Construction Solution- @Consite Media[የግንባታ ሥራ ተቋራጮች]🏗
الذهاب إلى القناة على Telegram
Addis Ababa, Ethiopia Con-Site is a Comprehensive Construction Filed Works and Materials Reference Catalogue for Architects, Engineers, Consultants and Customer service. t.me/ConsitesolutionBot ☜|]Comments Construction Solution Official Service
إظهار المزيد3 587
المشتركون
-324 ساعات
+87 أيام
+4630 أيام
أرشيف المشاركات
🤚ጥያቄ? ምሽት ላይ, ይሳተፉ!
Q41) Weight of reinforcement concrete in kg/m3 is?
Construction Solution t.me/consite 🏗
የኢ.ጂ.ፒ (EGP) አዲሱ የመንግስት ግዥ ስርዓት ሂደት ላይ (Online Tender) አጠቃቀም በተመለከተ ምቾት፣ አስተማማኝነትና ታማኝነቱን እንዴት ታያላችሁ? እባኮትን አስተያየትዎን ያስገቡ፡፡
EGP is platform done by the government for Tender/bid submittal portal.
ለምዝገባ የሚያስፈልጉ:
For registration you only need ,
- VAT /TOT certificate
- National ID
- normal ID
- comptency certificate
- power of Attorney
It is free for registration. It may take 2- 7 days to get approval.
Ask any problem you got in preparing tender on EGP we have experts. @consite🏗
Social media
Construction Solution
Telegram | Facebook | Tiktok
+7
✨️✨️ለሴራሚክ ፈላጊወች አዲስ ነገር ከ ግላንስ ሴራሚክ ና ግራናይት ✨️✨️
🎯 ለህንጻዎ ወለል ና ግድግዳ ተጨማሪ ውበትን የሚያላብሱ
🎯 ከተለያዮ የሳይዝ ና ከለር አማራጭ ጋር 120×60 60×60 30x60 30×30
🎯 የውጭ ሀገር ሴራሚኮችን በተመጣጣኝ ዋጋ ይዘንለወት ቀረበናል
⚡️ በተጨማሪም የሀገር ዉስጥ ሴራሚክ አስገብተናል
ይምጡና ይጎብኙን
📍 አድራሻ ፡ ከፊጋ መብራት ወደ ማርያም በሚወስደው መንገድ በእርሱ ሱፐር ማርኬት ፊት ለፊት/ ዲ ኤች ገዳ አጠገብ
ለተጨማሪ መረጃ
በስልክ ቁጥሮቻችን 🤳 ይደውሉልን
☎️ 0911676967
☎️ 0970111177
𝐓𝐞𝐥𝐞𝐠𝐞𝐫𝐚𝐦: https://t.me/Glancegraniteandceramic
𝐓𝐢𝐤𝐓𝐨𝐤: @glanceceramicgranite
SAMROC
📈📈📈
በመዲናችን ልዩነት ፈጣሪ የግንባታ ሥራ ተቋራጭ ኩባንያ ሆኗል‼️
✅ የሚጠገን
✅ የሚስተካከል
✅ የሚሻሻል
✅ የሚቀየር እንዲሁም ዲዛይን ተሻሽሎ የሚገነባ ሕንፃ ወይም ቪላ ካለዎት ወደ እኛ ይምጡ‼️
🧱 ሳምሮክ 🧱
የግንባታ እና የማማከር ቢሮ ለማንኛውም የግንባታ፣ የዲዛይን፣ የጥገና እና የማማከር ሥራዎች ሲኖርዎት ወደኛ ይደውሉ ይምጡ‼️
