[[UMMA LIFE የእውቀት ማዕድ (ከሀዲስና ቁርዐን)
=>መስጂድ ላይ የሚሰጡ ዳዕዋ እና ደርስ መስጫ >>channel 🗞ይህን የማካፈል ስራ ስንሰራ ላቅ ያለ ደስታ ይሰማናል https://t.me/yewqt_mad🗞>> 🗞@ABU_USMAN2 ስህተትም ባያችሁ ጊዜ አርሙኝ። ጀዛኩሙል`ሏህ ኸይራ! طلب العلم (من الحديث والقرآن)
إظهار المزيد409
المشتركون
لا توجد بيانات24 ساعات
-37 أيام
-930 أيام
توزيع وقت النشر
جاري تحميل البيانات...
Find out who reads your channel
This graph will show you who besides your subscribers reads your channel and learn about other sources of traffic.تحليل النشر
المشاركات | المشاهدات | الأسهم | ديناميات المشاهدات |
01 Media files | 29 | 0 | Loading... |
02 Media files | 29 | 0 | Loading... |
03 ወርቃማ የዙልሒጃ 10ቀናትና
መልካም ስራ ላይ መበርታት
በኡስታዝ አሕመድ ኣደም | 74 | 0 | Loading... |
04 አንድ አማኝ ትናንት ሐራም ነው ብሎ ሲከራከርበት የነበረን ጉዳይ ዛሬ ሐላል ነው ብሎ የሚከራከር ከሆነ ኢማኑ አደጋ ላይ ነው ይላሉ ሑዘይፋ ኢብኑ አልየማኒ።
እስቲ ራሳችንን እንገምግም።ከስንት ጠንካራ አቋም ወርደን ነው እዚህ የደረስነው። ስንቱን ነገር በራሣችን ድክመትና ነፍሲያ ሐላል አድርገናል?
@yewqt_mad | 179 | 1 | Loading... |
05 ለመረጃ ያክል እንዲሆናችሁ…
ይህ ትናንት የተመረቀው የዓይነ ስውራን ማዕከል ስሙ በሚዲያዎች አለመዘገቡ ብቻ አይደለም ችግሩ።
ከአመታት በፊት ልክ እንደዚሁ አንድ የተባበሩት ዐረብ ኤምሬትስ (UAE) ዜጋ የሆነ ሙስሊም ባለሃብት በራሱ ፋውንዴሽን ስም «አል-መኽቱም» የተሰኘ ት/ቤት እዚሁ ኢትዮጵያ ውስጥ አስገንብቶ አስመርቆ ነበር። ጀሞና ጋርመንት አካባቢ! ግን ያኔ ስሙን ቢለጥፉትም ከ2 አመት በኋላ ስሙን ቀይረው «ቡርቃ ዋዩ» ብለው ቀይረውታል።
ሙስሊሙ ባለሃብት ምናልባትም ይህ ት/ቤት በጎድን መድረሳ፣ በጎድን አካዳሚ እንዲሰጥበት ቢያቅድም፤ ግን ሙስሊም ተማሪዎች ሒጃብ እንዳይለብሱ ጫና የሚደረግበትና ሶላት የሚከለከልበት ጭምር ሆኗል አሉ።
ታዲያ ከዚህ ተጨባጭ አንፃር ሰዎቹ ነውር ብርቃቸው አይደለምና ዛሬም በዛው በUAE መሪ ባለቤት ስም የተገነባው የዓይነ ስውራን ማዕከል ገና ከወዲሁ ስሙ ያልተዘገበው ከትንሽ ቆይታ በኋላ ሊቀይሩት ታስቦ ይሆን? የሚል ጥያቄ ያስነሳል።
ይህ ብቻ ሳይሆን በእንዲህ አይነት የአካል ጉዳተኞች ማዕከል ውስጥ የአክፍሮት ኃይላት የግላቸውን ሚሽን ያስፈፅማሉ።
ወደ ኋላ የአንድ ወንድም ታሪክ ትዝ አለኝ። አንድ ዓይነ ስውር ወንድማችን ነበር አዲስ አበባ ዩኒቨርስቲ ዋናው ግቢ የማውቀው። በፊት የተማረው ሻሸመኔ ነበር። ሻሸመኔ ላይ የዓይነ ስውራን ማዕከል አለ። ሌላ አማራጭ የሌላቸው ሙስሊም ዓይነ ስውራንም እዛ ሲገቡ፤ ገና በለጋነታቸው ጀምሮ መዝሙር እንዲዘምሩና ስብከታቸውን እንዲታደሙ ይደረጋሉ። አንዳንዱን መዝሙር ያኔ ራሱ አልረሳውም።
በድጋፍ ስም ብዙ ተልዕኮ ያላቸው አሉ።
ይህ አላማቸው በኛው ሰዎች በተሰጠ ገንዘብ ከተፈጸመ ደግሞ ችግሩ የኛው ነው። ዐረቦቹ መስጠታቸውን እንጂ በዚህ መልኩ ይጠቀሙታል ብለው አያስቡም። እነዚህኞቹም እኛ ይናገራሉ ብለው አያስቡም። ይታሰብበት! | 233 | 0 | Loading... |
06 ~በሕይወት እስካላችሁ ድረስ፣ልባችሁ እስከመታች ድረስ፣እስትንፋሳችሁ እስካልተቋረጠች ድረስ…
ራሣችሁን አትመኑ።ፈተና እንደማይደርስባችሁ እንዴት አወቃችሁ!?
