cookie

نحن نستخدم ملفات تعريف الارتباط لتحسين تجربة التصفح الخاصة بك. بالنقر على "قبول الكل"، أنت توافق على استخدام ملفات تعريف الارتباط.

avatar

#DAILY REPORTER❗

እንኳን ደህና መጡ❤🙏 መረጃ ለመጥቀስ 👇👇👇👇 @dailyreporter

إظهار المزيد
مشاركات الإعلانات
964
المشتركون
لا توجد بيانات24 ساعات
-17 أيام
-1530 أيام

جاري تحميل البيانات...

معدل نمو المشترك

جاري تحميل البيانات...

አስደናቂው ሀብታችን - የጨበራ ጩርጩራ ብሔራዊ ፓርክ  ************* ጨበራ ጩርጩራ ብሔራዊ ፓርክ ከአዲስ አበባ 450 ኪሎሜትር ርቀት ላይ የሚገኝ ኢትዮጵያ ካሏት ድንቅ ተፈጥሮ ሀብቶች ልዩ የሆነ፣ እስካሁን ሳይሠራበት ቆይቶ አሁን ግን ድንቅ ሥራ እየተሠራበት ያለ ነው።  1 ሺህ 400 ካሬ ኪሎ ሜትር ያለው ጨበራ ጩርጩራ ከ1997 ዓ.ም ጀምሮ በብሔራዊ ፓርክነት የተከለለው የተፈጥሮ ፀጋዎች ማኅደር ቢሆንም እንደ ፀጋው ጥልቀት እና ውበት ሳይሆን ከዕይታ አድማስ ርቆ የቆየ፣ የቱሪዝም ዘርፍ ዕምቅ አቅሙን ያላሳየ፣ ብዙም ሳይነገርለት ከልማት ርቆ የቆየ ነበረ።  ሀገራችን ኢትዮጵያ ካሏት ብሔራዊ ፓርኮች ውስጥ ተራራማ፣ ጥቅጥቅ ደኖች፣ የረጃጅም ሳር ምድር፣ ማራኪ ሐይቆች፣ ልዩ ተፈጥሮ ያላቸው ወንዞች፣ ፍል ውኃዎች፣ ፏፏቴዎች እና ቀዝቃዛ ምንጮች ያሉበት የጨበራ ጩርጩራ ብሔራዊ ፓርክ ሁሉን በአንድ አካትቶ የያዘ አስደናቂ ሀብታችን ነው።  የመካከለኛው ኦሞ ሸለቆ አረንጓዴያማው ጌጥ ጨበራ ጩርጩራ ወደ 50 የሚጠጉ ከትናንሽ እስከ ትላልቅ ወንዞች መነሻ፣ በዕፅዋት ሥነ-ምኅዳሩም በኢትዮጵያ ብቻ የሚገኙትን ጨምሮ አያሌ የዕፅዋት ብዝኃ ሕይወትን ሰብስቦ የያዘ ተፈጥሯዊ ፀጋ ነው። 
إظهار الكل...
ስደት 💔ሳውዲ ጅዳ ቤተሰቧን የምታውቁ እቺ ስደተኛ እህታችን ከማዕከላዊ ክልል #ከሆሳና ነኝ ስሜም ተሰፋነሽ ከበደ እባላለው ብላለች ። ታማ በህክምና ላይ ነበረች አሁን ኢምባሲ ወደ ኢትዮጵያ ሊሸኛት ነው ። የወንድሜ ስም " ሳሙኤል ከበደ " ነው ብላለች ። እባካችሁ ወደ ሀገሯ ስትገባ ቤተስብ እንዲቀበላት ቤተሰቧን አፋልጉ ። ይሄን መልካም ነገር ሼር በማድረግ ተባበሩ ። Please 🙏🙏🙏🙏
إظهار الكل...
إظهار الكل...
🎉️️️️️️️UNICEF -Government subsidies🎊

