አንድ አማራ
በዚህ ቻናል አማራ ስለተጋረጠበት የህልውና አደጋ እና ስለመፍትሔወቹ እናወራለን
إظهار المزيد983
المشتركون
لا توجد بيانات24 ساعات
-87 أيام
-1830 أيام
- المشتركون
- التغطية البريدية
- ER - نسبة المشاركة
جاري تحميل البيانات...
معدل نمو المشترك
جاري تحميل البيانات...
#INBOX
ፅናቶች ሰላምና ናችሁ? እባካችሁ በሰሜን ሸዋ ዞን መንዝ ጌራ ወረዳ ፋኖን ለመውጋት በ፶ አለቃ ነጋሽ አዝማችነት ጓሳ ላይ የሰፈሩ ምኒሻዎች ወደየቤታቸው እንዲመለሱ አድርሱልን።
~ መንዝ ቀያ በፋኖ ቁጥጥር ገብታለች!
ክንደ ብረቱ ፋኖ የወረዳዋን ዋና ከተማ ዘመሮን ተቆጣጥሯል። የምንጃሩና የአንኮበሩ ሀይል ይነቃነቅ!
~ አስቸኳይ ሁለት ነገሮች!
1) ነገ ሀምሌ 28/2015 የአገር አቋራጭ ትራንስፖርት ተዘግቶ ሁሉ መኪና ወደ አማራ ክልል በግዳጅ ሊላክ ነው በሚል ተወስኗል።
2) እንደ አዲስ አበባ ጽንፈኞች ብለው በፈረጇቸው የአማራ ተወላጆች ላይ ጥብቅ የሆነ ኦፕሬሽን እንዲደረግ በሚል በአመራር ደረጃ ዛሬ ሀምሌ 27/2015 በነበረ ስብሰባ ተወስኗል።
ነገ ሀምሌ 28/2015 ደግሞ ለሁሉም የአዲስ አበባ ፖሊስ አባላት በስብሰባ መመሪያው እንደሚሰጥ የደረሰን መረጃ አመልክቷል።
በንቃት እንጠብቅ!
#አስቸኳይ
ባህርዳር አገዛዙ ውጊያ ጀምሯል። አርበኛ ዘመነ ካሴ መኖሪያ ቤት አካባቢ የአገዛዙ ወታደሮች ማምሻቸውን ቅኝት ሲያደርጉ ያመሹ ሲሆን አሁን ከመሸ ውጊያ ጀምረዋል።
በመሆኑም የጢስአባይ፣ የመሸንቲ፣ የመርዓዊ፣ የዘንዘልማ፣ የሃሙሲት፣ የይነሳ ፣ሰባታሚት ህዝብ ወደ ከተማህ ባህርዳር በማቅናት እገዛና ሽፋን እንድትሰጥ ጥሪ ቀርቦልሃል።
ተገቢና ለሌሎች አካባቢዎችም አርአያ የሚሆን መልእክት ነው!
👇👇👇
ከደብረታቦር ፋኖ - ለደ/ታቦር ከተማ ነዋሪዎች የተላለፈ መልእክት‼️
1.ማንኛውም የከተማው ነዋሪ በየሰፈሩ ጥይት የሚተኩስና አካባቢን የሚረብሽ አካል ላይ መሳሪያውን ከመውረስ ጀምሮ አስፈላጊውን እርምጃ ሁሉ እንወስዳለን፡፡
2.ፋኖም ይሁን ሌላ ግለሰብ ሁኔታዎችን እንደአጋጣሚ ተጠቅሞ ፣ የመንግስት አመራር የነበሩ አካላትንና ሌሎችንም ሲሳደብ ፣ ሲያስፈራራ ፣ ሲያሸማቅቅና ተገቢ ያልሆኑ ተግባራትን ሲፈፅም ከተገኘ በተመሳሳይ መልኩ እርምጃ ይወሰድበታል።
3.የመንግስት ሰራተኛ የሆናችሁ ከቀን 27/11/2015 ዓ.ም ጀምሮ ወደስራ ገበታችሁ እንድትመለሱ። ባንኮችና ሌሎች የህዝብ አገልግሎት ሰጪ ተቋማትም በተመሳሳይ መልኩ መደበኛ የስራ እንቅስቃሴአችሁን ያለስጋት ማከናወን እንድትጀምሩ
4.የባጃጅ አገልግሎት እስከ በጌምድር ድረስ ባለው ቀጠና መደበኛ አገልግሎት መስጠት እንዲጀመር
5. በመንግስትም ሆነ በግል ተቋማት ላይ ''በፋኖ ስም'' ለመፈፀም የሚንቀሳቀስ ማንኛውንም ግለሰብ ላይ አስቸኳይና የማያዳግም እርምጃ እንደሚወሰድበት ከወዲሁ በአንክሮ ለማስገንዘብ እንወዳለን!
//ሐምሌ 26/11/2015 ዓ.ም - ደብረታቦር //
#ልዩ መረጃ
በዛሬው ዕለት ብቻ በርካታ ከተሞች በህዝብና ፋኖ ቁጥጥር ስር ገብተዋል።
ደብረማርቆስ፣ደብረታቦር፣ቡሬ፣ደምበጫ፣መራዊ፣የጁቤ፣አማኑኤል፣ፈረስ ቤት፣ላሊበላ እና ሌሎችም።
~ ልዩ መረጃ ባህርዳር‼️
አሁን ባህር ዳር ቀበሌ አስራ አራት በተኩስ እየተናጠ ነው።
አርበኛ ዘመነ ካሴ ባለበት ሰፈርም የዐቢይ ሰራዊት፣ ፖሊስ አድማ ብተና መጠነ ሰፊ እንቅስቃሴ እያደረገ መሆኑን የአይን እማኞች ገልጸውልኛል።
ድል ለአማራ ሕዝብ‼️