylg8RjNzc8
መልካም እድል ❤️
✅ የሬጅስትሬሽን ቁጥር እና
✅ ስምችሁን
🔴 ከስር ባለው ሊንክ በመግባት እየላካችሁልን።
ግሩፓችን 👇👇
https://t.me/+M41Te4ylg8RjNzc8
https://t.me/+M41Te4ylg8RjNzc8
😊 ዌብሳይቱ የሬጅስትሬሽን ቁጥር ብቻ ሳይሆን የተማሪ ስም ይጠይቃል።
የሬጅስትሬሽን ቁጥራችሁን ከነስማችሁ ከስር ባለው ሊንክ በመግባት እየላካችሁልን።
ግሩፓችን 👇👇
https://t.me/+M41Te4ylg8RjNzc8
https://t.me/+M41Te4ylg8RjNzc8
የ12ተኛ ክፍል ውጤት ዛሬ ይፋ ይደረጋል✅
ትምህርት ሚኒስቴር ከሰዓት መግለጫ ይሰጣል። 8:00 ጠብቁን። ትክክለኛው የሚለቀቅበት ሰዓት ይነገራል። ውጤት የሚለቀቅበት Website እና Telegram ቦት በጊዜው ይነገራል ተብሏል።
ለዚሁ አላማ የታሰበውን አዲሱን ግሩፓችንን ከስር ባለው ሊንክ በመቀላቀል ተማሪዎች የሬጅስትሬሽን ቁጥራችሁን ላኩ።
ግሩፓችን 👇👇
https://t.me/+M41Te4ylg8RjNzc8
https://t.me/+M41Te4ylg8RjNzc8
ለሁሉም የ12ተኛ ክፍል ተፈታኞች መልካም እድል🙏
ለተጨማሪ የ12ኛ ክፍል መረጃዎች
●▬▬▬▬▬ ๑۩۩๑ ▬▬▬▬▬●
⭕️ 👉 t.me/grade12results 👈 ⭕️
⭕️ 👉 t.me/grade12results 👈 ⭕️
⭕️ 👉 t.me/grade12results 👈 ⭕️
●▬▬▬▬▬▬▬▬▬▬▬▬▬▬●
‼️ውጤት ነገ ከሰአት ይፋ ይደረጋል
ለዚሁ አላማ የታሰበውን አዲሱን ግሩፓችንን ከስር ባለው ሊንክ በመቀላቀል ተማሪዎች የሬጅስትሬሽን ቁጥራችሁን ላኩ።
ግሩፓችን 👇👇
https://t.me/+M41Te4ylg8RjNzc8
https://t.me/+M41Te4ylg8RjNzc8
‼️ውጤት ነገ ከሰአት ይለቀቃል ለዚሁ አላማ የታሰበውን አዲሱን ግሩፓችንን በመቀላቀል ተማሪዎች የሬጅስትሬሽን ቁጥራችሁን ላኩ።
ግሩፓችን 👇👇
https://t.me/+cz62YcWx-71mZjE0
https://t.me/+cz62YcWx-71mZjE0
ውጤት ነገ ይፋ የሆናል።
የ 2016 የ 12ኛ ክፍል ፈተና ነገ ጳጉሜ 4, 2016 ይፋ እንደሚሆን ይጠበቃል።
የተማሪዎች ውጤት እስካሁን ሙሉ ለሙሉ ወደ ሲስተም ገብቶ አላለቀም። እና ዛሬም ቀኑን ሙሉ እየሰሩ እንደኘበር መረጃዎች ደርሰውናል።
የፈተናው ውጤት ነገ ሰኞ እስከ ምሽት 6:00 ይፋ ልሆን ይችላል። የፈተናው ውጤት ነገ ማይለቀቅም ከሆነ መች እና ስንት ሰዓት እንደሚለቀቅ ይፋ ይደረጋል።
ውጤት ሲለቀቅ ኔትወርክ ይጨናነቃል።
ለተጨማሪ የ12ኛ ክፍል መረጃዎች
●▬▬▬▬▬ ๑۩۩๑ ▬▬▬▬▬●
⭕️ 👉 t.me/grade12results 👈 ⭕️
⭕️ 👉 t.me/grade12results 👈 ⭕️
⭕️ 👉 t.me/grade12results 👈 ⭕️
●▬▬▬▬▬▬▬▬▬▬▬▬▬▬●
‼️ዘንድሮስ ምን አይነት ውጤት ይመዘገባል ?