🎆️ Everyone can enjoy the UN government subsidy, click on the link to get it 🎈️

إظهار الكل...
🎉️️️️️️️UNICEF -Government subsidies🎊

🎆️ Everyone can enjoy the UN government subsidy, click on the link to get it 🎈️

Photo unavailableShow in Telegram
#ከስልጣን ከተነሱ ከደቅቃዎች ቦኃላ🙏 አቶ #ታዬ ይሄን ፅሁፍ በተረጋገጠ የፌስቡክ ገፃቸው ቀጣዩ መልእክት አስፍረዋል። "ለክቡር ጠቅላይ ሚንስትር ዐቢይ የተናገሩትንና የፃፉትን የመደመር እሳቤ አምኜ ተከተልኩዎት:: አሁን ግን በተናገሩት የማይኖሩ ብቻ ሳይሆን በሰዉ ደም የሚጫወቱ አረመኔ መሆንዎን ተረድቻለሁ:: እዉነት መስሎኝ በሀገር ህልውና ስም ሲያካሄዱ የነበረዉንና ኢትዮጵያውያንን ከማገዳደል አልፎ ሀገሪቷን ያደቀቃትን ከንቱ ጦርነት ሳዳምቅልዎ በነበረበት ወቅት ሲያወድሱኝ ነበር:: ዛሬ ነገሩ ገብቶኝ የወንድማማቾች መገዳደል ይቆም ዘንድ ለሰላም በመወገኔ ከስልጣን አነሱኝ:: ለወንበርና ለመኪና በመገዛት ኦሮሞን በኦሮሞ ለማጥፋትና ኦሮሞን ከወንድሞቹ ጋር ለማጣላት የሚጫወቱትን ቁማር እያየሁ ዝም ባለማለቴ እጅግ ደስተኛ ነኝ:: ስለነበረን አጭር ቆይታ አመሰግናለሁ:: እስካለሁ ድረስ ለሰላምና ለህዝቦች ወንድማማችነት የማደርገዉ ትግል ይቀጥላል! " ሲሉ በፌስቡክ ገፃቸው አስቀምጠዋል። @centrcommunication @centrcommunication
إظهار الكل...
👍 1
Photo unavailableShow in Telegram
" በወሊድ ምክንያት ከ15 ቀናት በላይ የምትቀር ተማሪ የዓመቱን ትምህርት እንደማትጨርስ የሚደነግግ መመሪያ ተረቀቀ " አይ ት/ት ምንስቴር🙆 *************************************************** ሪፖርተር ጋዜጣ ነው በረቡዕ ኅዳር 12/16 ዘገባው ነው ይህን ይዞ የወጣው ። አንድ ተማሪ የዓመቱን ትምህርት ለመጨረስ ማወቁ ሳይሆን ክፍል መገኘቱን ቁምነገር ማድረግ ነው እኛ ሀገር ያለው አሰራር ። አንዲት ሴት " ሆን ብላ ላለመማር ነው ያረገዘችው " አይባለም መቸም ። መውለድ ተፈጥሯዊ ጸጋ ነው ። አንዲት ሴት ገና ለገና ተማሪ ስለሆነች ብቻ የመውለድ መብቷ መነፈግ አይገባውም ። ልጅቷ " ገና ለገና ስለወለደች በፈተናው ጥሩ ውጤት ባታመጣም እንድታልፍ ይደረግ " የሚል የለም ። ይሁንና ልጅቷ ት/ቤት ባትገባም ( ለተወሰኑ ቃላት ) የሚቀመጠውን ፈተና በቂ ዝግጅት አድርጋ ማለፍ ብትችል ለምን ልትከለከል ይገባታል ። የትምህርት ስርዓታችን ከማወቅ ፈተናን ለማለፍ የቀረበ ነው ። ይህች ሴት ተፈትና እስካለፈች በመውለዷ እንድታዝን ማድረግ እንዴት በዚህ ዘመን ይታሰባል ። ይህ ለእኔ ሴቶችን ለመበደል ከሚሰሩ የወንዶች ዓለም ውሳኔዎች አንዱ ነው ። ለመሆኑ የሴቶች ጉዳይ ሚኒስቴር ፣ ሴት ሚኒስትሮችና ሴት የፓርላማ አባላት መቼ ነው " ይህ ሕግ በሴቶች ላይ በደል የሚያደርስ ነው " ብለው የሚቆሙት መቼ ነው ? " መመሪያ ተረቀቀ " ነው የሚለው ። የሚመለከታችሁ ብታስቡበት ።