ar
Feedback
Wolkite University Law Students Association

Wolkite University Law Students Association

الذهاب إلى القناة على Telegram

ይህ የወልቂጤ ዩንቨርስቲ የህግ ተማሪዎች ማህበር ቻናል ነው ስለ ማህበሩ አጠቃላይ ሁኔታ እንዲሁም ስለተለያዩ የህግ ነክ መረጃዎችን ለማግኘት ከታች👇 ባለው መስፈንጠሪያ ተቀላቀሉ

إظهار المزيد
2 477
المشتركون
-124 ساعات
+37 أيام
+2330 أيام
أرشيف المشاركات
Law(LB) exam takers placed on ICT Building! Good luck all💪

በወልቂጤ ዩኒቨርሲቲ የ2018 በጀት አመት መጨረሻ የከፍተኛ ትምህርት መውጫ ፈተና መስጫ ጊዜ ሰሌዳ

Interested applicants should submit their CV and cover letter to kiya.fule@csrc-et.org, copying contact@csrc-et.org, by no la
Interested applicants should submit their CV and cover letter to kiya.fule@csrc-et.org, copying contact@csrc-et.org, by no later than June 12, 2026. The selected fellow will be assigned at Central Ethiopia region, Hosaena.

Law Wednesday (10/10/18) Morning session 5:00-7:30

#Notice_Exit_Exam ለሰኔ ወር exit-exam ተፈታኝ ተማሪዎች በሙሉ:- የሃገር አቀፍ Exit exam ፈተና ከሰኔ 4/2018 ዓ/ም መሆኑን አውቃችሁ በብሔራዊ መታወቂያ (National ID) በመጠቀም የራሳችሁን መለያ ማረጋገጫ (Self-Identity Verification) ከዛሬ ጀምሮ ማጠናቀቅ ይኖርባችኋል። ይህ ማረጋገጫ በምዝገባ ጊዜ በሰጣችሁት የFAN ቁጥር እና የግል መረጃ (Biographic Data) መሠረት ይፈጸማል። ይህን ሂደት ለማጠናቀቅ ከ2–3 ደቂቃ ብቻ ይወስዳል። ለፈተናው መቀመጥ አስፈላጊ የሆነ ግዴታ ስለሆነ፣ የመለያ ማረጋገጫውን በተቻለ ፍጥነት በሚከተለው መግቢያ በመጠቀም ማጠናቀቅ ይጠበቅባችኋል። https://verify.ethernet.edu.et. On the verification page, candidates will find everything they need to complete the process, including a video guide.

Ethiopian_Law_Exit_Exam_Strategy_Guide" የመውጫ ፈተናን በዕውቀት ብቻ ሳይሆን በብልሃት ዶሚኔት ለማድረግ የተዘጋጀ። ​ፈተናው በር ላይ ስለሆነ እነዚህን 4 የነብስ አድን ስልቶች በጭንቅላትህ ያዝ፦ ✔️ ​ምርጫዎቹን አትመናቸው (The 5-Step System): ጥያቄውን ስታነብ መልሱን መጀመሪያ በጭንቅላትህ ገምት። እንደ NOT እና EXCEPT ያሉ ጥያቄውን የሚቀለብሱ ቃላትን በደንብ ፈልግ። ✔️ ​"ሁልጊዜ" እና "በፍፁም" ጠላቶችህ ናቸው: በሕግ ውስጥ ሁልጊዜ ልዩ ሁኔታዎች (Exceptions) ስላሉ፣ ምርጫ ውስጥ ALWAYS ወይም NEVER ካየህ 80% ስህተት ስለሆኑ ወዲያውኑ ሰርዛቸው። ✔️ ​የ90 ሰከንድ ህግ እና የነፃ ማርክ አደን፦ ለአንድ ጥያቄ ከ90 ሰከንድ በላይ አታባክን። ጥያቄ አትለፍ፣ ምክንያቱም የተሳሳተ መልስ ማርክ አያስቀንስም። መልስ ስትቀይር የመጀመሪያ ስሜትህ (First Instinct) 67% ትክክል የመሆን ዕድል አለው። ✔️ ​አንበሶቹን ለይተህ ምታ (Tier 1): Civil/Criminal Procedure, Trade, Criminal እና Evidence ፈተናውን ስለሚቆጣጠሩት (18% ያህሉን ይይዛሉ) ለእነሱ ልዩ ትኩረት ስጥ። Work Smart! መልካም ፈተና! Join and share for more accessibility of law https://t.me/LawStudentsUnion https://t.me/LawStudentsUnion

