ar
Feedback
Scholastic Freshman News

Scholastic Freshman News

الذهاب إلى القناة على Telegram

Rules of this group 👇 🌀 Speak/write by any language 🌀 Don't share dirty stuff🔞 🌀 Ask any question that related with education &answer when someone ask 🌀 respect each person 🌀speak only about freshman course related things. @Scholastic_clusters_bot

إظهار المزيد
4 118
المشتركون
-324 ساعات
-217 أيام
-11030 أيام
أرشيف المشاركات
Wish you Happy and Blessed Holiday Eid Mubarak 🙌
Wish you Happy and Blessed Holiday Eid Mubarak 🙌

CHAMPIONS🥳 Huge 🎉Congratulations to All Arsenal Fans The wait is OVER😎
+1
CHAMPIONS🥳 Huge 🎉Congratulations to All Arsenal Fans The wait is OVER😎

🎉Congratulations Arsenal The wait is OVER😎
🎉Congratulations Arsenal The wait is OVER😎

Repost from TIKVAH-ETHIOPIA
#Grade12 #NationalExam ከመጪው ሰኔ 24/2018 ዓ/ም ጀምሮ የሚሰጠውን የ12ኛ ክፍል ሀገር አቀፍ ፈተና ለሚወስዱ ተፈታኞች የተዘጋጀ የመፈተኛ ክፍል መግቢያ ካርድ (Admission Ca
#Grade12 #NationalExam ከመጪው ሰኔ 24/2018 ዓ/ም ጀምሮ የሚሰጠውን የ12ኛ ክፍል ሀገር አቀፍ ፈተና ለሚወስዱ ተፈታኞች የተዘጋጀ የመፈተኛ ክፍል መግቢያ ካርድ (Admission Card) በፈተና አስተዳደር ሲስተም (https://exam.eaes.et/) ከ03/09/2018 ዓ/ም ጀምሮ ለክልል ትምህርት ቢሮ፣ ለዞን ትምህርት መምሪያዎች እና ለትምህርት ቤት ተወካዮች መለቀቁን የትምህርት ምዘናና ፈተናዎች አገልግሎት አሳውቋል። አገልግሎት መ/ቤቱ ፦ 1. እያንዳንዱ ተፈታኝ ተማሪ በአድሚሽን ካርዱ ጀርባ ላይ የትምህርት  ቤቱን ወይም የወረዳው አስተዳደር ትምህርት ጽ/ቤት ማህተም የተደረገበትን አድሚሽን ካርድ ከትምህርት ቤቱ ወስዶ በእጁ መያዝ መያዝ እንዳለበት አሳስቧል። 2. በምዝገባ ወቅት በተፈታኙ ወይም በመዝጋቢው የተከሰተ የትምህርት መስክ ፣ የጾታ ፣ የፎቶ እና መሰል ማስተካከያዎች ካሉ ከግንቦት 30/2018 ዓ.ም በፊት ለትምህርት ቤቱ ማሳወቅና ሂደቱን ጠብቆ መስተካከሉንም ከትምህርት ቤቱ ማረጋገጥ እንደሚገባ ገልጿል። 3. እያንዳንዱ ተፈታኝ አድሚሽን ካርዱን ወደ መፈተኛ ማዕከል ሆነ መፈተኛ ክፍል ለመግባት የሚጠቀምበት በመሆኑ በአግባቡና በጥንቃቄ እንዲይዝ አሳስቧል። 4. ተፈታኞች ፈተና ላይ ከአድሚሽን ካርድ በተጨማሪ የፋይዳ መታወቂያ መያዝ እንደሚጠበቅባቸው ገልጿል። #EAES ግንቦት 5 ቀን 2018 ዓ/ም @tikvahethiopia

