cookie

نحن نستخدم ملفات تعريف الارتباط لتحسين تجربة التصفح الخاصة بك. بالنقر على "قبول الكل"، أنت توافق على استخدام ملفات تعريف الارتباط.

avatar

ሆነ ተፈፀመ HONE TEFETSEME

#ሆነ ተፈፀመ ቻናል “እንደ ኃይሉ ሥራ እንደ ተሰጠኝም እንደ እግዚአብሔር ጸጋ ስጦታ መጠን የወንጌል አገልጋይ ሆንሁለት።” ኤፌሶን 3፥7

إظهار المزيد
مشاركات الإعلانات
600
المشتركون
+224 ساعات
+67 أيام
+1830 أيام

جاري تحميل البيانات...

معدل نمو المشترك

جاري تحميل البيانات...

“በልዑል መጠጊያ የሚኖር ሁሉን በሚችል አምላክ ጥላ ውስጥ ያድራል።” መዝሙር 91፥1 #በእግዚአብሔር ውስጥ ያለ ሰው አይሰጋም ተዘልሎ ይኖራል። #የጌታ ፀጋና ሰላም ይብዛላቹሁ! #ሆነ ተፈፀመ
إظهار الكل...
8🥰 2
Audio from zerihunfilmon36
إظهار الكل...
3.14 KB
2.13 MB
👍 2🔥 1
ትልቁ አገልግሎት ቅድስና ። 1 ተሰሎንቄ 4 (1 Thessalonians) 3፤ ይህ የእግዚአብሔር ፈቃድ እርሱም መቀደሳችሁ ነውና፤
إظهار الكل...
👍 6 2🥰 2
🔁 የማይፀልይ ሰው በ መንፈሳዊ  ውጊያ መሀከል የተኛ ነው ።
إظهار الكل...
👍 5👏 2
“እኛ ፍጥረቱ ነንና፤ እንመላለስበት ዘንድ እግዚአብሔር አስቀድሞ ያዘጋጀውን መልካሙን ሥራ ለማድረግ በክርስቶስ ኢየሱስ ተፈጠርን።” — ኤፌሶን 2፥10
إظهار الكل...
6🔥 1
.            እኔ እገረማለሁ              °°°°°°°°°°°°°°         ፖስተር አገኘሁ ይደግ        °°°°°°°°°°°°°°°°°°°°°°    Amazing Gospel Song  share♻️share♻️share♻️        🎼 𝙟𝙤𝙞𝙣👇 𝙨𝙝𝙖𝙧𝙚  🎼 ✨ @Yemezimur_Maikel ✨ ✨ @Yemezimur_Maikel
إظهار الكل...
እኔ እገረማለሁ _ መጋቢ አገኘሁ ይደግ.mp37.70 MB
👍 2 2🔥 1👏 1
አንደበት_ሞትምና_ህይወት 🔥ነው✝ ✍ አንድ ቀን በEvag ህብረት የጠፉትን ሁለት ወንድሞች ለመጎብኘት በአንድ ቀን በተለያየ ሰዓት ቀጠርኳቸው። በመምህራን መመገቢያ ካፌ አንዱን ተማሪ 8:30 ካገኘውት በኃላ ስለ እሱ ግድ ብሎን ስለጎበኘውት ደስ ብሎት ፈተና ስጨርስ እመጣለው በማለት ነበር መልሱን የሰጠኝ በመልሱም ደስ ብሎኝ ተለያየን። 2ኛው ተማሪ 10:30 ቀጠርኩታ ታዲያ በሰዓቴ ተገኝቻለው ትንሽ እንደ ጠበቁት እሱም ወድያው በመምጣት። ትንሽ ስለ ግቢ ህይወትና ትምህርት ካወራን በኃላ 💬የEvag ህብረት ለምን እንደ ቀረ ጠየኩት። 