አድራሻ፦ ለሚ ኩራ ክፍለ ከተማ ጽ/ቤት ፊት ለፊት አቡኪ ሕንፃ 3ኛ ፎቅ ቢሮ ቁጥር 306
🧱🧱🧱
0912241484/ 0975183484/ 0906120012
SAMROC
📈📈📈
በመዲናችን ልዩነት ፈጣሪ የግንባታ ሥራ ተቋራጭ ኩባንያ ሆኗል‼️
✅ የሚጠገን
✅ የሚስተካከል
✅ የሚሻሻል
✅ የሚቀየር እንዲሁም ዲዛይን ተሻሽሎ የሚገነባ ሕንፃ ወይም ቪላ ካለዎት ወደ እኛ ይምጡ‼️
🧱 ሳምሮክ 🧱
የግንባታ እና የማማከር ቢሮ ለማንኛውም የግንባታ፣ የዲዛይን፣ የጥገና እና የማማከር ሥራዎች ሲኖርዎት ወደኛ ይደውሉ ይምጡ‼️
አድራሻ፦ ለሚ ኩራ ክፍለ ከተማ ጽ/ቤት ፊት ለፊት አቡኪ ሕንፃ 3ኛ ፎቅ ቢሮ ቁጥር 306
🧱🧱🧱
0912241484/ 0975183484/ 0906120012
መንግስት የኮንዶሚኒየም ነዋሪዎችን በአስገዳጅነት የነጭ ቀለም ማስቀቢያ ብር መቀበል ጀመረ
- የማይከፍሉት መብራትና ውሃ ሊቋረጥባቸው ይችላል ተብሏል
(መሠረት ሚድያ)- በአዲስ አበባ ከተማ የሚገኙ የጋራ መኖርያ ቤቶችን (ኮንዶሚኒየሞችን) አስገዳጅ በሆነ ሁኔታ ነዋሪዎች ብር አዋጥተው እንዲያስቀቡ እየተደረገ መሆኑ ታወቀ።
መሠረት ሚድያ የደረሰው መረጃ እንደሚጠቁመው በአንዳንድ ሳይቶች ነዋሪዎች በአንድ ብሎክ እስከ 220 ሺህ ብር እንዲያዋጡ እየተገደዱ ነው።
ለምሳሌ በላፍቶ፣ በመብራት ጀሞ ኮንዶሚኒየም መንግስት ነዋሪውን በመሠብሰብ ቀለም ለማስቀባት ከ8 ሺህ ብር እስከ 20 ሺህ ብር ድረስ ክፈሉ እያለ መሆኑ ታውቋል።
"ህዝቡን አስጨንቀው ይዘዋል፣ ህዝቡም አንችልም ከየት እናመጣለን በልጆቻችን የምንተዳደር ነን፣ ጡረተኞች ነን፣ የወር ገቢያችንም ይህን ያህል አይደለም ብሎ ቢናገርም አንሰማም ብለዋል" ብለው ለሚድያችን የተናገሩት አንድ የላፍቶ ነዋሪ ይባስ ብሎ አንዲት ባለስልጣን በቅርቡ መጥታ "የማይከፍሉትን መብራትና ውሃ አቆርጣለሁ" ብላ መዛቷን ተናግረዋል።
"ህዝቡ የልማት አደናቃፊ ነው ብለው ያስሩኛል ብሎ ተጨንቋል፣ አስተዳዳሪዎቹ ብሩን አምጡ እራሳችን ነው የምናስቀባው ብለው እንቢ ብለዋል፣ ምናልባትም ለነዋሪው እንዲያስቀባ ቢተውለት ይህን ያህልም አይፈጅም ነበር" ያሉት ሌላኛው ነዋሪ ናቸው።
"ሰው ኑሮ ከብዶት ባለበት በዚህ ጊዜ ለቀለም ብር አምጣ ተብሎ እንዴት ይጠየቃል? ከየት ይመጣል? ኮንዶሚኒየም የሚኖረው ሰው አቅም ምን ያህል ነው? የራሳችንን ቤት መቀባት ብሎም የሚያፈስ ጣሪያ ይዘን በአንድ ጊዜ ይህን ሁሉ ብር ለምን እንጠየቃለን?" ያሉን ነዋሪዎቹ የሚመለከተውን አካል ምላሽ እንዲሰጣቸው ጠይቀዋል።
+3
ማስታወቂያ:-NAYHAf Construction Metal Trading- አቅራቢ🏗 ጥራትና ታማኝነትን የተላበሰ አገልግሎት" ከደንበኞች አብዛኛሆቻችሁ ታውቁታላችሁ
መገኛ አድራሻው ቦታ:-📍- ተክለሃይማኖት በርበሬ በረንዳ
ስልክ ቁጥር:-🔺📞+251- 944454610 🔺📞+251- 952730999 #LTZ 28 #LTZ 38 #LTZ 48 #CHS ከ ባለ 12mm ጀምሮ .... #RHS #I BEAM #U CHANNEL #H BEAM #Mesh Wire #የ ኣጥር ሽቦ #Galvanized Pipe #Angle #Aluminium Sheet #D ብረት#8 ቁጥር #ፌርሞችን በጥራትና በተመጣጣኝ ዋጋ ያገኛሉ! ስትፈልጉ በቀጥታ ይደውሉ.. .
