cookie

نحن نستخدم ملفات تعريف الارتباط لتحسين تجربة التصفح الخاصة بك. بالنقر على "قبول الكل"، أنت توافق على استخدام ملفات تعريف الارتباط.

avatar

የልደታ ሙስሊም ሴቶች ጀመአ

قال رسول الله (صلي الله عليه وسلم) ،"الدين النصيحة" ، قلنا :لمن؟، قال،"لله ولكتابه ولرسوله ولأءمة المسلمين وعامتهم" رواه مسلم

إظهار المزيد
مشاركات الإعلانات
238
المشتركون
لا توجد بيانات24 ساعات
-17 أيام
+330 أيام

جاري تحميل البيانات...

معدل نمو المشترك

جاري تحميل البيانات...

ኢትዮጵያ ኒቃብ መልበስን ልትከለክል ነው‼ ============================= (የአዲሱ ረቂቅ አዋጅ 15+ ስጋቶች!) || ✍ የኢትዮጵያ መንግስት ኒቃበ ለብሶ መማርንና መሥራትን የሚከለክል ረቂቅ አዋጅ አዘጋጅቶ ለማፅደቅ በሂደት ላይ ነው። እስካሁን ድረስ በሃገሪቱ ኒቃብን በግልፅ የሚከለክል ህግ ባይኖርም፤ በተለያዩ የሃገሪቱ ክፍሎች የሚገኙ ሙስሊም ጠል ኃይሎች ባልተጻፈ ህግ ኒቃብ መልበስን ሲከለክሉ ነበር። ለናሙና ያክል በጉራጌ ዞን ጉንችሬ ከተማ በኒቃብ ሳቢያ 2000 ገደማ ተማሪዎች ከትምህርት ገበታቸው የታገዱበት ሁኔታ የቅርብ ጊዜ ትውስታ ነው። ለነዚህና መሰል ኒቃብን በግል ጥላቻቸው ተነሳስተው ለሚከለክሉ አካላት ሽፋን የሚሰጥ አዲስ ረቂቅ አዋጅ ተዘጋጅቶ ለመፅደቅ በሂደት ላይ ነው። ከኒቃብ ጉዳይ ባሻገር በመሰል ተቋማትና አንዳንድ የህዝብ መገልገያ አካባቢዎች በጀማዓህ ሶላት መስገድን የሚከለክል ክፍልም አለው። ረቂቅ አዋጁ ከመዘጋጀቱ በፊት ለግብዓትነት የሚሆን ጥናት ቀድሞ የተዘጋጀ ሲሆን፤ በጥናቱ ውስጥ ከተሳተፉ 10 አባላት መካከል ሙስሊሙን የወከለው አንድ ግለሰብ ብቻ ነበር። ግና ከጥናት ዝግጅቱ ጀምሮ ከግማሽ በላይ የሚሆነውን ሙስሊም ማኅበረሰብ በአግባቡ ያልወከለው ሂደት፤ ጭራሽ ረቂቅ አዋጁ ላይ ግልፅ የሙስሊሙ መብት ጥሰቶች ተካተዋል። በዚህ በባለ 15 ገፅ በንድፍ ላይ ያለ ረቂቅ አዋጅ ውስጥ በቀጥታ ከሙስሊሙ ማኅበረሰብ ጋር ከሚጋጩ ነጥቦች መካከል፤ የሚከተሉት አንቀፆችና ንዑስ አንቀፆች ከሙስሊሙ ማኅበረሰብ ጋር የሚያጋጩና ጥያቄ የሚያስነሱ ናቸው። 1) 13.8 "የተከለከሉ ቦታዎች ቅስቀሳ ማድረግ" ማለት የትኞቹ በታዎች ናቸው? 2) 13.9 other (ሌሎች) ማለት ምን ማለት ነው? 3) 15.1 መስጂድ ሲጠበን ከመስጅድ ውጪ መስገድ አንችልም ማለት ነው? መስጅድ በሌለበት መስገድ አይቻልም? ይህን መሠረት አድርገው ሰበብ ፈላጊዎች ከመስጅድ ውጭ መስገድን እንዲከለክሉ መንገድ ስለሚከፍት ይህን እንደማይመለከት በግልፅ ሌላ ንዑስ አንቀፅ ላይ መስፈር አለበት። 