Ayer Amba S/S/Sch. Teachers Group
886
المشتركون
لا توجد بيانات24 ساعات
+347 أيام
+10830 أيام
- المشتركون
- التغطية البريدية
- ER - نسبة المشاركة
جاري تحميل البيانات...
معدل نمو المشترك
جاري تحميل البيانات...
ዉድ የት/ቤታችን መምህራን በሙሉ ውጤት ተኮር ከ100%ስላለቀ እየመጣች ቢሮ ቁጥር 3 ማየት ትችላላችሁ።
ማስታወቂያ
ለአየር አምባ አጠቃላይ 2ኛ/ደ/ት/ቤት
የ2016 ዓ.ም 12ኛ ክፍል ተፈታኝ ተማሪ ዎች
ከላይ በተገለፀው ማስታወቂያ መሠረት፦
1ኛ/ በት/ርት ቤታችን በኦንላይን የምትፈተኑ ነገ ማክሰኞ በ25/10/2016 ዓ.ም ከጠዋቱ 1፡00 ሰዓት አድሚሽን ካርድ ይዛችሁ እንዲሁም የት/ቤት ዩኒፎርም አርጋች አንድትገኙ፣
2ኛ/ በአስቱ ዩኒቨርሲቲ በኦንላይን ለመፈተን ሄዳችሁ በተፈጠረው በቴክኒካል ችግር ምክንያት ሳትፈተኑ የቀራችሁ 35 ተማሪዎች ነገ ማክሰኞ በ25/10/2016 ዓ.ም ሜክሲኮ ኮሜርስ /ኮሌጅ/ውስጥ ፈተናውን ስለምትወስዱ ከጠዋቱ 12፡00 ሰዓት እንድትገኙ ሲል ትምህርት ቤቱ በጥብቅ ጥሪውን እያስተላለፈ፦
2.1. ት/ርት ቤቱ ያዘጋጀው ትራንስፖርት አንዳያመልጣችሁ፣
2.2. አድሚሽን ካርድ እንዳትረሱ፣
2.3. የት/ቤቱን ዩኒፎርም መልበስ እነዳትረሱ።
ት/ቤቱ
ጥብቅ ማሣሠቢያ:-1ስትመጡ ዩኒፎርም መልበሣችሁን እዳትረሡ
2.ፈተናው የሚሠጠው አዲስ አበባ ዩኒቨርስቲ ኮሜርስግቢ ሲሆን የሚገኘውም ሜክስኮ ነወ።ስለዚህ ነገ በተባለው ሰዓት መገኘት አለባችሁ
🖕 3
ለአየር አምባ አጠቃላይ 2ኛ ደረጀ ት/ቤት online ዩኒቨርሲቲ የሚትፈተኑ የማህበራዊ ሳይንስ ተማሪዎች በሙሉ ነጋ በ25/10/2016 ዓም በጠዋት 12:00 ሰዓት ት/ቤት ግቢ በመገኘት የሙከራ ፈተና ዩኒቨርሲቲ ሄደችው እንድትፈተኑ በጥብቅ እናውቃለን። ሌሎችም የማህበራዊ ሰይንስ እና የተፈጥሮ ሳይንስ ተማሪዎች ትምህርት ቤት የሚትፈተኑ በሙሉ መህበራዊ ሳይንስ ነጋ በ1:00 ስዓት ትምህርት ቤት እንድትገኙ የተፈጥሮ ሳይንስ ደግሞ 7:00 ት/ቤቱ ቅጥር ግቢ በሰዓቱ እንድትገኙ እና የሙከራ ፈተና እንድትወስዱ እናውቃለን ።
👍 2🖕 2
የክባበት ተጠሪ መምህራን በሙሉ ዘሬ ማለትም በ24/10/2016 ዓ.ም አስቸኳይ ስብሰባ ስላለ 5:00ሰዓት ላይ ቢሮ ቁጥር 3 እንድትገኙ እናሰስባለን።
ለሚመለከታችሁ መምህራን በሙሉ የBscማለት ከ60%ውጤት ተኮር ያላስሞላችሁ መምህራን በሙሉ ነገ ማለትም 24-10-2016ዓ.ም እስከ 5:00ሰዓት ድረስ ፖርትፎሊዮችሁን በመያዝ እድተስሞሉ እያሣወቅን ይህ ሳይሆን ቀርቶ ለሚፈጠረው ችግር ት/ቤቱ የማይጠየቅ መሆኑን እናሣውቃለን።
اختر خطة مختلفة
تسمح خطتك الحالية بتحليلات لما لا يزيد عن 5 قنوات. للحصول على المزيد، يُرجى اختيار خطة مختلفة.