💭ባንቺ ምክንያት ነው አለኝ። እሺ እኔ ስላሰናከሉ ይቅርታ ግን በምን ላሰናክል ቻልኩ ስል ጥያቄን አቀረብኩለት። 💬 ጭራሽ ልትጎበኝኝ ሳይሆን እኔን ስለምትወጅኝ ነው እንጂ ለጉብኝት አይደለም አለኝ። 💭እርግጠኛ ሆኖ በማውራቱ ትንሽ የንዴት ሳቅ ሳኩኝና። ክርስቶስን ምታገለግለው ለሰው ብለ ሳይሆን ለራስ ግዴታ ስላለብ ነው አልኩት። 💬 እናም ለማስመሰል ብለሽ አታገልግይ አለኝ። 💭 እንደ ምንም ተረጋግቼ መልካም እሺ ብዬ ተሰነባብቼ ሄድኩኝ። ዶርም ለመድረስ አቅም ሳጣ እያለቀስኩ ና በንዴት እየተቀጠቀጥኩ civic ተማሪዎች ዶርም ሄጄ ትራሳቸውን ራሴ ላይ አድርጌ እሪ ብዬ አለቀስኩ። እንዲ ማላወራውን ሰው ለምን ጠፋ ስለው በእኔ ምክንያት ይበለኝ ልብሴን አፌ ውስጥ ከትቼ እሪ ብዬ አለቀስኩ ጌታ ሆይ ይህን ታያለ የት አውቄውና ነው እንዲ ሚለኝ ብዬ ስረጋጋ ፊቴን ታጥቤ በንዴት ስላለው Ho ዲፓርትመንት ጓደኛዬ ጋር ሄጄ ተኛው። ትንሽ እንደ ቆየው 🗯 የEvag ህብረት መሪው ደወለ 💭እየተነፋረኩኝ ልጁ ያለኝን ንግግር ነገርኩት። 🗯 አንቺን ካገኘ በኃላ አንቺ እንደ እዛ እንደ ተናገረሽና የእኛንም አይምሮ ሊያቆሽሽ ሞክሮ ነበር እኔና ሌላኛው የEvag መሪ አብሮኝ ነበር 💬አንዲት እህት ወዳኝ ለጉብኝት ላግኝ አለችኝ እናም በአንቺ ምክንያት ነው የጠፋውት ብያት መጣው ሲል። 🗯አንድኛው የEvag መሪ እንዴት እንዲ ለሰው መሰናከል ትሆናለች ብሎ ሊደውልልሽ ስልኩን ሲያነሳ ተረጋጋ አትቸኩል አልኩኝ። 🗯ቆይ ልትጎበኝ ያለችው ልጅ ማናት አልኩት፦ 💬ነመስቴ ናት 🗯 እንዲ ሲለኝ ያለማቋረጥ ሳኩበትና በል ዳግም ስለ እሷ ኃሜ ማንም ጋር እንዳታወራ። ደግሞ እኔ ደጋግሜ ለምን ጠፋክ ብዬ ስጠይቅ ትምህርት ቢዚ አድርጎኝ ነው ብለ ደጋግሜ ስለጠየኩ ከእኔም ፊት ለመጥፋት ብዙ ጊዜ ሞክረካል የለ። እዚህ ግቢ ካሉት ውስጥ በቅድስና ና በኑሮ በእግዚአብሔር ቃል በመኖር ብርቅዬ በጣት ከሚቆጠሩት ውስጥ ናት እዚህ ግቢ እንደ እኔ ሚያውቃት የለም ዳግም ስሟን ለማጥፋት ከሞከርክ እርምጃ እወስድብካለው። የእለት እለት እርምጃዋን አውቃለው ዳግም እንዲ ውሸት አታውራ ብዬ ቀይ መስመር ውስጥ አስገብቼዋለው አለኝ። እንደ አንተ አይነቱ ነው አገልጋዮች የመጥፋት ምክንያት ሚሆኑት በምን ድፍረት እሷን ልትነካ አሰብክ ብዬ ስለ አንቺ ብዙ ነገርኩት እናም ተቆጥቼዋለው። አይዞሽ ከዚህ ቀይ መስመር አያልፍም አለኝ። ዛሬ በቃ ልጋብዝሽ ብሎኝ በመልካም ወሬ ምድርን ረስቼ ሰማይ ሰማይ እንዳስብ አድርጎኝ ወደ ዶርም ሸኝቶኝ ተመለስኩ። እሱ ያቆሰለኝን በሙሉ ጠግኖ እንዴት እንደፈወሰኝ አልነግራቹም። እናም