M.O.R. Medium Tax Payers No 1 Branch Office
This is official Telegram Channel of M.o.R Medium Tax payers No 1 Branch office Join the channel
إظهار المزيد📈 نظرة تحليلية على قناة تيليجرام M.O.R. Medium Tax Payers No 1 Branch Office
تُعد قناة M.O.R. Medium Tax Payers No 1 Branch Office (@mormto1) في القطاع اللغوي Amharic لاعباً نشطاً. يضم المجتمع حالياً 13 353 مشتركاً، محتلاً المرتبة 9 076 في فئة الاقتصاد والمالية والمرتبة 2 542 في منطقة Ethiopia.
📊 مؤشرات الجمهور والحراك
منذ تأسيسه في невідомо، حقق المشروع نمواً سريعاً وجمع 13 353 مشتركاً.
بحسب آخر البيانات بتاريخ 05 يوليو, 2026، تحافظ القناة على نشاط مستقر. خلال آخر 30 يوماً تغيّر عدد الأعضاء بمقدار 1 411، وفي آخر 24 ساعة بمقدار 27، مع بقاء الوصول العام مرتفعاً.
- حالة التحقق: غير موثّقة
- معدل التفاعل (ER): يبلغ متوسط تفاعل الجمهور 34.08%. وخلال أول 24 ساعة من النشر يحصد المحتوى عادةً 23.10% من ردود الفعل نسبةً إلى إجمالي المشتركين.
- وصول المنشورات: يحصل كل منشور على متوسط 4 526 مشاهدة. وخلال اليوم الأول يجمع عادةً 3 068 مشاهدة.
- التفاعلات والاستجابة: يتفاعل الجمهور بانتظام؛ متوسط التفاعلات لكل منشور يبلغ 0.
📝 الوصف وسياسة المحتوى
يصف المؤلف القناة بأنها مساحة للتعبير عن الآراء الذاتية:
“This is official Telegram Channel of M.o.R Medium Tax payers No 1 Branch office
Join the channel”
بفضل وتيرة التحديث المرتفعة (أحدث البيانات بتاريخ 06 يوليو, 2026) تحافظ القناة على حداثتها ومستوى وصول مرتفع. وتُظهر التحليلات تفاعلاً نشطاً من الجمهور، ما يجعلها نقطة تأثير مهمة ضمن فئة الاقتصاد والمالية.
جاري تحميل البيانات...
| التاريخ | نمو المشتركين | الإشارات | القنوات | |
| 06 يوليو | +71 | |||
| 05 يوليو | +27 | |||
| 04 يوليو | +49 | |||
| 03 يوليو | +103 | |||
| 02 يوليو | +146 | |||
| 01 يوليو | +505 |
| 2 | ውድ ግብር ከፋዮቻችን!!
የገቢዎች ሚኒስቴር በአዲሱ በጀት ዓመት የግብር ከፋይ ምደባ ክፍፍል (Segementation) ማድረጉ የሚታወቅ ሲሆን ስም ዝርዝራችሁ ከዚህ በታች የተጠቀሳችሁት ግብር ከፋዮች ከሐምሌ 1/2018 ዓ.ም ጀምሮ ታክስ የምትከፍሉትም ሆነ ማንኛውንም አገልግሎት የምታገኙት አዲስ በተከፈተው መካከለኛ ግ/ከ/ቁጥር 3 ቅ/ጽ/ቤት መሆኑን አውቃችሁ ተገቢውን ዝግጅት እንድታደርጉ ስንል በአክብሮት እናሳውቃለን፡፡
መካከለኛ ግ/ከ/ቁጥር 3 ቅ/ጽ/ቤት አድራሻ የቀድሞ ግሎባል ሆቴል አጠገብ መሆኑን እናሳውቃለን፡፡
Dear Taxpayers,
We would like to respectfully inform you that, following the Ministry of Revenues' taxpayer segmentation for the new fiscal year, taxpayers listed below are required to make the necessary preparations. Effective July 1, 2018 (E.C.), you will settle your tax obligations and access all services exclusively through the newly opened Medium Taxpayer Branch Office No. 3.