2000+ questions Credited: Tinsae Law forum🙏 https://t.me/legal_infoo

Which of the following ground shall necessarily lead to termination of employment contract?
Anonymous voting

___is a legal theorist whose name is always remembered with the term “Volksgeist”
Anonymous voting

You have liberty to be rich. According to positive liberty, what is the duty of a government?
Anonymous voting

Identify incorrect statement about content of employment contract
Anonymous voting

Out of 12 participating universities, Wolkite University proudly finished among the Top 4 universities overall. 🏛️ Wolkite University School of Law proudly participated in the 10th National Moot Court Competition. The university was represented by Coach Anteneh Gezahegn and team members Jerusalem Assefa, Sarem Dineka, and Ephrem Hailemariam. Demonstrating exceptional advocacy, legal reasoning, and teamwork, the Wolkite University team successfully advanced to the Quarter Final round on the first day of the competition and further progressed to the Semi Final round by securing first place in their category. An achievement forged through sleepless preparation, arguments sharpened like courtroom knives, and the collective stubbornness law students develop when they survive on footnotes and institutional stress. This accomplishment reflects the commitment, discipline, and dedication of the team and coaching staff. It also highlights the importance of stronger institutional support and serious consideration for moot court programs, which play a vital role in developing practical legal skills, advocacy, research, and professional excellence among law students. Congratulations to the entire team for representing Wolkite University with honor and determination.

photo content
+1

የተሰጠው Training እንዴት ነበር? ሀሳባቹን አስቀምጡልን። በሚቀጥሉት ጊዜያት በተሻለና በላቀ መልኩ ተግባራዊ ልምምዶችን ማድረግ እንቀጥላለን።

ዘግየት ብለሎም ቢሆን ፕሮግራማችን ተጀምሯል! LTH-127

የቦታ ለውጥ አልተደረገም በተወሰኑ ደቂቃዎች ውስጥ ፕሮግራማችንን ስለምንጀምር በትዕግስት እንድትጠብቁን!

Remainder! ማታ ከ12:30 ጀምሮ በLTH-127 እንገናኝ! ✔️Essay Writing -Active opportunities national and international level with regard to essay writing competition. ✔️ Moot court -From memorial preparation to oral advocacy ✔️Extracurricular Activities -Networkings for lawyers -Social media footprint እነዚህ ሁሉ ይዳሳሰሉ፣ ያሻችሁን ጥያቄ ትጠይቃላቹ! የተግባር ልምምድ እናደርጋለን። መቼ? ዛሬ ማታ 12:30 ጀምሮ LTH 127 ስንገናኝ ብቻ!

ለወልቂጤ ዩኒቨርሲቲ የህግ ተማሪዎች የተዘጋጀ ልዩ የክህሎት ማዳበሪያ ስልጠና። ​የስልጠናው ዋና ዋና ነጥቦች፦ ✔️​የህግ ፅሁፍ ስነ-ጥበብ(essay Writing)፦ ለፈተና እና ለውድድሮች የሚሆን ው
ለወልቂጤ ዩኒቨርሲቲ የህግ ተማሪዎች የተዘጋጀ ልዩ የክህሎት ማዳበሪያ ስልጠና። ​የስልጠናው ዋና ዋና ነጥቦች፦ ✔️​የህግ ፅሁፍ ስነ-ጥበብ(essay Writing)፦ ለፈተና እና ለውድድሮች የሚሆን ውጤታማ የአፃፃፍ ስልት። ✔️​ተጨማሪ ክህሎቶች (Extracurricular Activities) ፦ የአመራር ብቃት እና በዩኒቨርሲቲ ቆይታ ስኬታማ የመሆን ሚስጥሮች። ✔️ ​የምስለ ችሎት (Moot Court) ልምምድ፦ የጥብቅና እና የክርክር ክህሎት ማሳያ። ​ 🏛 ​ቦታ፦ LTH-127 ⏱ ​ቀን፦ ማክሰኞ ግንቦት 04 ቀን 2018 ዓ.ም (May 12, 2026) ​ሰዓት፦ 12:30 (ምሽት) ​አሰልጣኝ፦ ኤፍሬም ኃይለማርያም (LLB. Candidate፣ የBorn to Win ክለብ ፕሬዝዳንት፣ Researcher፣ Analyst፣Mooter፣ Trainer) ​የህግ ሙያ ጥበብዎን ለማዳበር እና ካካበቱት ልምድ ለመቅሰም ይህንን ወርቃማ እድል እንዳያመልጥዎት። #Wolkite_University #Law_School #Exclusive_Training  #Lawyers