ሃጢኣት በሚሠራ ሰው አትሳቁ፣የሰዉን ነውር አትከታተሉ፣የሰዉን ዉርደት አታነፍንፉ፣በራሣችሁ አትመፃደቁ፣ነገ ምን እንደምትሆኑ ላታውቁ እኔ እኮ እንዲህ እንዲህ ነኝ አትበሉ፣ራሳችሁ ላይ አተኩሩ ነፍሲ ነፍሲ በሉ።
ትኩረታችሁ ስለ ኻቲማችሁ ይሁን እንደተሠተራችሁ ትኖሩ ዘንድ
አምላኬ ሆይ ሰትረኝ በሉ፡፡
@yewqt_mad | 189 | 0 | Loading... |
07 በታሪክ እጅግ በጣም ከባዱ የሐዘን አጋጣሚ፤ እናታችን ዓኢሻህ መጋረጃውን ከፍታ ለሶሐቦች «የአላህ መልዕክተኛ ሞቱ!» ያለችበት አጋጣሚ ነው።
أشد لحظات التاريخ حزناً: عندما فتحت عائشة الستار وقالت للصحابة:
"مات رسول الله"
ፊዳከ አቢ ወ ኡሚ ያ ረሱሉ-ል'ሏህ!
اللهم صلي وسلم وزد وبارك على نبينا وحبيبنا محمد وعلى آله وصحبه وسلم تسليماً كثيراً إلى يوم الدين
@yewqt_mad | 216 | 0 | Loading... |
ወርቃማ የዙልሒጃ 10ቀናትና
መልካም ስራ ላይ መበርታት
በኡስታዝ አሕመድ ኣደም
Document (3).pdf3.64 KB
አንድ አማኝ ትናንት ሐራም ነው ብሎ ሲከራከርበት የነበረን ጉዳይ ዛሬ ሐላል ነው ብሎ የሚከራከር ከሆነ ኢማኑ አደጋ ላይ ነው ይላሉ ሑዘይፋ ኢብኑ አልየማኒ።
እስቲ ራሳችንን እንገምግም።ከስንት ጠንካራ አቋም ወርደን ነው እዚህ የደረስነው። ስንቱን ነገር በራሣችን ድክመትና ነፍሲያ ሐላል አድርገናል?
