cookie

نحن نستخدم ملفات تعريف الارتباط لتحسين تجربة التصفح الخاصة بك. بالنقر على "قبول الكل"، أنت توافق على استخدام ملفات تعريف الارتباط.

avatar

AAU-Student-Center

After class https://www.youtube.com/@ethio_entertainment....

إظهار المزيد
Ethiopia12 510الإنكليزية227 876التعليم104 924
مشاركات الإعلانات
372
المشتركون
لا توجد بيانات24 ساعات
+27 أيام
+3330 أيام

جاري تحميل البيانات...

معدل نمو المشترك

جاري تحميل البيانات...

Photo unavailableShow in Telegram
በመላው አማራ ክልል ለረጅም ጊዜ ተቋርጦ የነበረው የኢንተርኔት አገልግሎት በ 13 ከተሞች ለሊት ላይ መመለሱ ተነግሯል። 👉ባህር ዳር 👉ደብረ ማርቆስ 👉ደጀን 👉 ጎንደር 👉ደብረ ታቦር 👉ገንደውሃ 👉ደብረ ብርሃን 👉ወልዲያ 👉ደሴ 👉ኮምቦልቻ 👉ከሚሴ 👉ባቲ ኢንተርኔት በከፊል የተመለሰባቸው ከተሞች ናቸው ፤ ወዳጅ ዘመዶቻችሁን ከረጅም ጊዜ በኋላ ልታገኟቸው ትችላላችሁ።
إظهار الكل...
Photo unavailableShow in Telegram
Worldnews ለሊቱን በአለም ደረጃ እጅግ ሲያነጋግር የቆየ ጉዳይ ከወደ አሜሪካ ተስተውሏል የአሜሪካው የመጪው ምርጫ ተወዳዳሪ እና የሪፐብሊካን ፓርቲ ተወካይ የሆኑት ዶናልድ ትራምፕ የግድያ ሙከራ ተፈፅሞባቸዋል። ትራምፕ ለደጋፊዎቻቸው ንግግር ላይ ሳሉ በተተኮሰ ጥይት ጆሮዋቸው ላይ ጉዳት አድርሷል ነገርግን የእሳቸው ከጥይቱ በኋላ ያሳዩት የአይበገሬነት ምላሽ ቡዙኃንን አስገርሟል በመቀጠልም በጠባቂዎቻቸው ተከበው ከመድረክም እንዲወርዱ ተደርጓል ፤ ተኳሹ ግለሰብም በጠባቂዎች ተገድሏል።
إظهار الكل...
👍 1
Repost from N/a
04:31
Video unavailableShow in Telegram
74ኛው የአዲስ አበባ ዩኒቨርሲቲ የምረቃ ስነ-ስርዓት #ቪዲዮ መልካም ዕድል ለውድ ምሩቃኖቻችን እንዲሆን ከልብ ❤️ እንመኛለን። #ትዝታችን #ምሩቃኖቻችን #throwbacksaturday #graduation74th @aau_stu_union @aau_stu_union
إظهار الكل...
104.71 MB
👍 1
Repost from AAU Info Center
Photo unavailableShow in Telegram
በነፃ 😎 ኢትዮ ቴሌኮም በ2016 93.7 ቢሊዮን ብር ገቢ ትርፍ ስላገኘው ከነገ ሐምሌ 5 ጀምሮ ለ3 ቀናት የሚቆይ * 1GB Data * 25 ደቂቃ የድምጽ እና * 50 አጭር መልዕክት የምስጋና ስጦታ አበርክተንልዎታል ብለዋል:: እንኳን ደስ ያላችሁ ቀስ እያላችሁ ተጠቀሙ ብለዋል!
إظهار الكل...
AAU, Beijing University of Foreign Studies Agree to Strengthen Bilateral Ties Addis Ababa University and the Chinese University of Foreign Studies held discussions and reached agreement to establish an Ethiopian Studies Center at the Beijing University of Foreign Studies (BUFS), increase the number of Chinese students studying Amharic and  supply  the human resources and textbooks needed to strengthen the program at BUFS. It was also announced that the two parties further agreed to work together in other excellence programs. Representing the Chinese side, Professor JIA Dezhong, Vice Resident Professor at Beijing Foreign Studies University said the agreement aims at exploring  opportunities for further collaborations between the two institutions, including faculty and student mobility, joint research and training programs. For his part, Dr. Jeilu Oumer, the Academic Vice President of Addis Ababa University, emphasized the significance of the  agreement for the promotion of the scholarly study of Ethiopia’s languages and cultures, adding the academic relations will serve to further strengthen bilateral ties. In his welcoming address earlier, AAU President Dr. Samuel Kifle underscored that China’s growing interest in Ethiopian languages and cultures will further advance the ties between the peoples of the two nations . https://t.me/aaumerejaa
إظهار الكل...
Repost from N/a
#digitaization #ethiotelecom #annualreport Ethio Telecom Announces Strong Growth and Investment in Digital Future in FY2023/24 Report Ethio Telecom, the incumbent telecommunications provider in Ethiopia, has released its FY2023/24 report, showcasing significant growth across all key metrics and a strategic focus on digital transformation. Let's delve into the technical highlights that fueled this success: Network Expansion: The company invested in expanding its telecom and digital infrastructure, leading to network improvements and increased