ታምራት ፕሌት እና ጄቦልት አቅራቢ
📌ፕሌትና ጄቦልት በፈለጉት አይነት የተዘጋጀ አለን
♧ ሁሉን በአንድ ቦታ ለሁሉም ቅርብ
📍ኢትዮጵያ ዉስጥ የትም እንልክሎታለን
♧ ይደውሉልን ያማክሩን
0904040477
0911016833
👉የጥራት ቁጥጥር ለኢትዮጵያ ሬዲሚክስ ኮንክሪት ኢንዱስትሪ‼️
💫ኢትዮጵያ ውስጥ እያደገ በመጣው የሬዲሚክስ ኮንክሪት ኢንዱስትሪ ውስጥ የጥራት ቁጥጥርን ማስፈን የዘርፉን የወደፊት እጣ ፈንታ ብሩህ ሊያደርገው ይችላል።
አሁን አሁን በኢትዮጵያ ከፍተኛ ጥራት ያለው የኮንክሪት ፍላጎት እያደገ በመምጣቱ፣ የጥራት ቁጥጥርን አስፈላጊነት ማሳደግ ወሳኝ ነው።
የአዳዲስ ቴክኖሎጂዎች መስፋፋት በኢንዱስትሪው ውስጥ ያለውን የጥራት ቁጥጥር ለማሻሻል አስተዋጽኦ ያደርጋሉ።
ይህም አስተማማኝ፣ ረጅም ጊዜ የሚቆይ እና የበለጠ ወጪ ቆጣቢ ግንባታዎችን ዕውን እንዲሆኑ ያደርጋል፣ ይህም ለኮንስትራክሽን ኢንደስትሪውም ሆነ ለኢትዮጵያ ኢኮኖሚ ይጠቅማል።
በኢትዮጵያ በሬዲሚክስ ኮንክሪት ኢንዱስትሪ ላይ መካሄድ የሚገባው የጥራት ቁጥጥር ለኮንስትራክሽን ኢንደስትሪውንም ሆነ ለሀገሪቱ ኢኮኖሚ በርካታ አዎንታዊ ተጽእኖዎች አሉት። እነዚህ ተጽእኖዎች የሚከተሉትን ያካትታሉ፦
⏺የግንባታ ደህንነትን አስተማማኝነት ይጨምራል፦
የጥራት ቁጥጥር የኮንክሪት ግንባታዎችን ደህንነት ለማሻሻል ይረዳል። ይህ የሆነበት ምክንያት ከፍተኛ ጥራት ያለው ኮንክሪት የመሰባበር ወይም የመሰብሰብ እድሉ አነስተኛ ስለሆነ ነው።
⏺የቆይታ ጊዜ መጨመር፦
የጥራት ቁጥጥር የኮንክሪት አወቃቀሮችን ዘላቂነት ለመጨመር ይረዳል። ይህ የሆነበት ምክንያት ከፍተኛ ጥራት ያለው ኮንክሪት በተለያዩ ባዕድ ንጥረ ነገሮች የመጎዳት እድሉ አነስተኛ ነው።
⏺ወጪዎችን ለመቀነስ ያስችላል፦
የጥራት ቁጥጥር የግንባታ ፕሮጀክቶችን ወጪ ለመቀነስ ይረዳል። ምክንያቱም ከፍተኛ ጥራት ያለው ኮንክሪት አነስተኛ ጥገና ወይም ጨርሶ ጥገና ስለሚያስፈልገው ጭምር ነው።
⏺የደንበኛ እርካታን ይጨምራል፦
የጥራት ቁጥጥር የደንበኞችን እርካታ በኮንክሪት መዋቅሮች ለማሻሻል ይረዳል። ይህ የሆነበት ምክንያት ደንበኞች ደህንነታቸው የተጠበቀ፣ ረጅም አመት በሚቆዩ ግንባታዎችን ላይ የመርካት እድላቸው ሰፊ ነው።
በአጠቃላይ ኢትዮጵያ ውስጥ ላለው የሬዲሚክስ ኮንክሪት ኢንዱስትሪ የጥራት ቁጥጥር አስፈላጊ ነው። የኮንክሪት መዋቅሮችን ደህንነትን፣ ጥንካሬን እና ወጪ ቆጣቢነትን ለማሻሻል ይረዳል። በተጨማሪም የደንበኞችን እርካታ ለማሳደግ ይረዳል።
@etconp
በድጋሚ የወጣ የጨረታ ማስታወቂያ ቁጥር 8/2017
የጉራጌ ዞን ፋይናንስ መምሪያ ለጉራጌ ዞን ወጣቶችና ስፖርት መምሪያ እያስተዳደረው ያለው የወልቂጤ ስታዲየም ውስን የጥገና ስራዎች ለማከናወን የግንባታ ፈቃድ ያላቸው ተቋራጮችን አወዳድሮ ለማሰራት ይፈልጋል ፡፡ ስለዚህ በጨረታው መወዳደር የሚፈልጉ ተጫራቾች የሚከተሉትን ማሟላት ይኖርባቸዋል፤