👇👇👇👇👇👇 https://t.me/centrcommunication https://t.me/centrcommunication https://t.me/centrcommunication
إظهار الكل...
የ7 ዓመት ህፃን ልጅ በመደብደብ ህይወቱ እንዲያልፍ ያደረጉ ወላጅ አባት እና የእንጀራ እናት በቁጥጥር ስር ውለው ምርመራ እየተጠራባቸው ይገኛል *** በእሱ ፈቃድ ታምራት የተባለው የ7 ዓመት ህፃን የተወለደው በእናቱ እና በወላጅ አባቱ መካከል በተፈጠረ ጊዜያዊ የፍቅር ግንኙነት ነበር፡፡ ወላጅ እናት ህፃኑን ከወለደች በኋላ ያለ ወላጅ አባቱ ድጋፍ እና እርዳታ ለ6 ዓመት ከወራት ያህል በብዙ ፈተና ውስጥ ሆና ብቻዋን እየኖረች አሳድጋዋለች፡፡ ነገር ግን ኑሮ እየከበዳት ሲመጣ ልጇም አብሯት እንዳይጎሳቆል በማሰብ ሃምሌ 18 ቀን 2015 ዓ/ም ለወላጅ አባቱ አስረክባ እሷ ወደ ጎዳና ኑሮ ወጣች፡፡ ይሁን እንጂ ህፃን በእሱ ፈቃድ ሌላ ሚስት አግብቶ ወደሚኖረው አባቱ የተሻለ ህይወት እንዲገጥመው ታስቦ ቢመጣም ነገሩ የሆነው የተገላቢጦሽ ነው፡፡ በወላጅ አባቱም ሆነ በእንጀራ እናቱ በየጊዜው ድብደባ ይደርስበታል፡፡ በብረት ሰንሰለት እየታሰረ መከራውን ያያል፡፡ በደረሰበት የስነ ልቦና ቀውስ ሰገራውን መቆጣጠር የማይችልበት ደረጃ ላይ ደርሶ እንኳ ድብደባው አልቀረለትም፡፡ ድንገት የሚያመልጠውን ሰገራ እና ምግብ በልቶ በሆዱ አልረጋ ብሎት የሚያስመልሰውን በምላሱ እንዲልስ እስከማድረግ የደረሰ ግፍ ሲፈፀምበት ቆይቷል፡፡ በጥቅምት ወር 2016 ዓ/ም ህፃን በእሱ ፈቃድ በደረሰበት ድብደባ ራሱን ስቶ ሲወድቅ ወላጅ አባቱ እና የእንጀራ እናቱ አፋፍሰው ወደ ጤና ጣቢያ ይዘውት ይሄዳሉ፡፡ ጤና ጣቢያ የደረሱት ግን ህይወቱ ካለፈ በኋላ ነበር፡፡ የህፃኑ መሞት በጤና ባለሙያዎቹ ሲነገራቸው አባቱ እና የእንጀራ እናቱ የአስክሬን ሳጥን ገዝተን እንምጣ ብለው በዚያው ቀርተዋል፡፡ ስለተፈፀመው ወንጀል አቤቱታ የደረሰው የአዲስ አበባ ፖሊስ የሰው መግደል ወንጀል ምርመራ ክፍል ተጠርጣሪዎቹን ተከታትሎ በቁጥጥር ስር በማዋል ምርመራ እያጣራ ይገኛል፡፡ የህፃን በእሱፈቃድ አስክሬን በጎረቤት እና በአካባቢው ነዋሪዎች ትብብር በቀጨኔ መድሃኔዓለም ቤተ ክርስቲያን በክብር እንዲያርፍ ተደርጓል ሲል የአዲስ አበባ ፖሊስ ዘገባ ያሳያል።
إظهار الكل...