coverage for 4G and 5G services. They also launched 127 new products and services. Data Center Growth: The company's data center capacity was expanded to meet the growing demand for data center and cloud services. They also successfully completed a Cloud Infrastructure Expansion Project. Mobile Money Success: Telebirr, the mobile money service, is a major driver of growth. They facilitated 63.9 billion Birr in transactions and integrated telebirr with 28 banks. They are also working to expand the network of agents offering telebirr services. Digital ID Registration: The company is involved in the national digital ID registration program and has registered over 1 million citizens so far. Cybersecurity Focus: Cybersecurity is a major focus, with the company investing in technologies and procedures to prevent cyberattacks. They successfully prevented over 732,000 cyberattacks in the fiscal year. These technical advancements fueled impressive financial results, as highlighted in the FY2023/24 report: Subscriber Growth: Subscriber base grew by 8.9% to 78.3 million. Revenue Increase: Revenue increased by 21.7% to 93.7 billion Birr. Profit Growth: Net profit reached 21.8 billion Birr, a 20.9% increase. Customer Satisfaction: Customer satisfaction is up significantly, with individual customer satisfaction at 8.4 out of 10 (up 13%) and corporate customer satisfaction at 7.9 out of 10 (up 15%). The Ethio Telecom FY2023/24 report also highlights their commitment to improving accessibility. This includes launching a rural connectivity project and opening additional service centers. @aau_stu_union @aau_stu_union
إظهار الكل...
Repost from AAU NEWS
የ12ኛ ክፍል ሀገር አቀፍ ፈተና መሰጠት ጀመረ! የ2016 ዓ.ም ሁለተኛ ደረጃ ትምህርት መልቀቂያ የ12ኛ ክፍል ሀገር አቀፍ ፈተና መሰጠት ጀምሯል።በዛሬው ዕለት የ12ኛ ክፍል የማህበራዊ ሳይንስ ተፈታኝ ተማሪዎች በዩኒቨርሲቲዎች ፈተናቸውን እየወሰዱ መሆኑ ታውቋል፡፡ፈተናውን በይፋ ያስጀመሩት የትምህርት ሚኒስትሩ ብርሃኑ ነጋ (ፕ/ር)÷ ዛሬ የሚሰጠው ፈተና ለመጀመሪያ ጊዜ የበይነ መረብና የወረቀት ፈተና በድብልቅ ነው ብለዋል። በመላ ሀገሪቱ የተጀመረው የበይነ መረብና የወረቀት ፈተና እንደ ሀገር የትምህርት ጥራትን ለማረጋገጥ የተያዘው እቅድ አካል መሆኑንም ተናግረዋል፡፡በመላው ሀገሪቱም ፈተናው በሰላም እየተሰጠ መሆኑን ጨምረው ገልፀዋል፡፡ የ12ኛ ክፍል ሀገር አቀፍ የማህበራዊ ሳይንስ ፈተና ከሐምሌ 3 እስከ 5 ቀን 2016 ዓ.ም ይሰጣል።የ12ኛ ክፍል ማጠናቀቂያ ሀገር አቀፍ ፈተና ከ700 ሺህ በላይ ለሚሆኑ ተማሪዎች በወረቀትና በኦላይን እንደሚሰጥ መገለፁ ይታወቃል፡፡ በትግራይ ክልል ደግሞ በሁለት ዙር ፈተናው የሚሰጥ ሲሆን ከትናንት ሐምሌ 2 ጀምሮ እስከ ሐምሌ 12 ቀን 2016 ዓ.ም ድረስ ይሰጣል።ይህም የሆነው በቀድሞው ሥርዓተ-ትምህርት የተማሩ በ2013 እና በ2014 የትምህርት ዘመን መፈተን የነበረባቸው የ12ኛ ክፍል መልቀቂያ ተፈታኝ ተማሪዎች ፈተና የሚወስዱ በመሆኑ ነው። @AAUNEWS1
إظهار الكل...
👍 1
Repost from AAU Info Center
Photo unavailableShow in Telegram
በመደጋገፍ....በአርአያነት.... በትጋት ለፍሬ የበቃው የእናት እና ልጅ የማስተርስ የትምህርት ጉዞ!
إظهار الكل...
Repost from AAU Info Center
Photo unavailableShow in Telegram
አዲስ አበባ ዩኒቨርሲቲ ከ2017 ዓ.ም ጀምሮ የራሱን የቅበላ ፖሊሲ መሠረት በማድረግ በራሱ መስፈርትና መመዘኛ ተማሪዎችን መቀበል ይጀምራል።
-የዩኒቨርሲቲው ተ/ፕሬዝዳንት ሳሙኤል ክፍሌ (ዶ/ር) ከ2017 የትምህርት ዘመን ጀምሮ ዩኒቨርሲቲው በራሱ የቅበላ ፖሊሲ ተማሪዎችን መቀበል እንደሚጀምር ተ/ፕሬዝዳንቱ ተናግረዋል። በዚህም በአገር አቀፍ ደረጃ የከፍተኛ ትምህርት መግቢያ ውጤት ያመጡ ተማሪዎች ወደ አዲስ አበባ ዩኒቨርሲቲ ከመግባታቸው በፊት ተጨማሪ መመዘኛዎች በዩኒቨርሲቲው እንደሚሰጥ ተ/ፕሬዝዳንቱ ገልፀዋል። አዲስ አበባ ዩኒቨርሲቲ ከመጀመሪያ እስከ ሦስተኛ ዲግሪ ፕሮግራም ያሰለጠናቸውን ከ5,900 በላይ ተማሪዎች በዛሬው ዕለት ማስመረቁ ይታወቃል። ©tikvah
إظهار الكل...
Repost from AAU Info Center
Photo unavailableShow in Telegram
Dear AAU community, Meet #Eldan_Yonas,  one of the #Two top scorer in our College of Social Sciences this year, from the department of #PSIR With a CGPA of 3.95,  Let's congratulate her for her hard work, dedication and achievement.
إظهار الكل...
اختر خطة مختلفة

تسمح خطتك الحالية بتحليلات لما لا يزيد عن 5 قنوات. للحصول على المزيد، يُرجى اختيار خطة مختلفة.