cookie

نحن نستخدم ملفات تعريف الارتباط لتحسين تجربة التصفح الخاصة بك. بالنقر على "قبول الكل"، أنت توافق على استخدام ملفات تعريف الارتباط.

avatar

ዘኢትዮጵያ™®

إظهار المزيد
Ethiopia11 386Amharic9 446الفئة غير محددة
مشاركات الإعلانات
196
المشتركون
لا توجد بيانات24 ساعات
لا توجد بيانات7 أيام
لا توجد بيانات30 أيام

جاري تحميل البيانات...

معدل نمو المشترك

جاري تحميل البيانات...

00:40
Video unavailableShow in Telegram
21.78 MB
00:39
Video unavailableShow in Telegram
ወልቂጤ ዩኒቨርስቲ
إظهار الكل...
16.70 MB
ከዚህ ቀደም "#አልገባኝም" ድንቅ ቴአትር መድረኩን አድምቀውታል.... አሁን ደግሞ #የእግዜር #ጣት" የተሰኘውን ቴአትራቸውን አዘጋጅተው በክብር ኑ! የጥበብ አፍቃሪያን ተመልከቱን ይሉናል። እሁድ መስከረም 22 ዘጠኝ ሰዓት በሲዳማ ባህል አዳራሽ
إظهار الكل...
ለመላው የክርስትና እምነት ተከታዮች እንኳን ለመስቀል በአል አደረሳችሁ…አደረሰን መልካም የመስቀል በዓል ይሁንላችሁ....ይሁንልን
إظهار الكل...
Photo unavailableShow in Telegram
ወዴት እንደምወስዳት አላውቅም ፡፡ ምንስ ላደርግላት ፡፡ በኪሴ ቤሳ ቤስቲን የለም ፡፡ በምን ህመሟን ስቃዬዋን ላስታግስ አቤት ሰው ግን ይገርማል ፡፡ ያለው በመኪናውና በብርና በወርቁ እየጀነነ ይህቺን ሕጻን እያየ ያልፋል ፡፡ በልብስ ተሸፍኖ በወርቅና በብሩ ያግጥ እንጂ ሰው ውስጡ ባዶ ወና ነው ፡፡ ብር ፤ ወርቅ የሰው ልጅ እንዲያስብ ለሰው ልጅ እድል አይሰጥም ታዲያ ምን ይደረግ የሰው ልጅ‹‹ በዚህ ሃሳብ ውስጥ ሆኜ የአስፓልት መንገድ ተሸገርን እኔና ሕጻኗ …………ከጊዚያት በኋላ ያቺ በከበቧት ሰዎች ተበልታለች ፡፡ እናቷም የለችም አርፋለች ፡፡ ቤታቸውም ፋርሷል ፡፡ በቦታውም ፎቅ ተገንብቷል ፡፡ እኔ ግን አለው ፡፡ ከተገነባው ፎቅ ስር ካለው መሸታ ቤት የውስኪ ብርጭቆዬን ጨብጬ ጥግ ላይ ተቀምጭለው ፡፡ አንዲት ኮረዳ ከፊት ለፊቴ ተቀምጣ ብቻዋን ትስቃለች ፡፡ …………… ያላለቀ ሀሳብ ነው ለማንኛዉም ❓🖊 ፅኁፍ ፡- ታምራት አብርሃም ስልክ 0919541732/ 0912676243 Email:[email protected]
إظهار الكل...
Photo unavailableShow in Telegram
Photo unavailableShow in Telegram