4) 15.4 ሁሉም ቦታ በሚባል ደረጃ ሶላትን ይከለክላል፡፡ 5) 17.4 "በቡድን አምልኮ" በሚል ሽፋን የጀመዓህ ሶላትን ለመከልከል ይውላል። 6) 17.7 ቅጣቶች ለመንግስት መ/ቤቶች ክፍት ሆነዋልና ሌላ ችግር እንዲፈጠር በር ይከፍታል፡፡ ምክንየተቱም የትኛውም መሥሪያ ቤት ተነስቶ የራሱን ቅጣት በጥላቻ ቢያስተላልፍ መብት አለው ማለትን ያሲዛል። 7) 19.1 "ከኃይማኖት ተፅዕኖ ነፃ መሆን" ማለት ምን ማለት ነው? እስከምን ደረጃ? 8) 19.2: የአንዳንድ ኢስላማዊ ትምህርት ቤቶችን አሠራር ለማፈን በር የሚከፍት ነገር አለው። 9) 19.5 በትምህርት ቤቶች የጀመዓህ ሶላት ተከልክሏል፡፡ 10) 19.6: "ማንነትን ለመለየት" በሚል ሽፋን  ኒቃብን ይከለክላል። በዚህ ቴክኖሎጂው ባደገበት ዘመን እንደ አሻራ ያሉ ቀላል ወጪ የሚጠይቁ ዘዴዎች እያሉ፣ በተለመደው አሠራርም በሴት የጥበቃ ሠራተኛ ማንነታቸውን መለየት እየተቻለ፣ በቢዝነስ ተቋማት ዘንድ ይህ ጥያቄ ሳይነሳ መኗኗር ሲቻል እያዬን… በዚህ ሽፋን ኒቃብን መከልከል ነውር ነው። 11) 22.2 በተለይም በሸሪዓው ውርስንና የመሳሰሉትን ጉዳዮች በተመለከተ ለአንዳንድ ሙጅሪሞች በር ይከፍታል። 12) 24.1 የመጅሊሱንና የአንዳንድ የበጎ አድራጎት ኢስላማዊ ተቋማትን ነፃነት የሚያሳጣ ነው፡፡ በተለይም በሙስሊሙ ዘንድ ሶደቃ የተለመደ ነውና! 13) 25.1: ይህም የመጅሊሱንና የአንዳንድ የበጎ አድራጎት ኢስላማዊ ተቋማትን ነፃነት የሚያሳጣ ነው፡፡ 14) 25.3 ይህም የመጅሊሱን ነፃነት የሚያሳጣ ነው፡፡ መጅሊስ በአዋጅ የተቋቋመ ራሱን የቻለ ተቋም ከሆነ በዚህ ደረጃ በሌላ የበላይ አካል control መደረግ የለበትም። 15) 25.4: ይህም የመጅሊሱን ነፃነት የሚያሳጣ ነው፡፡ "በአዋጅ መቋቋም" የሚለውን ጽንሰ ሃሳብ ትርጉም አሳጥቶ እንደተለመደው ወደ ተራ NGO ከማውረድ አይተናነስም። 16) 26: "ከኃይማኖት ተፅዕኖ የተላቀቀ" ማለት ምን ማለት እንደሆነ የሚወስኑት የየትምርት ቤቱ ኃላፊዎች ቢሆኑ የተሻለ ይሆናል፡፡ አለበለዚያ የኢስላማዊ ት/ቤቶችን ነፃነት ያፍናል። …  ባለ 15 ገፁ ይህ ረቂቅ አዋጅ በሶፍቲ ኮፒ በዚህ ሊንክ ስለሚገኝ፤ አንብቡትና እናንተም የታዘባችኋቸውን ስጋቶችና ህፀፆች አስፍሯቸው። https://t.me/MuradTadesse/35726 ♠ ይህ አፈና ሳይጻፍ የተበደልነው አንሶን ጭራሽ ተልፎ ሊተገበርብን ጫፍ ሲደርስ በዝምታ ማሳለፍ የለብንምና ሁሉም ሰላም ወዳድና ለእምነቱ ተቆርቋሪ ከወዲሁ ጉዳዩ ሳይጸድቅ ይስተካከል ዘንድ የምንችለውን ሁሉ ማድረግ ግደታችን ነው። መልዕክቱን ለሌሎችም በማሰራጨት ህዝበ ሙስሊሙ እየመጣ ስላለው አዲስ አዋጅ ከወዲሁ በቂ መረጃና ግንዛቤ ኖሮት የሚጠበቅበትን እንዲያደርግ እናድርግ። || t.me/MuradTadesse x.com/MuradTadesse fb.com/MuradTadesse