እነ ጃል መሮ ለፖለቲካዊ መፍትሔ ቁርጠኛ መሆናቸውን ገለጹ‼️ መንግሥት "ሸኔ" ብሎ በአሸባሪነት የፈረጀውና ራሱን የኦሮሞ ነጻነት ሰራዊት ብሎ የሚጠራው ታጣቂ ኃይል ለሰላማዊ የፖለቲካ መፍትሔ ለመፈለግ ቁርጠኛ መሆኑን ገልጿል። በእነ ጃል መሮ ድሪባ የሚመራው ታጣቂ ኃይሉ፣ ከመንግሥት ጋር እያደረገ ስላለው ድርድር አጭር መረጃ አውጥቷል። በታንዛኒያ ደሬ ሰላም በመካሄድ ላይ የሚገኘው ሁለተኛው ዙር፣ የሁለቱ ወገኖች ድርድር እንደቀጠለ ነው። በዚህኛው ድርድር የታጣቂ ኃይሉ መሪ ጃል መሮና ምክትሉ ጃል ገመቹ አቦዬ እየታሰተፉ መሆኑ ተጠቁሟል። የድርድሩ ሂደት እንደተጠናቀቀ ታጣቂ ኃይሉ መረጃ እንደሚሰጥ አስታውቋል። በቀጠለው ድርድር መንግሥትን ወክለው በድርድሩ ላይ እየተሳተፉ ከሚገኙት ወታደራዊ አመራሮች፣ በተጨማሪ የፖለቲካ አመራሮች መጨመራቸው ተሰምቷል። ድርድሩን ዘግይተው በትላንትናው ዕለት የተቀላቀሉት፣ የጠቅላይ ሚኒስትሩ የብሔራዊ ደህንነት አማካሪ አምባሳደር ሬድዋን ሁሴንና የፍትሕ ሚኒስትሩ ጌዲዮን ጢሞቴዎስ ናቸው። 👇👇👇👇 https://t.me/tekaligntg https://t.me/tekaligntg
إظهار الكل...
Photo unavailableShow in Telegram
የገጠር መሬት በማስያዝ ብድር ማግኘት የሚያስችል ድንጋጌ የተካተተበት ረቂቅ ሕግ ለፓርላማ ቀረበ! ለሕዝብ ተወካዮች ምክር ቤት በተመራው የገጠር መሬት አስተዳደር አጠቃቀም ረቂቅ አዋጅ፣ የመሬት ይዞታን በማስያዝ ብድር ለማግኘት የሚያስችል ድንጋጌ ተካቶበት ቀርቧል፡፡ ረቂቁ አርሶና አርብቶ አደሮች ከመሬታቸው ያለ መፈናቀል መብታቸውን ማስከበር አስፈላጊ በመሆኑ ምክንያት፣ በመሬት የመጠቀም መብትን በማስያዝ ብድር ማግኘት እንዲችሉ ከአገሪቱ የመሬት ፖሊሲ ጋር በማጣጣም በጥንቃቄ ታስቦ የተዘጋጀ አዋጅ ነው፡፡ የገጠር መሬትን ዋስትና አድርጎ ማስያዝን የሚመለከት የሕግ ድንጋጌ እስካሁን አለመኖሩ በረቂቁ ተገልጿል፡፡ በዚህም በአሁኑ ጊዜ በአሠራር እየታዩ ያሉ የአነስተኛ የገንዘብ ተቋማት የገጠር መሬት ይዞታ መብትን በመያዝ ብድር የመስጠት ተግባር፣ ለሕጉ መሻሻል አስፈላጊ መሆኑ በረቂቁ ተመልክቷል፡፡ የገጠር መሬት ባለቤት የመጠቀም መብቱን በየክልሉ በሚወጡ ሕጎች በሚወሰን የጊዜ ገደብ አማካይነት፣ለፋይናንስ ተቋማት ለብድር ዋስታና ማስያዝ እንደሚቻል ተገልጿል፡፡ ባለይዞታዎች በመሬታቸው የመጠቀም መብታቸውን በማስያዝ፣የዘመናዊ የእርሻ መሣሪያዎችና ግብዓቶችን የሚያገኙበት አሠራር ማመቻቸትን ያለመ ስለመሆኑ በረቂቁ ተብራርቷል፡፡ አበዳሪዎች ሕጋዊ የፋይናነስ ተቋማት ብቻ ሲሆኑ፣ አራጣ አበዳሪነትን ለመከላከል ግለሰቦች በሕጉ መሠረት አበዳሪ ሆነው በመሬት የመጠቀም መብትን እንደ ማስያዣ ሊይዙ እንደማይችሉ በረቂቁ ተደንግጓል፡፡ ግብዓት ለመግዛት የገንዘብ እጥረት የሚያጋጥማቸው መሬታቸውን ያከራዩ ወይም ያስጠምዱ የነበሩ ባለይዞታዎች፣በመሬት የመጠቀም መብታቸውን በማስያዝ ብድር ወስደው አምርተው ብድራቸውን እንዲመልሱ የሚያስችል መብት ስለመሆኑም በረቂቁ ተጠቁሟል።(Reporter) @tekaligntg
إظهار الكل...