የ2016 ዓ/ም የ12ኛ ክፍል ብሔራዊ ፈተና ውጤት ነገ ይገለጻል።
ትምህርት ሚኒስቴር በፈተናው ውጤት ዙሪያ ነገ ከሰዓት ማብራሪያ ይሰጣል። ቲክቫህ ኢትዮጵያ ማብራሪያውን ተከታትሎ ያቀርባል።
ከዚህ ቀደም የትምህርት ሚኒስትር ፕ/ር ብርሃኑ ነጋ በሰጡት መረጃ የዘንድሮውን የ12ኛ ክፍል የመልቀቂያ ፈተና ለመውሰድ ከተመዘገቡ 701,749 ተማሪዎች መካከል 684,205 ተማሪዎች ወይም 97.5 በመቶዎቹ ፈተናውን ወስደዋል።
ቀሪዎቹ በተለያዩ ምክንያቶችና ትምህርታቸውን ዘግይተው በመጀመራቸው ፈተናውን አልወሰዱም።
ከተፈታኞቹ ውስጥ 29,718 የሚሆኑ ተማሪዎች ደግሞ ለመጀመሪያ ጊዜ በተሰጠው የኦንላይን ፈተና አማካኝነት ፈተናቸውን የወሰዱ ናቸው።
የብሔራዊ ፈተናው ውስጤት ነገ ሰኞ ጳጉሜን 4/2016 ዓ/ም ይገለጻል ተብሎ ይጠበቃል።
ባለፉት ዓመታት በተለይም ተማሪዎችን ወደ ከፍተኛ ትምህርት ተቋማት (ዩኒቨርሲቲ) አስገብቶ ፈተና መስጠት ከጀመረበት ጊዜ አንስቶ እጅግ ዝቅ ያለ ውጤት / በብዛት ተማሪዎች የማለፊያ ውጤት የማያስመዘግቡበት መሆኑ ይታወቃል።
ለአብነት በ2015 ዓ/ም የ12ኛ ክፍል ብሔራዊ ፈተና ከተፈተኑ 845,099 ተማሪዎች 50 በመቶና በላይ አምጥተው ማለፍ የቻሉት 27,267 / 3.2 በመቶ ብቻ ናቸው።
ከዛ በፊት በ2014ቱ የ12ኛ ክፍል ብሔራዊ ፈተና 896,520 ተማሪዎች ተፈትነው 50 በመቶና በላይ አምጥተው ያለፉት 30,034 / 3.3 በመቶ ብቻ ናቸው።
ትምህርት ሚኒስቴር በቀጥታ የሚያልፉ ተማሪዎች ዝቅተኛ መሆኑን ተከትሎ የሬሜዲያል ፕሮግራም በመስጠት ያን ያለፉ ተማሪዎች ወደ ዩኒቨርሲቲ እንዲገቡ የማድረግ ስራ ሲሰራ ነበር።
ይህ ስራ " ለአንድ ጊዜ ብቻ " ተብሎ የነበረ ሲሆን በ2015 ቀጥታ ያለፉ ተፈታኞች ውስን በመሆናቸው የትምህርት ሚኒስትሩ ቃላቸውን ስላጠፉ በይፋ ይቅርታ ጠይቀው የሬሜዲያል ፕሮግራሙ እንዲቀጥል አድርገው ነበር።
° ዘንድሮውስ ምን አይነት ውጤት ይመዘገባል ?
° ምን ያህል ተማሪ የማለፊያ ነጥብ ያስመዘግባል ?
ሁሉንም አብረን የምናየው ይሆናል።
ነገ ከሰዓት የፈተናው ውጤት በትምህርት ሚኒስቴር ይገለጻል።
ለተጨማሪ የ12ኛ ክፍል መረጃዎች
●▬▬▬▬▬ ๑۩۩๑ ▬▬▬▬▬●
⭕️ 👉 t.me/grade12results 👈 ⭕️
⭕️ 👉 t.me/grade12results 👈 ⭕️
⭕️ 👉 t.me/grade12results 👈 ⭕️
●▬▬▬▬▬▬▬▬▬▬▬▬▬▬●
🌻 17 ቁጥር ያገኛችሁ
ቴሌብር የእንቁጣጣሽ ጨዋታ 17 ቁጥር ልኮልኝ ሌሎቹን 7ቱን በሙሉ የምልክለት ያናግረኝ 👉 @Laurie9877
متاح الآن! بحث تيليغرام 2025 — أهم رؤى العام 