إظهار الكل...
የአዲሱ ረቂቅ አዋጅ ጥናት‼ =================== የመንግስት እና ሃይማኖት ግንኙነት በኢትዮጵያ፤ ትናንት ዛሬ እና ነገ አዘጋጅ፦ የፌዴራል የፍትሕና የህግ ኢንስቲትዩት የሶፍት ኮፒ (PDF) መገኛ ሊንክ፦ https://t.me/MuradTadesse/35708 ♠ እያንዳንዷን መስመር ምን ታሲዛለች፣ ምን ትርጉም አላት፣ ምን ተፈልጎባት ነው ብላችሁ በጥንቃቄና በጥሞና አንብቡት። በተለይም ከኡማው ጥቅምና ጉዳት አንፃር! || t.me/MuradTadesse x.com/MuradTadesse fb.com/MuradTadesse ummalife.com/MuradTadesse tiktok.com/@MuradTadesse
إظهار الكل...
ይህንን ቻሌንጅ ተቀላቀሉ‼ ================== ✍ ይህንን ባለ 15 ገፅ የመንግስትንና የኃይማኖቶችን ግንኙነት በተመለከተ በዝርዝር ያብራራል የተባለለትን አዲሱን ረቂቅ አዋጅ ሶፍት ኮፒ በስልካችሁ ላይ ላለ ሰው ሁሉ፣ በምታገኙት ግሩፕና ቻነል እንዲሁም በማንኛውም ገፅ ላይ በማሰራጨት መረጃው በእያንዳንዱ ሙስሊም እጅ ላይ ደርሶ እንዲያነበው እናድርግ። ለዚህ ረቂቅ አዋጅ ግብዓት ይሆን ዘንድ የቀረበውን ባለ 164 ገፅ ጥናት ማንበብ ለሚፈልግም ሶፍት ኮፒው በዚህ ሊንክ ይገኛል። https://t.me/MuradTadesse/35708 * ሰው ጽሑፉን ዝም ብሎ ቢያነበውም ከላይ ሲመለከታቸው አንቀፆቹ ጤነኛ ሊመስሉት ስለሚችሉ፤ ፍንጭ ይሰጠው ዘንድ ረቂቅ አዋጁ ከኛ ከሙስሊሞች ጋር የሚያጋጩትንና ጥያቄ የሚያጭሩ 15+ ነጥቦች የተጠቀሱበትን ይህንን ጽሑፍም ጨምሩለት። https://t.me/MuradTadesse/35742 ይህንን የአዲሱን ረቂቅ አዋጅ PDF ለሁሉም በማሰራጨት መረጃው እንዲደርሰው እናድርግ። የላ ቻሌንጃችን ይጀመር! አብዛሃኛው ሰው ከጀርባ ምን እየተካሄደ እንዳለ መረጃው የለውም። ጭራሽ አዲስ ረቂቅ አዋጅ መዘጋጀቱን ራሱ እንኳን ከመረጃው የራቀው ማኅበረሰብ ሚዲያ ላይ አለን የሚለው ራሱ በበቂ ሁኔታ የሰማ አይመስለኝም። ወሬውን ቢሰማም ዶክመንቱ በተጨባጭ ያልደረሰው ብዙ ነውና ይህንን በማድረግ ግንዛቤ እንፍጠር። የፌዴራሉ መጅሊስም በዚህ ጉዳይ ተቃውሞ ያወጣውን ባለ 4 ገፅ መግለጫ አያይዘን እናሰራጨው። መግለጫው በዚህ ሊንክ ይገኛል። https://t.me/MuradTadesse/35632?single ከተቋማችንም ጎን እንቁም። የላ! ከአሁኑ ይጀመርና ያሰራጨ ሰው ለማነቃቂያ ስክሪን ሹቱን ኮመንት ላይ አስቀምጡት!