Please note that the Medium Taxpayer Branch Office No. 3 is located near the former Global Hotel. | 3 170 |
| 3 | TO MED NO 1.xlsx | 1 |
| 4 | for branch.docx | 1 |
| 5 | لا يوجد نص... | 4 799 |
| 6 | ደረሰኝ_የመጣላቸው_ግብር_ከፋዮች_24_10_2018.xlsx | 4 776 |
| 7 | لا يوجد نص... | 4 726 |
| 8 | የኤሌክትሮኒክ ደረሰኝ ሥርዓት አስተዳደር መመሪያ ቁጥር 1142/2018
ሰኔ 24/2018 ዓ.ም
የገቢዎች ሚኒስቴር የአሰፈጻሚ አካላትን ሥልጣንና ተግባር ለመወሰን በወጣው አዋጅ ቁጥር 1263/2014 አንቀጽ 19(4)እና በፌደራል ታክስ አሰተዳደር አዋጅ በተሰጠው ስልጣን መሰረት ይንን መመሪያ አውጥቷል፡፡
መመሪያውን ለማግኘት ቀጥሎ ያለውን ሊንክ ይጫኑ፡- https://shorturl.at/bKiT4 | 7 087 |
| 9 | https://youtu.be/oiUnfjF7SAw?si=DbNXdVXdyX8HTpdy | 6 224 |
| 10 | በተሻሻለው የገቢ ግብር አዋጅ እና በአዲሱ የተጨማሪ እሴት ታክስ መመሪያ ላይ ስልጠና ተሰጥቷል፡፡
ሰኔ 24/2018 ዓ/ም
በገቢዎች ሚኒስቴር በመካከለኛ ቁ-1 ግብር ከፋዮች ቅርንጫፍ ጽ/ቤት በአዲሱ የገቢ ግብር ማሻሻያ አዋጅ 1395/2017 እና ማሻሻያዎቹን ተከትሎ በተሰጡ ማብራሪያዎች እንዲሁም በአዲሱ የተጨማሪ እሴት ታክስ መመሪያ 1104/2017 ላይ በዛሬው ዕለት ለግብር ከፋዮች የአንድ ጊዜ ስልጠና ተሰጥቷል፡፡
ሥልጠናው በቅርንጫፍ ጽ/ቤቱ የታክስ ከፋዮች ትምህርት መሪ ባለሙያ በሆኑት በአቶ ካስትሮ ቦንጃ አማካኝነት የተሰጠ ሲሆን ከሠልጣኞች በተነሱ ጥያቄዎች እና ሀሳቦች ዙሪያ ጭምር ምላሽ እና የማጠቃለያ ሀሳብ ተሰጥቷል፡ | 6 460 |
| 11 | 189_2017_የታክስ_አስተዳደራዊ_ቅጣት_አነሳስ_መመሪያ_1.pdf | 6 021 |
| 12 | መመሪያ ቁጥር 1104-2017 ይመለከታል (2) (1).pdf | 6 047 |
| 13 | የገቢ ግብር አዋጅ ቁ ጥር 1395-2017 (1).pdf | 6 512 |
| 14 | የህዝብ ተወካዮች ምክር ቤት የተሻሻለውን የፌደራል ታክስ አስተዳደር ረቂቅ አዋጅ አፀደቀ
ሰኔ 23/2018 ዓ.ም (የገቢዎች ሚኒስቴር)
አዋጁን ማሻሻል ያስፈለገው የመረጃ ጥራትን ለማሳደግና በመረጃ መሰብስብ ሂደት ውስጥ የሚፈጠሩ ስህተቶችን ለማረም እንዲሁም ለስህተቱ መነሻ የሆኑ ግለሰቦችን በህግ ተጠያቂ እንዲሆኑ ለማስቻል መሆኑን የፕላን በጀትና ፋይናንስ ጉዳዮች ቋሚ ኮሚቴ ሰብሳቢ የተከበሩ አቶ ደሳለኝ ወዳጄ ገልጸዋል፡፡