አንደበት እንዴት እንደሚፈውስ በእሱ ብዙ ጊዜ ተፈውሼ አይቻለው። እንዲ በውሸት የሰባበረኝ ልጅ ህመሙ ቢለቀኝም ግን ያደረገውን ነገር አልረሳ ብሎኝ ሰሞኑን ቴሌግራም ጉሩፕ ላይ አይቼ በቃ ያ ህመሙን ብረሳም ወደ ኃላ አስታውሼ ገረመኝ። አንደበት እሳት መሆኑን በዚህ ወንድም አይቻለው። ✍እናም በመጨረሻ ምለው ነገር ከስድብ ይልቅ ማያንፅ ንግግር ሰውን ስብርብሩን ያወጣዋል። የሰው የማልቀስ የመሰባበር ምክንያት ሳይሆን የመፈወስ ምክንያት እንሁን። የመጣብንን ንግግር ስንናደድ ስናዝን አናውራ ዘወር ብለን ተረጋግተን እናውራ። ምን አልባት ቅንዓታች ልክ ሊሆን ይችላል እውነታ ይዘን ሊሆን ይችላል ግን ወንድማችንን ገንዘብ ለማድረግ ስንረጋጋ ከስሜት ውጭ ሆነን በዛ ሀሳብ ፀልየን በምክር መልክ ማውራት ይቻላል። ንዴታችን ካልበረደ ጭራሹኑ ባናወራ ይሻላል። እና ለሰዎች ሁሉ ፅንስ የማዘለል ምክንያት እንጂ በልባቸው ያለውን ነገር የማስጣል ምክንያት አንሁን። ስንገርዝ ዳግም እንዲያብብ በማድረግ መንፈስ እንጂ ቆርጦ በመጣል መንፈስ በንዴትና ቁጣዊ በሆነ ቅንዓትና ስሜት አይሁን። 🔔አንደበትም እሳት ነው። አንደበት የፍጥረትንም ሩጫ ያቃጥላል፥ በገሃነምም ይቃጠላል።ያዕ3:5-6
إظهار الكل...
👍 3
መዝሙር 124 ¯¯¯¯¯¯¯¯¯¯ ¹ እግዚአብሔር ከእኛ ጋር ባይሆን እስራኤል እንዲህ ይበል፦ ² እግዚአብሔር ከእኛ ጋር ባይሆን ሰዎች በእኛ ላይ በተነሡ ጊዜ፥ ³ ቍጣቸውን በላያችን በነደደ ጊዜ፥ በዚያን ጊዜ ሕያዋን ሳለን በዋጡን ነበር፤ ⁴ በዚያን ጊዜ ውኃ ባሰጠመን ነበር፥ በነፍሳችንም ላይ ፈሳሽ ባለፈ ነበር፤ ⁵ በዚያን ጊዜ የጐርፍ ውኃ በነፍሳችን ላይ ባለፈ ነበር። ⁶ ለጥርሳቸው ንክሻ ያላደረገን እግዚአብሔር ይባረክ። ⁷ ነፍሳችን እንደ ወፍ ከአዳኞች ወጥመድ አመለጠች፤ ወጥመድ ተሰበረ እኛም አመለጥን። ⁸ ረድኤታችን ሰማይንና ምድርን በሠራ በእግዚአብሔር ስም ነው።
إظهار الكل...
🥰 5 1
የመንፈስ ቅዱስ እሳት ህይወትችንን የብስለዋል፣ለህይወታችን ጥም ይሰጠዋል፣ ያልበሰለ ምግብ እንደማይጠፋጥ፣ በመንፈስ ቅዱስ እሳት ያልተነካ ማንነት እንዲው ነው ። ማርቆስ 9 (Mark) 49፤ ሰው ሁሉ በእሳት ይቀመማልና፥ መሥዋዕትም ሁሉ በጨው ይቀመማል። ሙዝ በሙቀት እንደሚበስል ፣ክርስቲያንም የሚበስለው  በመንፈስ ቅዱስ ህልውና ውስጥ ሲቆይ ነው ። #የጌታ ፀጋና ሰላም ይብዛላቹሁ #ሆነ ተፈፀመ
إظهار الكل...
👍 4🤔 1
اختر خطة مختلفة

تسمح خطتك الحالية بتحليلات لما لا يزيد عن 5 قنوات. للحصول على المزيد، يُرجى اختيار خطة مختلفة.