🚨 ሰበር መረጃ የ12ኛ ክፍል ፈተና የሚሰጥበት ቀን ይፋ ሆነ። የሁለተኛ ደረጃ ትምህርት ማጠናቀቂያ ሠርተፊኬት (12ኛ ክፍል ፈተና) ከሰኔ 24 እስከ ሃምሌ 17 ቀን 2018 ዓ/ም ድረስ እንደሚሰጥ
+1
🚨 ሰበር መረጃ የ12ኛ ክፍል ፈተና የሚሰጥበት ቀን ይፋ ሆነ። የሁለተኛ ደረጃ ትምህርት ማጠናቀቂያ ሠርተፊኬት (12ኛ ክፍል ፈተና) ከሰኔ 24 እስከ ሃምሌ 17 ቀን 2018 ዓ/ም ድረስ እንደሚሰጥ የትምህርት ምዘናና ፈተናዎች አገልግሎት አሳውቆናል። በሌላ በኩል ፦ - የሬሜዲያል ፕሮግራም ሀገር አቀፍ ፈተና ከግንቦት 17 እስከ ግንቦት 20 ቀን 2018 ዓ/ም ➡️ ግንቦት 19 ኢድ አልአድሃ - የቅድመ ምረቃ ትምህርት መውጫ ፈተና ከሰኔ 2 እስከ ሰኔ 12 ቀን 2018 ዓ/ም - የድህረ ምረቃ ትምህርት መግቢያ ፈተና (NGAT) ከሃምሌ 29 እስከ ሃምሌ 30 ቀን 2018 ዓ/ም - የመሰረታዊ የንባብና የስሌት ክህሎት ምዘና ጥናትና ምርምር መረጃ መሰብሰብ ከሚያዚያ 26 እስከ ግንቦት 7 ቀን 2018 ዓ/ም ... ይሰጣል። ቲክቫህ ኢትዮጵያ ሚያዚያ 16 ቀን 2018 ዓ.ም

ለመላው የክርስትና እምነት ተከታዮች በሙሉ እንኳን ለብርሃነ ትንሣኤው አደረሳችሁ ✝️✨ ❤️🫶❤️ HAPPY EASTER
ለመላው የክርስትና እምነት ተከታዮች በሙሉ እንኳን ለብርሃነ ትንሣኤው አደረሳችሁ ✝️✨ ❤️🫶❤️ HAPPY EASTER

Repost from N/a
4. Which one is correct?
Anonymous voting

Repost from N/a
1) Which one is correct?
Anonymous voting

Repost from N/a
3. Choose the correct sentence:
Anonymous voting

Repost from N/a
🤔 DO YOU KNOW…? What does “What’s your pet peeve?” mean? 🗣️ Meaning: It means “What small thing really annoys you?” 📌 A pet peeve is something minor, but it irritates you a lot. Examples: ⭕️ People chewing loudly is my pet peeve. => What’s your pet peeve? => One of my pet peeves is being late. ⚠️ Very common in everyday conversation. ✨✨✨✨✨✨ ━━━━━━━━━ ☞»@Scholasticcluster ☞»@Scholasticcluster

🌙 እንኳን ለ1447 የኢድ አል-ፈጥር በዓል በሰላም አደረሳችሁ! በዓሉ የሰላም ፣ የፍቅር ፣ የደስታና የመተሳሰብ ይሁንላችሁ። EID MUBARAK 🌙 ✨✨✨✨✨✨ ━━━━━━━━━ ☞»@Scholasti
🌙 እንኳን ለ1447 የኢድ አል-ፈጥር በዓል በሰላም አደረሳችሁ! በዓሉ የሰላም ፣ የፍቅር ፣ የደስታና የመተሳሰብ ይሁንላችሁ። EID MUBARAK 🌙 ✨✨✨✨✨✨ ━━━━━━━━━ ☞»@Scholasticcluster ☞»@Scholasticcluster

Repost from N/a
ብዙ ጊዜ ሰዎች እንግሊዝኛ ሲያወሩ የሚሰሩት ስህተት Mistake: "I am listening music." Correct: "I am listening TO music." Rule: Always use "TO" after "Listen". Amharic: "Listen" ስትሉ ሁሌም "To"ን አትርሱ። ✅Follow us @Scholasticcluster

Repost from N/a
That's lit.
Anonymous voting

Happy International Women's Day! 🌸 ​Wishing you a day full of sunshine, fresh flowers, and zero stress. May your spring be a
Happy International Women's Day! 🌸 ​Wishing you a day full of sunshine, fresh flowers, and zero stress. May your spring be as bright and wonderful as you are!