إظهار الكل...
إظهار الكل...
~ዛሬ በኢማን ጥሩ ሁኔታ ላይ መገኘትህ ፣ነገ በዚሁ ላይ መጽናትህን አያመለክትም፣ አላህ እንጂ ራስህ ለራስህ ዋስትና መሆን አትችልም። ስለዚህ የደከሙትን አትናቅ።  ባልገራላቸው አትሳቅ። የሰው ልጅ  ቀልብ ሁሉ በአላህ እጅ ናት። እሱም እንደሻው ይገለባብጣታል። በኃጢአተኛ ላይ አትጀነን። እኔ ከሱ የበለጥኩ ነኝ አትበል። በንቀት ዐይንም አትመልከተው። አላህ ለዚህ ለተከበረው የኢስላም መንገድ ሲመርጥህ አንተ የተለየህ ፍጡር ስለሆንክ አይደለም። ወይም ባንተ ምርጫ አይደለም እስልምናን ያገኘኸው። በእዝነቱ ስለጎበኘህ ነው። ግን ይህን እዝነቱን በሻው ጊዜ ሊወስድብህ ይችላል። ስለዚህ በመልካም ሥራህም ሆነ በዒባዳህ አትመፃደቅ። ጠመሙ የምትላቸዉን አትጠየፍ። ሁሌም አላህ እስልምናን ስለሰጠህ አልሐምዱ ሊላህ በል። የሱ እርዳታ ባይደርስልህ አንተም እንደነርሱ ትሆን ነበር። ኢስቲቃማን ስኬቴ ነው፣ በራሴ ጥረት ነው ለፍቼ የገኘሁት ብለህ አታስብ። =t.me/+CL_1nL1UHLFhZjU8
إظهار الكل...
باسم الله 📲👈እህቴ  ከስልክ ፊትና እራስሽን ለመጠበቅ!! ⚡️ይህ የተዘጋጀው ፁሁፍ ለናንተ መስለሃ(ጥቅም)ተብሎ ነው!! ⭕️እኛ በሰለፍይ እህቶቻችን ላይ መጥፎ ግምት ኖሮን ሳይሆን የፊትና በር ከመዝጋት አፃር ነው። 👉1'አካውንትሽን በራስሽ ስም ወይም በኩኒያሽ አትክፈቺ አትፃፊ ተፅፎም ከሆና ቀይሪው!! ስትጠቀሚ በልጅሽ ወይም ሴትነትሽን በማያሳይ በሆነ መልኩ አድርጊ‼      ይህን ማድረግሽ በሰልክ ከሚመጣ ፊትና ለመጠበቅ ሰበብ ይሆናል። 👉2' ሴትነትሽን የሚያሳዩ ፕሮፋይሎችን በጭራሽ አትጠቀሚ በቪድዮ ይሁን በፎቶ, አደራ ለክብርሽ የምትጨነቂ ከሆና ይህንን ነገር ተጠንቀቂ ብዙዎች ይህንን አይቶ ልፈተኑብሽ ልፈትኑሽ ይችላሉ ለምን መልካም ሷልህ ቁጥብ ናት ብሎ በውጥ ልመጣብሽ ይችላል ፕሮፋይ ማድረግም ካስፈለጋ የዑለማኦችን የሰለፎችን ቀዉል ተጠቀሚ።አንዳንድ እህቶች የሚጠቀሙት ስታይ በጣም አሳፋሪ የሆነ በራሷ ላይ የፊትና በር የሆነ ነገር ነው። 👉3' ጉሩፕ እና ቻናል አለማብዛት  በተለይ በተለይ ጉሩፕ አድ (የሚደረግ) እዛ ላይ አካወንታችሁ በግልፅ ስለሚታይ አንቺን በፊትና ላይ ለመጣል የቀረባ ነው   እዛ ሆን ብለው ሴቶችን የሚፈልጉ በውሰጥ መስመር ገብተው የሚረብሹ አሉ። ሌላ ደሞ በጉሩፕ ላይ 👍ላይክ አታድርጉ የማንም ብሆን ጉሩፑ ውስጥ ያለው ሰው ላይኩን ጫን አድርጎ ከያዛ ስማችህ አካወንታችሁ በግልፅ ስለሚታይ ተጠንቀቁ። ቻናል ለዚህ ጥሩ ነው አድሚኑ እራሱ ማየት አይችልም አያሳይም። ወስን የሆኑ ወደ አሏህ የሚያቃርቡሽ መካሪ የሰለፊዮች ቻናል ካሉሽ በቂ ናቸው ከሌላው ውጪ። 