cookie

نحن نستخدم ملفات تعريف الارتباط لتحسين تجربة التصفح الخاصة بك. بالنقر على "قبول الكل"، أنت توافق على استخدام ملفات تعريف الارتباط.

avatar

Economics Department @ AAU

This is an official channel of the Dept of Economics at AAU. In this channle, you will get official and reliable academic information, with particular focus on the Department. Relevant info from the College and the University will also be posted here.

إظهار المزيد
Ethiopia6 926الإنكليزية120 746التعليم51 208
مشاركات الإعلانات
2 046
المشتركون
لا توجد بيانات24 ساعات
+17 أيام
+2230 أيام

جاري تحميل البيانات...

معدل نمو المشترك

جاري تحميل البيانات...

Photo unavailableShow in Telegram
ግንቦት 27፣2016 የአዲስ አበባ ዩኒቨርሲቲ ንግድ ስራ ት/ቤት፤ በሎጂስቲክስ መስክ የሴቶችን አስተዋፅኦ ለማሳደግ ጀርመን ከሚገኝ ዩኒቨርሲቲ ጋር ፕሮጀክት ቅርፆ እየሰራ መሆኑን ተናገረ፡፡ የንግድ ስራ ት/ቤቱ ከፋይናንስ ዘርፍ ባሻገር ከኢትዮጵያ የባህር ትራንስፖርትና ሎጅስቲክስ ድርጅት ጋር በመተባበር በዘርፉ ያለውን የሰው ኃይል እጥረት ለመቅረፍም እየሰራሁ ነው ብሏል፡፡ የትምህርት ተቋሙ ከተለያዩ የመንግስትና የግል ተቋማት ጋር በአጠቃላይ የኢንዱስትሪ ትስስር በመፍጠር የሀገሪቱን የፋይናንስ ዘርፍ ላይ ድጋፍ እያደረገ መሆኑ ተነግሯል፡፡ በሎጂስቲክስ መስክ ከኢትዮጵያ የባህር ትራንስፖርትና ሎጅስቲክስ ድርጅት ጋር በመተባበር የተቋሙን ሰዉ ኃይል ፍላጎትን ታሳቢ ያደረገ ፕሮጀክት ተግባራዊ ማድረጉን የሚናገሩት የአዲስ አበባ ዩኒቨርሲቲ ንግድ ስራ ት/ቤት ኃላፊው ዶ/ር ሶሎሞን ማርቆስ ናቸው፡፡ የሎጂስቲክስና ሳፕላይ ቼይን ትምህርት ክፍል በዘርፉ የሴቶችን አስተዋፅኦ ከፍ ለማድረግ ጀርመን ከሚገኘዉ ቴክኒካል ዩኒቨርሲቲ ኦፍ በርሊን ጋር በመተባበር ፕሮጀክት ቅርፆ ወደ ተግባር መግባቱንና የዘርፉን የምርምር አቅም ለማሳደግም የፒ ኤች ዲ ፕሮግራም መጀመሩንም ዶ/ር ሶሎሞን ተናግረዋል። የአዲስ አበባ ዩኒቨርሲቲ ንግድ ስራ ት/ቤት በሀገሪቱን የንግድ ስራዎችን በእዉቀት ለመምራት እንዲቻል በቀጣሪዎች ፍላጎት ላይ የተመሰረቱ አዳዲስ ፕሮግራሞችን በመቅረፅ በልዩ ልዩ መስኮች በአጠቃላይ ከ 6,4ዐዐ በላይ ተማሪዎችን እያሰለጠነ መሆኑን ሰምተናል፡፡ ሙሉ ዘገባውን ለማድመጥ ይህንን ማስፈንጠሪያ ይጫኑ…. https://tinyurl.com/ywu2nfvh ምህረት ስዩም
إظهار الكل...
የአአዩ ንግድ ስራ ት/ቤት፤ በሎጂስቲክስ መስክ የሴቶችን አስተዋፅኦ ለማሳደግ ጀርመን ከሚገኝ ዩኒቨርሲቲ ጋር ፕሮጀክት ቅርፆ እየሰራ መሆኑን ተናገረ

ግንቦት 27፣2016 የአዲስ አበባ ዩኒቨርሲቲ ንግድ ስራ ት/ቤት፤ በሎጂስቲክስ መስክ የሴቶችን አስተዋፅኦ ለማሳደግ ጀርመን ከሚገኝ ዩኒቨርሲቲ ጋር ፕሮጀክት ቅርፆ እየሰራ መሆኑን ተናገረ፡፡ የንግድ ስራ ት/ቤቱ ከፋይናንስ ዘርፍ ባሻገር ከኢትዮጵያ የባህር ትራንስፖርትና ሎጅስቲክስ ድርጅት ጋር በመተባበር በዘርፉ ያለውን የሰው ኃይል እጥረት ለመቅረፍም እየሰራሁ ነው ብሏል፡፡ የትምህርት ተቋሙ ከተለያዩ የመንግስትና የግል ተቋማት ጋር በአጠቃላይ የኢንዱስትሪ ትስስር በመፍጠር የሀገሪቱን የፋይናንስ ዘርፍ ላይ ድጋፍ እያደረገ መሆኑ ተነግሯል፡፡ በሎጂስቲክስ መስክ ከኢትዮጵያ የባህር ትራንስፖርትና ሎጅስቲክስ ድርጅት ጋር በመተባበር የተቋሙን ሰዉ ኃይል ፍላጎትን ታሳቢ ያደረገ ፕሮጀክት ተግባራዊ ማድረጉን የሚናገሩት የአዲስ አበባ ዩኒቨርሲቲ ንግድ ስራ ት/ቤት ኃላፊው ዶ/ር ሶሎሞን ማርቆስ ናቸው፡፡ የሎጂስቲክስና ሳፕላይ ቼይን ትምህርት ክፍል በዘርፉ የሴቶችን አስተዋፅኦ ከፍ ለማድረግ ጀርመን ከሚገኘዉ ቴክኒካል ዩኒቨርሲቲ ኦፍ በርሊን ጋር በመተባበር ፕሮጀክት ቅርፆ ወደ ተግባር መግባቱንና የዘርፉን የምርምር አቅም ለማሳደግም የፒ ኤች ዲ ፕሮግራም መጀመሩንም ዶ/ር ሶሎሞን ተናግረዋል። የአዲስ አበባ ዩኒቨርሲቲ ንግድ ስራ ት/ቤት በሀገሪቱን የንግድ ስራዎችን በእዉቀት ለመምራት እንዲቻል በቀጣሪዎች ፍላጎት ላይ የተመሰረቱ አዳዲስ ፕሮግራሞችን በመቅረፅ በልዩ ልዩ መስኮች በአጠቃላይ ከ 6,4ዐዐ በላይ ተማሪዎችን እያሰለጠነ መሆኑን ሰምተናል፡፡ ምህረት ስዩም

Repost from AAU-Official
Photo unavailableShow in Telegram
Repost from AAU-Official
Photo unavailableShow in Telegram
إظهار الكل...
Photo unavailableShow in Telegram
Happening today To join the session, click this link: https://meet.google.com/oyq-stiq-oac
إظهار الكل...
Photo unavailableShow in Telegram
Photo unavailableShow in Telegram
Happening today To join the session online, click this link: https://meet.google.com/jxy-epao-ors
إظهار الكل...
Repost from AAU-Official
Photo unavailableShow in Telegram
President Commends AAU-SIDA Cooperation Link: http://www.aau.edu.et/blog/president-commends-aau-sida-cooperation/
إظهار الكل...
Repost from AAU-Official
Photo unavailableShow in Telegram