ታክስ ከፋይ ተቋማት የተወሰነባቸው የታክስ ክፍያ ላይ ቅሬታ ማሰማት ከፈለጉ ቅሬታቸውን በጠቅላይ ሚንስትር ፅ/ቤት ለሚቋቋመው ገለልተኛ የባለሙያዎች ቡድን አቅርበው መፍትሄ እንዲያገኙ ለማድረግ አዋጁን ለማሻሻል ሌላው ምክንያት እንደሆነ ተገልጿል።
አሁን የተሸሻለው አዋጁ አስር ዓመታትን አገልግሎት እየሰጠ መቆየቱን የገለፀው የቋሚ ኮሚቴው ሰብሳቢ የተሸሻለው አዋጁ የፌደራል ታክስ አስተዳደር ስርዓትን ይበልጥ የሚያዘምን ይሆናል ብለዋል፡፡
ምክርቤቱ በረቂቅ አዋጁ መርምሮ በአብላጫ ድምጽ አጽድቆታል፡፡
መረጃው የህዝብ ተወካዮች ምክር ቤት ነው | 7 358 |
| 15 | የህዝብ ተወካዮች ምክር ቤት የተሻሻለውን የፌደራል ታክስ አስተዳደር ረቂቅ አዋጅ አፀደቀ
ሰኔ 23/2018 ዓ.ም (የገቢዎች ሚኒስቴር)
አዋጁን ማሻሻል ያስፈለገው የመረጃ ጥራትን ለማሳደግና በመረጃ መሰብስብ ሂደት ውስጥ የሚፈጠሩ ስህተቶችን ለማረም እንዲሁም ለስህተቱ መነሻ የሆኑ ግለሰቦችን በህግ ተጠያቂ እንዲሆኑ ለማስቻል መሆኑን የፕላን በጀትና ፋይናንስ ጉዳዮች ቋሚ ኮሚቴ ሰብሳቢ የተከበሩ አቶ ደሳለኝ ወዳጄ ገልጸዋል፡፡
ታክስ ከፋይ ተቋማት የተወሰነባቸው የታክስ ክፍያ ላይ ቅሬታ ማሰማት ከፈለጉ ቅሬታቸውን በጠቅላይ ሚንስትር ፅ/ቤት ለሚቋቋመው ገለልተኛ የባለሙያዎች ቡድን አቅርበው መፍትሄ እንዲያገኙ ለማድረግ አዋጁን ለማሻሻል ሌላው ምክንያት እንደሆነ ተገልጿል።
አሁን የተሸሻለው አዋጁ አስር ዓመታትን አገልግሎት እየሰጠ መቆየቱን የገለፀው የቋሚ ኮሚቴው ሰብሳቢ የተሸሻለው አዋጁ የፌደራል ታክስ አስተዳደር ስርዓትን ይበልጥ የሚያዘምን ይሆናል ብለዋል፡፡
ምክርቤቱ በረቂቅ አዋጁ መርምሮ በአብላጫ ድምጽ አጽድቆታል፡፡
መረጃው የህዝብ ተወካዮች ምክር ቤት ነው]
የህዝብ ተወካዮች ምክር ቤት የተሻሻለውን የፌደራል ታክስ አስተዳደር ረቂቅ አዋጅ አፀደቀ
ሰኔ 23/2018 ዓ.ም (የገቢዎች ሚኒስቴር)
አዋጁን ማሻሻል ያስፈለገው የመረጃ ጥራትን ለማሳደግና በመረጃ መሰብስብ ሂደት ውስጥ የሚፈጠሩ ስህተቶችን ለማረም እንዲሁም ለስህተቱ መነሻ የሆኑ ግለሰቦችን በህግ ተጠያቂ እንዲሆኑ ለማስቻል መሆኑን የፕላን በጀትና ፋይናንስ ጉዳዮች ቋሚ ኮሚቴ ሰብሳቢ የተከበሩ አቶ ደሳለኝ ወዳጄ ገልጸዋል፡፡
ታክስ ከፋይ ተቋማት የተወሰነባቸው የታክስ ክፍያ ላይ ቅሬታ ማሰማት ከፈለጉ ቅሬታቸውን በጠቅላይ ሚንስትር ፅ/ቤት ለሚቋቋመው ገለልተኛ የባለሙያዎች ቡድን አቅርበው መፍትሄ እንዲያገኙ ለማድረግ አዋጁን ለማሻሻል ሌላው ምክንያት እንደሆነ ተገልጿል።
አሁን የተሸሻለው አዋጁ አስር ዓመታትን አገልግሎት እየሰጠ መቆየቱን የገለፀው የቋሚ ኮሚቴው ሰብሳቢ የተሸሻለው አዋጁ የፌደራል ታክስ አስተዳደር ስርዓትን ይበልጥ የሚያዘምን ይሆናል ብለዋል፡፡
ምክርቤቱ በረቂቅ አዋጁ መርምሮ በአብላጫ ድምጽ አጽድቆታል፡፡
መረጃው የህዝብ ተወካዮች ምክር ቤት ነው | 31 |