👉4' በየ ኮሜንት መስጫ ገብታችሁ አለመፃፍ (ዲናዊ ና የግል ጥያቄ ካላችሁ እንኳ በኮመንት መስጫ አትጠይቁ)ይህ ደሞ ወሏህ በሴት ልጅ ትልቅ ትልቅ ሙሲባ ፊትና የሆነ ነገር ነው በሱ ሰበብ ነው ብዙዎች የሚረበሹት (የተበላሹትም) አንዳንድ እህቶች አሏህ ሂዳያ ይስጣቸው ና በዚህ በጣም የተፈተኑ አሉ በየ ኮሜንት መስጫ ገብታ መፃፍ ከወንድ ጋ መመላለስ መከራከር የሆነ ያልሆነ ጥያቄ መጠየቅ እህቴ አሏህን ፍሪ እራስሽን ለአደጋ አታጋልጪ በኋላ በማትወጪበት ጣጣ ውስጥ ትገብያለሽ!! ጥያቄ ካለሽ ያልገባሽን ነገር ለመጠየቅ (በቦት#bot በኩል መጠየቅ አለበሽ  በጭራሽ በኮሜንት መስጫ አትጠይቂ።ይህም ለናንተ መስለሃ ነው!! 👌እኛ በሰለፍይ እህቶቻችን ላይ መጥፎ ግምት ኖሮን ሳይሆን፣ በተጨማሪ ጥንቃቄ እንዲዙ ከመገፋፋት አንፃር ነው።    ✍አቡ ፋ***        ©አል_ቀመር_ሚድያ© ለመቀላቀል👇https://t.me/abumuazibrahim/3242
إظهار الكل...
#እኛስ 2 ?
إظهار الكل...
#እኛስ 1 ?
إظهار الكل...
02:12
Video unavailableShow in Telegram
★ጌታዬ ያኔ ሲጠይቀኝ እያለ " ምነው ማታፍር አንተ እኔን ስታምፀኝ"★ ~~ አማሙ አህመድን ያስለቀሰ ልብ የሚነካ ግጥም ትርጉም #ኡስታዝ_ኢብኑ_ሙነወር →ጌታዬ ያኔ ሲጠይቀኝ →እያለ " ምነው ማታፍር አንተ እኔን ስታምፀኝ" →"ከፍጡሮቼ ሁሉ ወንጀልህን እየሸሸግክ →እኔ ጋር ግን መጣህ አመፅክን ተሸክመክ" →ወይኔ! ምን ይውጠኛል →ማንስ ይጠብቀኛል →ጊዜ ሄዶ አልፎ ጊዜ ሲተካ →ነፍሴ በምኞት ሲረካ →ዘነጋሁ የወዲያኛውን →ከሞት ከፈኔ የሚከተለውን →ዘላለም ለመኖር ቃል እንደተገባልኝ →ሞት የሚባል ነገር እንደማይመጣብኝ →ይሄው ጣእረ–ሞት መጣ →ማን ያተርፈኛል ከዚህ ጣጣ? →ዙርያየ ያሉን ቃኘሁኝ →የሚጠቅመኝ ግን አጣሁኝ →ምን እንዳስቀደምኩ ልጠየቅ ነኝ →ለዚህ ግዜየ የሚሆነኝ →ያኔ ምን ይሆን መልሴ →በእምነቴ ችላ ያልኩትን እራሴ →ወይኔ! ከቶ ምን ይብቃኝ →ሰምቼ አልነበርን የጌታዬ ቃል ሲጠራኝ? →በቃፍም፣በያሲን ያለውን →ምነው አልሰማሁ ተግሳፁን →ምነው አልሰማሁ ትንሳኤውን →የፍርዱን ቀንና መሰብሰቡን? →መለከል–መውት ሲፈልገኝ →አልሰማሁም ወይ ሲጠራኝ? →ጌታ ሆይ! እኔ ባሪያህ ተመለስኩኝ →ማን አለ ከለላ የሚሰጠኝ →ከምሕረተ ሰፊው ጌታ ሌላ →እኔን ወደ ሀቅ የሚመራ →በንሰሐ መጣሁ ይቅር በለኝ →መልካም ሚዛኔን አክብድልኝ →ሒሳቤን አርገው ቀና →ተስፋዬ አንተው ነህና ~~ 👇 https://t.me/nhwdr https://t.me/nhwdr https://t.me/nhwdr
إظهار الكل...