Repost from TIKVAH-ETHIOPIA
#NationalExam ትምህርት ሚኒስቴር ፤ " የዚህ አመት የ12ኛ ክፍል ሀገር አቀፍ ፈተና መቶ በመቶ በበይነ መረብ ይሰጣል " አለ። በዚህ ዓመት የሚሰጠውን የ2018 የ12ኛ ክፍል ማጠናቀቂያ ሀገ
+1
#NationalExam ትምህርት ሚኒስቴር ፤ " የዚህ አመት የ12ኛ ክፍል ሀገር አቀፍ ፈተና መቶ በመቶ በበይነ መረብ ይሰጣል " አለ። በዚህ ዓመት የሚሰጠውን የ2018 የ12ኛ ክፍል ማጠናቀቂያ ሀገር አቀፍ ፈተና መቶ በመቶ በበይነ መረብ ለመስጠት የሚያስችል ቅድመ ዝግጅት እየተደረገ መሆኑን ሚኒስቴሩ ገልጿል። የትምህርት ሚኒስትሩ ፕሮፌሰር ብርሃኑ ነጋ " በዚህ ዓመት የሚሰጠው የ12ኛ ክፍል ማጠናቀቂያ ፈተና መቶ በመቶ በበይነ መረብ ይሰጣል " ሲሉ ተናግረዋል። ይህን ያሉት በአጠቃላይ ትምህርት ልማት ዘርፍ የግማሽ ዓመት አፈፃፀም መድረክ ላይ ተገኝተው ነው። ባለፉት ሁለት ዓመታት ፈተናው በወረቀትና በበይነ መረብ ሲሰጥ እንደነበር አንስተው በዚህ ዓመት የሚሰጠውን ማጠናቀቂያ ፈተና ሙሉ በሙሉ በበይነ መረብ ለመስጠት የሚያስችል ቅድመ ዝግጅት እየተደረገ እንደሆነ ጠቁመዋል። ለዚህም የተለያዩ ግብዓቶች ለክልሎች ድጋፍ እየተደረገ መሆኑን ጠቅሰው በፈተና ጣቢያዎች በቂ የኢንተርኔት አቅርቦት እንዲኖር ከኢትዮ ቴሌኮም ጋር በመነጋገር ይሰራል ብለዋል። ክልሎች በዚህ ሂደት የሚያጋጥሙ ችግሮች እንዳይኖሩ በቂ ኮምፒዩተር ፣ ኔትዎርክና አማራጭ የሀይል አቅርቦት እንዲኖር ልዩ ትኩረት ሰጥተው መዘጋጀት እንዳለባቸው አሳስበዋል። ለተማሪዎችም በቂ ሥልጠና መስጠት እንደሚገባ አስገንዝበዋል። ከዚሁ ጋር በተያያዘ የክልልና ከተማ መስተዳድሮች ይህንን አውቀው አስፈላጊውን ድጋፍ እንዲያደርጉ ጠይቀዋል። በትምህርት ሚኒስቴር የዲጅታል ትምህርትና አይሲቲ ሥራ አስፈፃሚ ዘላለም አሰፋ (ዶ/ር) ፤ ተማሪዎች የሚለማመዱባቸው ሞዴል ፈተናዎች በበቂ ሁኔታ የተጋጁ መሆኑን ገልጸዋል። " ተማሪዎች አስቀድመው እንዲለማመዱና ሥልጠና እንዲያገኙ ማድረግ ይገባል " ብለዋል። #MoE @tikvahethiopia

Repost from N/a
😂😂😂

Repost from N/a
#english_usage 🔹 "Have to" vs. "Must" ✅ "Must" → Strong necessity or rules 🟢 You must wear a seatbelt. (Law) 🟢 I must finish this project today. (Strong personal obligation) ✅ "Have to" → General obligation 🟢 I have to wake up early for work. 🟢 She has to take medicine twice a day. 💡 Tip: "Must" is often used for rules and strong personal feelings. "Have to" is used for external obligations (like work or school). ✅Follow us @Scholasticcluster

Repost from N/a
Inspire = stimulate, motivate 👏 Aspire = hope for 🙏, dream of 💭 Perspire = sweat 💦 Respire = breathe Expire = come to an end ⌛; die ✅Follow us @Scholasticcluster

Repost from Tech News Ethio
🎁Openclip Waitlist ✅Event Link:- https://openclip.app/r/kskkvhwm9jhr ✅Submit Email & Verify ✅Submit X Username ✅Done 2 ሰዓታት
🎁Openclip Waitlist ✅Event Link:- https://openclip.app/r/kskkvhwm9jhr ✅Submit Email & Verify ✅Submit X Username ✅Done 2 ሰዓታት ብቻ ይቀረዋል። #Join👇👇 @tech_news_ethio @tech_news_ethio

ተማሪ ነህ 🤗