| 16 | لا يوجد نص... | 1 |
| 17 | Ministry of Revenues of Ethiopia/የገቢዎች ሚኒስቴር, [30/06/2026, 17:45]
[🖼 የህዝብ ተወካዮች ምክር ቤት የተሻሻለውን የፌደራል ታክስ አስተዳደር ረቂቅ አዋጅ አፀደቀ
ሰኔ 23/2018 ዓ.ም (የገቢዎች ሚኒስቴር)
አዋጁን ማሻሻል ያስፈለገው የመረጃ ጥራትን ለማሳደግና በመረጃ መሰብስብ ሂደት ውስጥ የሚፈጠሩ ስህተቶችን ለማረም እንዲሁም ለስህተቱ መነሻ የሆኑ ግለሰቦችን በህግ ተጠያቂ እንዲሆኑ ለማስቻል መሆኑን የፕላን በጀትና ፋይናንስ ጉዳዮች ቋሚ ኮሚቴ ሰብሳቢ የተከበሩ አቶ ደሳለኝ ወዳጄ ገልጸዋል፡፡
ታክስ ከፋይ ተቋማት የተወሰነባቸው የታክስ ክፍያ ላይ ቅሬታ ማሰማት ከፈለጉ ቅሬታቸውን በጠቅላይ ሚንስትር ፅ/ቤት ለሚቋቋመው ገለልተኛ የባለሙያዎች ቡድን አቅርበው መፍትሄ እንዲያገኙ ለማድረግ አዋጁን ለማሻሻል ሌላው ምክንያት እንደሆነ ተገልጿል።
አሁን የተሸሻለው አዋጁ አስር ዓመታትን አገልግሎት እየሰጠ መቆየቱን የገለፀው የቋሚ ኮሚቴው ሰብሳቢ የተሸሻለው አዋጁ የፌደራል ታክስ አስተዳደር ስርዓትን ይበልጥ የሚያዘምን ይሆናል ብለዋል፡፡
ምክርቤቱ በረቂቅ አዋጁ መርምሮ በአብላጫ ድምጽ አጽድቆታል፡፡
መረጃው የህዝብ ተወካዮች ምክር ቤት ነው]
የህዝብ ተወካዮች ምክር ቤት የተሻሻለውን የፌደራል ታክስ አስተዳደር ረቂቅ አዋጅ አፀደቀ
ሰኔ 23/2018 ዓ.ም (የገቢዎች ሚኒስቴር)
አዋጁን ማሻሻል ያስፈለገው የመረጃ ጥራትን ለማሳደግና በመረጃ መሰብስብ ሂደት ውስጥ የሚፈጠሩ ስህተቶችን ለማረም እንዲሁም ለስህተቱ መነሻ የሆኑ ግለሰቦችን በህግ ተጠያቂ እንዲሆኑ ለማስቻል መሆኑን የፕላን በጀትና ፋይናንስ ጉዳዮች ቋሚ ኮሚቴ ሰብሳቢ የተከበሩ አቶ ደሳለኝ ወዳጄ ገልጸዋል፡፡
ታክስ ከፋይ ተቋማት የተወሰነባቸው የታክስ ክፍያ ላይ ቅሬታ ማሰማት ከፈለጉ ቅሬታቸውን በጠቅላይ ሚንስትር ፅ/ቤት ለሚቋቋመው ገለልተኛ የባለሙያዎች ቡድን አቅርበው መፍትሄ እንዲያገኙ ለማድረግ አዋጁን ለማሻሻል ሌላው ምክንያት እንደሆነ ተገልጿል።
አሁን የተሸሻለው አዋጁ አስር ዓመታትን አገልግሎት እየሰጠ መቆየቱን የገለፀው የቋሚ ኮሚቴው ሰብሳቢ የተሸሻለው አዋጁ የፌደራል ታክስ አስተዳደር ስርዓትን ይበልጥ የሚያዘምን ይሆናል ብለዋል፡፡
ምክርቤቱ በረቂቅ አዋጁ መርምሮ በአብላጫ ድምጽ አጽድቆታል፡፡
መረጃው የህዝብ ተወካዮች ምክር ቤት ነው | 61 |
| 18 | لا يوجد نص... | 1 |
| 19 | +3 module 4 new vat (2).pptx | 6 646 |
| 20 | ከሐምሌ_1_2018_ዓም_ጀምሮ_ወደ_መካከለኛ_ቁጥር_1_ግከቅጽቤት_የተዛወሩ_ግብር_ከፋዮች_ስም_ዝርዝር.xlsx | 7 026 |
متاح الآن! بحث تيليغرام 2025 — أهم رؤى العام 
