cookie

نحن نستخدم ملفات تعريف الارتباط لتحسين تجربة التصفح الخاصة بك. بالنقر على "قبول الكل"، أنت توافق على استخدام ملفات تعريف الارتباط.

avatar

St.Raguel Secondary School

إظهار المزيد
مشاركات الإعلانات
837
المشتركون
-124 ساعات
لا توجد بيانات7 أيام
-1730 أيام

جاري تحميل البيانات...

معدل نمو المشترك

جاري تحميل البيانات...

Photo unavailableShow in Telegram
Photo unavailableShow in Telegram
Repost from N/a
Photo unavailableShow in Telegram
ውድ ደንበኞቻችን አሁናዊ የትምህርት ቤታችን የቴሌግራም መረጃ ቻናላችን “Debre Haile St.Raguel Secondary School” በሚል የተከፈተውን እንድትጠቀሙ እናሳስባለን፡፡
إظهار الكل...
🤷 6👨‍💻 4👍 1
የ2016 ትምህርት ዘመን የኢትዮጵያ ሁለተኛ ደረጃ ትምህርት ማጠናቀቂያ (12ኛ ክፍል) የበይነ መረብ (Online) ተፈታኞች መፈተኛ ይፋ ሆነ፡፡ (ግንቦት 10/2016 ዓ.ም) የ2016 ትምህርት ዘመን የ12ኛ ክፍል ሀገር አቀፍ ፈተና በወረቀትና በበይነ መረብ የሚሰጥ መሆኑ ይታወቃል፡፡ በዚሁ መሠረት በበይነ መረብ ፈተናውን የሚወስዱ ተፈታኞች ከዚህ በታች በተገለጸው አድረሻ ብቻ የሚፈተኑ ይሆናል፡፡ ስለሆነም ፈተናውን ከመውሰዳቸው በፊት ሁሉም ተፈታኞች በቂ ልምምድ ማድርግ አስፈላጊ በመሆኑ ከዛሬ ቅዳሜ ግንቦት 10/2016 ዓ.ም ጀምሮ በሚከተለዉ አድራሻ ተፈታኞች በሚገኙበት ክልል የተደለደሉ ስለሆነ ልምምድ ማድረግ የሚችሉ መሆኑን እንገልጻለን፡፡ ተፈታኞች ልምምድ ለማድረግ ከዚህ በፊት ለክልል/ከተማ አስተዳደር ቀድሞ የተላከውን የይለፍ ቃልና ስም (User Name and Password) ከየትምህርት ቤቶቻቸው ማግኘት ይችላሉ፡፡ በዚሁ መሠረት መጀመሪያ ወደ መፈተኛ ሲሰተሙ እንደገቡ የማይረሱትን የግላቸውን የይለፍ ቃል የሚቀይሩ ይሆናል፡፡ ማሳሰቢያ፡-ተፈታኞች ከተደለደሉበት ክላስተር ዉጪ ሲሰትሙን መጠቀም የማይችሉ መሆኑን እንገልጻለን፡፡ የትምህርት ምዘናና ፈተናዎች አገልግሎት መረጃዎችን በፍጥነት ለማግኘት ማሰፈንጠሪያዎቹን ይጫኑ! What Sapp: - https://whatsapp.com/channel/0029VaHFiBpA2pLF0lLslK2D You Tube: https://www.youtube.com/@addisababaeducationbureau9728 TikTok፡- tiktok.com/@aaeducationbureau Telegram ፡ https://t.me/wwwAddisAbabaeducationbureau Twitter ፡ https://twitter.com/aacaebc
إظهار الكل...
1
ለ12ኛ ክፍል ተማሪዎችና ወላጆች ዛሬ ማለትም በ10/09/2016 ዓ.ም በተወያየነው መሰረት የምታመጡት ለፈተና የሚያስፈልገው የላፕቶፕ ስፔስፊኬሽን >= Ci 3 WINDOWS    8.1, 10,11 RAM-    >=4GB HARD DISK-   >=250 GB FREE PROCESSOR-  >=1.8 BATTERY STORAGE > 1Hr BATTERY CABLE, MOUTH AND KEY BOARD AVAILABLE
إظهار الكل...
👍 3
ለ12ኛ ክፍል ተማሪዎችና ወላጆች ዛሬ ማለትም በ10/09/2016 ዓ.ም በተወያየነው መሰረት የምታመጡት ለፈተና የሚያስፈልገው የላፕቶፕ ስፔስፊኬሽን >= Ci 3 WINDOWS 8.1, 10,11 RAM- >=4GB HARD DISK- >=250 GB FREE PROCESSOR- >=1.8 BATTERY STORAGE > 1Hr MOUTH AND KEY BOARD AVAILABLE
إظهار الكل...
🖕 3
ለ12ኛ ክፍል ተማሪዎችና ወላጆች ዛሬ ማለትም በ10/09/2016 ዓ.ም በተወያየነው መሰረት የምታመጡት ለፈተና የሚያስፈልገው የላፕቶፕ ስፔስፊኬሽን >= Ci 3 WINDOWS    8.1, 10,11 RAM-    >=4GB HARD DISK-   >=250 GB FREE PROCESSOR-  >=1.8 BATTERY STORAGE > 1Hr BATTERY CABLE, MOUTH AND LAPTOP KEY BOARD AVAILABLE
إظهار الكل...
👍 5 1
2
ለት/ቤቱ ተማሪዎች በሙሉ በትምህርት ሚኒስቴር እውቅና የተሰጠው eTemari.net ላይ በተመረጡ የትምህርት ዓይነቶችን የተለያዩ ኖቶች፣ ጥያቄዎች፣ የጥያቄዎች ማብራሪያ ወዘተ ያሉት በመሆኑ በተለይ የ12ኛ ክፍሎች ለብሄራዊ ፈተና የሚያዘጋጅ ስለሆነ መጠቀም የምትችሉ እስከ ግንቦት 3/2016 ዓ.ም ድረስ በነፃ መመዝገብ የምትችሉ ሲሆን ግንቦት 4/2016 ዓ.ም ጀምሮ 980 ብር የሚያስከፍል መሆኑን እንገልፃለን።
إظهار الكل...
اختر خطة مختلفة

تسمح خطتك الحالية بتحليلات لما لا يزيد عن 5 قنوات. للحصول على المزيد، يُرجى اختيار خطة مختلفة.