ar
Feedback
The Ethiopian Evangelical Church Mekane Yesus - EECMY

The Ethiopian Evangelical Church Mekane Yesus - EECMY

الذهاب إلى القناة على Telegram

The Ethiopian Evangelical Church Mekane Yesus (EECMY) is a national Lutheran church with more than 10 million members.

إظهار المزيد
3 504
المشتركون
+424 ساعات
+87 أيام
+10830 أيام
أرشيف المشاركات
የቤተ ክርስቲያኒቱ የሚስዮን እና ቲኦሎጂ መምሪያ ዳይሬክተር ቄስ ዶ/ር ለሊሳ ዳንኤል ከቤተ ክርስቲያኒቱ የመጽሐፍ ቅዱስ ትርጉምና ቅዱሳት መጽሐፍት አጠቃቀም አገልግሎት አስተባባሪዎች ጋር በመካነ ኢየሱስ ሴሚናሪዮም በትምህርት ላይ የሚገኙ የመጽሐፍ ቅዱስ ትርጉም የመጀመሪያ ዲግሪ ተማሪዎችን ጎበኙ። የኢትዮጵያ ወንጌላዊት ቤተ ክርስቲያን መካነ ኢየሱስ በአሁኑ ሰዓት ከ22 በላይ በሆኑ የቋንቋ ፕሮጀክቶች የመጽሐፍ ቅዱስ ትርጉም በማካሄድ ላይ ስትሆን ይህም ማለት በመላው ኢትዮጵያ ከሚካሄዱ የመጽሐፍ ቅዱስ ትርጉም ሥራዎች አንድ አራተኛ ማለት መሆኑን ዳይሬክተሩ ጠቅሰዋል። አክለውም ቤተ ክርስቲያን የዚህን የት/ት ክፍል ከፍታ በሰፊው እየሰራች የሚገኘው በሀገር ውስጥ እየተሰሩ የሚገኙ የትርጉም አገልግሎቶችን ለማቀላጠፍና በቀጣይ የትርጉም አገልግሎቱን ወደ ሚያስፈልጋቸው የአፍሪካና የኤስያ ሀገራት ለማስፋት መሆኑን ገልጸዋል። በጉብኝቱ የሴሚናሪዮሙ አካዳሚክ ዲን ዶ/ር ሀይሌ ሳድስ የተካፈሉ ሲሆን ለተማሪዎቹም በስፍራው የአጋዥ መጽሐፍት ስጦታ ተበርክቷል። * * * * * * * Director for the EECMY- Department of Mission and Theology, Rev. Dr. Lalissa Daniel and the Church’s Bible translation and scripture engagement ministry nation coordinators visited the Bible translation bachler program students of the Mekan Yesus Seminary. Currently, the Ethiopian Evangelical Church Mekane Yesus is leading a Bible translation ministry in 22+ language projects, which counts one-fourth of the total translation work in Ethiopia, said the director. In addition, the purpose of opening the department is to facilitate the transition in progress and to expand the ministry envisioned to reach the unreach African and Asian language communities in the future, said Rev. Lalissa. On the visit, the academic dean of the seminary, Dr. Haile Sadis attended. Supportive books were also distributed to the students.

ሰላም ቅዱሳን የምንለቃቸውን ድንቅ ትምህርቶችን ለማግኘት @ የ mekane Yesus Church offical youtube Chanel subscribe በማድረግ ቤተሰብ ይሁኑ Subscribe 👇 https://youtube.com/@mekaneyesus1959?si=JO3MHrlxjKnYmUnN

ሰላም ቅዱሳን የምንለቃቸውን ድንቅ ትምህርቶችን ለማግኘት @ የ mekane Yesus Church offical youtube Chanel subscribe በማድረግ ቤተሰብ ይሁኑ Subscribe 👇 https://youtube.com/@mekaneyesus1959?si=JO3MHrlxjKnYmUnN

The EECMY-DASSC staff and Board gathered to celebrate the incredible journey and lasting impact of the former Commissioner of EECMY-DASSC Dr Abeya Wakwoya. Thank you, Dr Abeya, for your years of tireless service. Wishing you continued success and fulfillment in the next chapter of your journey. #Farewell #Gratitude #LeadershipLegacy #EECMY-DASSC

ለምስራቅ ጋምቤላ ቤቴል ሲኖዶስ አምስተኛ መደበኛ ጉባኤ ዛሬ ከሰዓት በኋላ የቤተ ክርስቲያኒቱ ፕሬዘዳንት ቄስ ዶ/ር ዩናስ ይገዙ ጋምቤላ ብሔራዊ ክ/መ ገብተዋል። የቤተ ክርስቲያኒቱ ፕሬዚዳንት ጋምቤላ አየር ማረፊያ ሲደርሱ የሲኖዶሱ ፕሬዚዳንት ቄስ ኚግዎ ኦሞድ እና የሲኖዶሱ ጠቅላላ ማኔጅመንት ደማቅ አቀባበል አድርገውላቸዋል። ጉባኤውም ዛሬ ምሽት በፀሎት እና በጌታ ዕራት አገልግሎት የጉባኤው ተካፋዮች፣ የቤተ ክርስቲያኒቱ ምዕመናን እና አገልጋዮች በተገኙበት የተጀመረ ሲሆን በመጪ ሁለት ቀናቶች ጉባኤዎ መካሄድ እንደሚቀጥል ከሲኖዶሱ መርሃ ግብር ለመረዳት ተችሏል። * * * * * * * For the Gambela Betel Synod(GBS) 5th convention, the president of the Church, Rev. Dr. Yonas Yigezu arrived at Gamble Regional State this afternoon. When the Church president arrived at the Gamble airport, the GBS president, Rev. Gnigwo Omod and the synod management received him warmly. The synod's 5th convention started this evening with prayer and a Holly Communion with the convention participants, members, and ministers of the Church, and according to the schedule from the synod, the convention will continue for the following two days.