Inclusiveness club HU main campus
514
المشتركون
+124 ساعات
+67 أيام
+1330 أيام
- المشتركون
- التغطية البريدية
- ER - نسبة المشاركة
جاري تحميل البيانات...
معدل نمو المشترك
جاري تحميل البيانات...
ኢንክሉሲቭነስ ክበብ ከሀዋሳ ዩኒቨርስቲ ትምህርትና ስነ ባህሪ ኮሌጅ ጋር በመተባበር በሀዋሳ ዩኒቨርስቲ ዋናው ግቢ በተመረጡ 5 ቦታዎች ላይ የአካል ጉዳተኞች ህንጻ መወጣጫ(Ramp) በትናንትናው ዕለት መስራት ጀምሯል።
ስራውንም የሀዋሳ ዩኒቨርስቲ ትምህርትና ስነ ባህሪ ኮሌጅ ዲን ዶክተር ሳሙኤል አሰፋና የኢንክሉሲቭነስ ክበብ የበላይ ጠባቂ መምህር ጌታሁን ሰለሞን እንዲሁም የክበቡ ፕሬዝዳንት ዮሀንስ ሞገስ በይፍ አስጀምረውታል።
በዕለቱ የተገኙ የክበቡ አባላትም አንዱ ስሚንቶ እየተሸከመ፣አርማታ እያቦካ፣ሌላኛው አሸዋና ጠጠር መኪና ላይ እየጫነ፣ውሀ እየቀዳ፣ሌላው ደሞ አርማታ እያመላለሰ የህንፃ መወጣጫውን(Ramp) በመስራት የራሳቸውን ተፍቆ እማይለቅ ታሪክ ፅፈው ማለፍ ችለዋል።በዕለቱ የተገኛችው የክበቡ አባላትም በክበባችሁ እና በኮሌጁ ስም ከልብ እናመሰግናለን።
ይህ የተጀመረው ስራም ሰኞ የቀሩ 2 ህንፃ መወጣጫዎችን ለመስራት ቀጠሮ በመያዝ የትናንት ውሎውን አጠናቋል።
የሰኞ ሰው ይበለን
በጎነት ለራስ ነው።
Inclusiveness Club
@inclusivness_club
👍 5👏 1🙏 1
ጠዋት የጀመርነው ስራ ቀጣይነት ስላለው ከሰዓት 8:00 ዲፓርትመንት እንድንገናኝ ሁላችሁም!
Photo unavailableShow in Telegram
ለ Inclusiveness ክበብ አባላት በሙሉ ነገ በ16/09/2016 ከጠዋቱ 2:00 ጀምሮ በሐዋሳ ዩኒቨርሲቲ ነባር ህንፃዎችን ለአካል ጉዳተኞች ምቹ ለማድረግ የመወጣጫ (Ramp) ግንባታ መስራት ስለምንጀምር ሁላችሁም የክበቡ አባላት ከጠዋቱ 2:00 ላይ በአፍሪካ ህብረት አዳራሽ እንድትገኙ ስንል በጥብቅ እናሳስባለን።
✍️ማሳሰቢያ:በፕሮግራሙ ላይ ለተገኘ ተማሪ የዕውቅና ሰርተፊኬት እንሰጣለን!
ኢነንክሉሲቭነስ ክበብ
🤝 በአካታች ማህበረሰብ ውስጥ ሁሉም አሸናፊ ነው!
For all members of Inclusiveness Club, tomorrow (16/09/2016) from 2:00 in the morning we will start the construction of a ramp to make the existing buildings of Hawassa University suitable for the peoples with disabilities. so we strongly urge all the members of the club to attend the African Hall meeting at 2:00 in the morning.
✍️Note: We will give a certificate of recognition to a student who attends the program!
🤝When Every One is Included,Every one Wins!
🙏 2👍 1🥰 1
Repost from Inclusiveness club HU main campus
Photo unavailableShow in Telegram
ለ Inclusiveness ክበብ አባላት በሙሉ ነገ በ16/09/2016 ከጠዋቱ 2:30 ጀምሮ በሐዋሳ ዩኒቨርሲቲ ነባር ህንፃዎችን ለአካል ጉዳተኞች ምቹ ለማድረግ የመወጣጫ (Ramp) ግንባታ መስራት ስለምንጀምር ሁላችሁም የክበቡ አባላት ከጠዋቱ 2:30 ላይ በአፍሪካ ህብረት አዳራሽ እንድትገኙ ስንል በጥብቅ እናሳስባለን።
ማሳሰቢያ:ተመራቂ ተማሪዎች መገኘት ግዴታ ነው!!
ኢነንክሉሲቭነስ ክበብ
🤝 በአካታች ማህበረሰብ ውስጥ ሁሉም አሸናፊ ነው!
For all members of Inclusiveness Club, tomorrow (16/09/2016) from 2:30 in the morning we will start the construction of a ramp to make the existing buildings of Hawassa University suitable for the peoples with disabilities. so we strongly urge all the members of the club to attend the African Hall meeting at 2:30 in the morning.
✍️Note: Attendance of graduate students is mandatory!!
🤝When Every One is Included,Every one Wins!
Photo unavailableShow in Telegram
ለ Inclusiveness ክበብ አባላት በሙሉ ነገ በ16/09/2016 ከጠዋቱ 2:30 ጀምሮ በሐዋሳ ዩኒቨርሲቲ ነባር ህንፃዎችን ለአካል ጉዳተኞች ምቹ ለማድረግ የመወጣጫ (Ramp) ግንባታ መስራት ስለምንጀምር ሁላችሁም የክበቡ አባላት ከጠዋቱ 2:30 ላይ በአፍሪካ ህብረት አዳራሽ እንድትገኙ ስንል በጥብቅ እናሳስባለን።
ማሳሰቢያ:ተመራቂ ተማሪዎች መገኘት ግዴታ ነው!!
ኢነንክሉሲቭነስ ክበብ
🤝 በአካታች ማህበረሰብ ውስጥ ሁሉም አሸናፊ ነው!
For all members of Inclusiveness Club, tomorrow (16/09/2016) from 2:30 in the morning we will start the construction of a ramp to make the existing buildings of Hawassa University suitable for the peoples with disabilities. so we strongly urge all the members of the club to attend the African Hall meeting at 2:30 in the morning.
✍️Note: Attendance of graduate students is mandatory!!
🤝When Every One is Included,Every one Wins!
Repost from New generation club
Celebrate our phenomenal achievements of the past 9 months, a testament to our unwavering dedication and teamwork! Let's harness this momentum, unite once more, and reach even greater heights of success together.
https://t.me/Hu_new_generation_club
👍 3👏 1
Celebrate our phenomenal achievements of the past 9 months, a testament to our unwavering dedication and teamwork! Let's harness this momentum, unite once more, and reach even greater heights of success together.
https://t.me/Hu_new_generation_club