1. ደረጃቸው ጂሲ5 እና ከዚያ በላይ ፈቃድ ያላቸው መሆን አለባቸው፡፡
2. የዘመኑን የንግድ ፈቃድ ያደሱ ሆነው ዋናውንና ኮፒውን ማቅረብ የሚችሉ፤
3. የዘመኑን የኮንስትራክሽን ሚኒስቴር እና የቫት ተመዝጋቢ መሆናቸውን የሚገልጽ የምስከር ወረቀት ማቅረብ የሚችሉ፤
4. በጨረታው ለመወዳደር የሚፈልጉ ተወዳዳሪዎች የሚገዙትን የጨረታ ሰነድ ጠቅሰው በማመልከቻ ሲጠይቁ ተወካዮች ከሆኑ ከድርጅቱ ህጋዊ ውክልና ይዘው መቅረብ አለባቸው:::
5. ተጫራቾች ይህ ማስታወቂያ ከወጣበት ቀን ጀምሮ እስከ 21ኛው ቀን 8፡00 ሰዓት ድረስ የማይመለስ ብር 500 /አምስት መቶ ብር/ በመከፈል ከጉራጌ ዞን ፋይናንስ መምሪያ በመቅረብ መግዛት ይችላሉ፡፡
6. ተጫራቾች የጨረታውን ቴከኒካልና ፋይናንሻል ዶክመንት ሲያቀርቡ፡-
ሀ/ ለቴክኒካል ዶከመንት አንድ ኦሪጅናል እና ሁለት ፎቶ ግራፊክ ኮፒዎች እያንዳንዳቸውን በሰም በማሸግ ሁሉንም በአንድ ትልቅ እናት ፖስታ በማሸግ የጨረታ ማስከበሪያ 100,000 /አንድ መቶ ሺህ ብር/ በባንክ በተረጋገጠ ሲፒኦ፣ ወይም ቢድ ቦንድ ከሆነ ለı20 /ለአንድ መቶ ሃያ ቀን/ የሚቆይ ቢድ ቦንድ ከኦሪጅናል ቴከኒካል ዶክመንት ጋር በማድረግ /ቴከኒካል በሚል በመለየት/፣
ለ/ ለፋይናንሻል ዶክመንት አንድ ኦሪጅናልና ሁለት ፎቶ ግራፊክ ኮፒ በሰም በማሸግ /ሁሉንም በአንድ ትልቅ እናት ፖስታ ውስጥ በማሸግ/ ፋይናንሻል በሚል በመለየት እስከ 21ኛው ቀን 8፡00 ሰዓት ድረስ በተዘጋጀው ሳጥን ማስገባት አለባቸው፣
7. የጨረታው ማስከበሪያ ሲፒኦ በጉራጌ ዞን ፋ/ኢ/ል/ መምሪያ ስም መሰራት አለበት፡፡
8. ከተራ ቁጥር 1-7 የተጠቀሱትን መስፈርቶች ሙሉ ለሙሉ ያላሟላ ተጫራች ከውድድር ውጪ ይሆናል፡፡
9. የጨረታው ቴከኒካል ዶከመንት በ21ኛው ቀን ከቀኑ 8፡30 ሰዓት ተጫራቾች ወይም ወኪሎቻቸው በተገኙበት ይከፈታል፡፡
10. የፋይናንሻል /የፕሮጀክቱ ግንባታ ዋጋ/ ከቴከኒከ ግምገማ ውጤት በኋላ የቴከኒክ ግምገማውን ያለፉት ተጫራቾች ሰነድ ብቻ የጨረታ ኮሚቴው በማስታወቂያ በሚገልፀው ቀን ይከፈታል፡፡
11. መ/ቤቱ የተሻለ መንገድ ካገኘ ጨረታውን ሙሉ በሙሉ ወይም በከፊል የመሠረዝ መብቱ የተጠበቀ ነው፡፡ ማሳሰቢያ፡-
1. በአፈፃፀም ምከንያት ለሶስት ዙር ማስጠንቀቂያ የተሰጣቸው መወዳደር አይችሉም፡፡
2. ጨረታው የሚከፈትበት ቀን በዓል ወይም ቅዳሜና እሁድ ከሆነ ወደሚቀጥለው የሥራ ቀን ይተላለፋል፡፡
3. በጨረታው ሂደት ውስጥ ተሻሽሎ የወጣው የክልሉ የግዢ መመሪያ ተግባራዊ እንደሚደረግ እንገልጻለን፡፡
ስበስጠ መረጃ፡- 0113300112
የጉራጌ ዞን ፋይናንስ መምሪያ ወልቂጤ
አዲሰ ዘመን ሚያዝያ 3 ቀን 2017 ዓ. ም ዕትም ላይ የተወሰደ
አብይ እንዲደርስ ህንፃ ሥራ ተቋራጭ
ክፍት የስራ ቦታ @consite🏗
متاح الآن! بحث تيليغرام 2025 — أهم رؤى العام 