@yewqt_mad
👍 1
Photo unavailableShow in Telegram
ለመረጃ ያክል እንዲሆናችሁ…
ይህ ትናንት የተመረቀው የዓይነ ስውራን ማዕከል ስሙ በሚዲያዎች አለመዘገቡ ብቻ አይደለም ችግሩ።
ከአመታት በፊት ልክ እንደዚሁ አንድ የተባበሩት ዐረብ ኤምሬትስ (UAE) ዜጋ የሆነ ሙስሊም ባለሃብት በራሱ ፋውንዴሽን ስም «አል-መኽቱም» የተሰኘ ት/ቤት እዚሁ ኢትዮጵያ ውስጥ አስገንብቶ አስመርቆ ነበር። ጀሞና ጋርመንት አካባቢ! ግን ያኔ ስሙን ቢለጥፉትም ከ2 አመት በኋላ ስሙን ቀይረው «ቡርቃ ዋዩ» ብለው ቀይረውታል።
ሙስሊሙ ባለሃብት ምናልባትም ይህ ት/ቤት በጎድን መድረሳ፣ በጎድን አካዳሚ እንዲሰጥበት ቢያቅድም፤ ግን ሙስሊም ተማሪዎች ሒጃብ እንዳይለብሱ ጫና የሚደረግበትና ሶላት የሚከለከልበት ጭምር ሆኗል አሉ።
ታዲያ ከዚህ ተጨባጭ አንፃር ሰዎቹ ነውር ብርቃቸው አይደለምና ዛሬም በዛው በUAE መሪ ባለቤት ስም የተገነባው የዓይነ ስውራን ማዕከል ገና ከወዲሁ ስሙ ያልተዘገበው ከትንሽ ቆይታ በኋላ ሊቀይሩት ታስቦ ይሆን? የሚል ጥያቄ ያስነሳል።
ይህ ብቻ ሳይሆን በእንዲህ አይነት የአካል ጉዳተኞች ማዕከል ውስጥ የአክፍሮት ኃይላት የግላቸውን ሚሽን ያስፈፅማሉ።
ወደ ኋላ የአንድ ወንድም ታሪክ ትዝ አለኝ። አንድ ዓይነ ስውር ወንድማችን ነበር አዲስ አበባ ዩኒቨርስቲ ዋናው ግቢ የማውቀው። በፊት የተማረው ሻሸመኔ ነበር። ሻሸመኔ ላይ የዓይነ ስውራን ማዕከል አለ። ሌላ አማራጭ የሌላቸው ሙስሊም ዓይነ ስውራንም እዛ ሲገቡ፤ ገና በለጋነታቸው ጀምሮ መዝሙር እንዲዘምሩና ስብከታቸውን እንዲታደሙ ይደረጋሉ። አንዳንዱን መዝሙር ያኔ ራሱ አልረሳውም።
በድጋፍ ስም ብዙ ተልዕኮ ያላቸው አሉ።
ይህ አላማቸው በኛው ሰዎች በተሰጠ ገንዘብ ከተፈጸመ ደግሞ ችግሩ የኛው ነው። ዐረቦቹ መስጠታቸውን እንጂ በዚህ መልኩ ይጠቀሙታል ብለው አያስቡም። እነዚህኞቹም እኛ ይናገራሉ ብለው አያስቡም። ይታሰብበት!
👍 1💯 1
~በሕይወት እስካላችሁ ድረስ፣ልባችሁ እስከመታች ድረስ፣እስትንፋሳችሁ እስካልተቋረጠች ድረስ…
ራሣችሁን አትመኑ።ፈተና እንደማይደርስባችሁ እንዴት አወቃችሁ!?
ሃጢኣት በሚሠራ ሰው አትሳቁ፣የሰዉን ነውር አትከታተሉ፣የሰዉን ዉርደት አታነፍንፉ፣በራሣችሁ አትመፃደቁ፣ነገ ምን እንደምትሆኑ ላታውቁ እኔ እኮ እንዲህ እንዲህ ነኝ አትበሉ፣ራሳችሁ ላይ አተኩሩ ነፍሲ ነፍሲ በሉ።
ትኩረታችሁ ስለ ኻቲማችሁ ይሁን እንደተሠተራችሁ ትኖሩ ዘንድ
አምላኬ ሆይ ሰትረኝ በሉ፡፡
@yewqt_mad
👍 4
በታሪክ እጅግ በጣም ከባዱ የሐዘን አጋጣሚ፤ እናታችን ዓኢሻህ መጋረጃውን ከፍታ ለሶሐቦች «የአላህ መልዕክተኛ ሞቱ!» ያለችበት አጋጣሚ ነው።
أشد لحظات التاريخ حزناً: عندما فتحت عائشة الستار وقالت للصحابة:
"مات رسول الله"
ፊዳከ አቢ ወ ኡሚ ያ ረሱሉ-ል'ሏህ!
اللهم صلي وسلم وزد وبارك على نبينا وحبيبنا محمد وعلى آله وصحبه وسلم تسليماً كثيراً إلى يوم الدين
@yewqt_mad
👍 1