ወዴት እንደምወስዳት አላውቅም ፡፡ ምንስ ላደርግላት ፡፡ በኪሴ ቤሳ ቤስቲን የለም ፡፡ በምን ህመሟን ስቃዬዋን ላስታግስ አቤት ሰው ግን ይገርማል ፡፡ ያለው በመኪናውና በብርና በወርቁ እየጀነነ ይህቺን ሕጻን እያየ ያልፋል ፡፡ በልብስ ተሸፍኖ በወርቅና በብሩ ያግጥ እንጂ ሰው ውስጡ ባዶ ወና ነው ፡፡ ብር ፤ ወርቅ የሰው ልጅ እንዲያስብ ለሰው ልጅ እድል አይሰጥም ታዲያ ምን ይደረግ የሰው ልጅ‹‹ በዚህ ሃሳብ ውስጥ ሆኜ የአስፓልት መንገድ ተሸገርን እኔና ሕጻኗ …………ከጊዚያት በኋላ ያቺ በከበቧት ሰዎች ተበልታለች ፡፡ እናቷም የለችም አርፋለች ፡፡ ቤታቸውም ፋርሷል ፡፡ በቦታውም ፎቅ ተገንብቷል ፡፡ እኔ ግን አለው ፡፡ ከተገነባው ፎቅ ስር ካለው መሸታ ቤት የውስኪ ብርጭቆዬን ጨብጬ ጥግ ላይ ተቀምጭለው ፡፡ አንዲት ኮረዳ ከፊት ለፊቴ ተቀምጣ ብቻዋን ትስቃለች ፡፡ …………… ያላለቀ ሀሳብ ነው ፅኁፍ ፡- ታምራት አብርሃም ስልክ :- +251919541732 / +251912676243 Email [email protected]
إظهار الكل...
ወዴት እንደምወስዳት አላውቅም ፡፡ ምንስ ላደርግላት ፡፡ በኪሴ ቤሳ ቤስቲን የለም ፡፡ በምን ህመሟን ስቃዬዋን ላስታግስ አቤት ሰው ግን ይገርማል ፡፡ ያለው በመኪናውና በብርና በወርቁ እየጀነነ ይህቺን ሕጻን እያየ ያልፋል ፡፡ በልብስ ተሸፍኖ በወርቅና በብሩ ያግጥ እንጂ ሰው ውስጡ ባዶ ወና ነው ፡፡ ብር ፤ ወርቅ የሰው ልጅ እንዲያስብ ለሰው ልጅ እድል አይሰጥም ታዲያ ምን ይደረግ የሰው ልጅ‹‹ በዚህ ሃሳብ ውስጥ ሆኜ የአስፓልት መንገድ ተሸገርን እኔና ሕጻኗ …………ከጊዚያት በኋላ ያቺ በከበቧት ሰዎች ተበልታለች ፡፡ እናቷም የለችም አርፋለች ፡፡ ቤታቸውም ፋርሷል ፡፡ በቦታውም ፎቅ ተገንብቷል ፡፡ እኔ ግን አለው ፡፡ ከተገነባው ፎቅ ስር ካለው መሸታ ቤት የውስኪ ብርጭቆዬን ጨብጬ ጥግ ላይ ተቀምጭለው ፡፡ አንዲት ኮረዳ ከፊት ለፊቴ ተቀምጣ ብቻዋን ትስቃለች ፡፡ …………… ያላለቀ ሀሳብ ነው ለማንኛዉም ❓🖊 ፅኁፍ ፡- ታምራት አብርሃም ስልክ 0919541732/ 0912676243 Email:[email protected]
إظهار الكل...
Photo unavailableShow in Telegram
ስል ሳግ ባፈነው ድምጼ ጠየቅኩ ፡፡ ከቆሙት ሰዎች መካከል የጥቂቱ ድምጽ ‹‹እሷ ኮ አትሰማም ፤ አትናገርምም ዱዳና ደንቆሮ ናት‹‹ አለኝ ፡፡ በቃላቶቻቸው እጅግ ተናድጄ ተናጋሪውን ከብዙ ሰዎች ውስጥ ፈለኩሁ ፡፡ አሰስኩ ፡፡ የሁሉም ሰው ድምጹና መልኩ ተመሳሰለብኝ ተነጋሪውን መለየት አቃተኝ ፡፡ ‹‹አቤት! ሰው ግን ! ምላሱ‹‹ ! …በገዛ ሀሳቡና ተግባሩ ከንቱ የሆነ ፍጡር በምግባሩ ፡፡ በዚህ ከንቱ ሃሳብ መሀል እየተመላለስኩ ያቺ ብላቴና በትንንሽ ጣቶቿ ትነካካኝ ጀመር ፡፡ አይኖቼን በአይኖቿ ሳበች ። ጣቶቿን ቀስራ በሰማያዊ ሸራ የተወጠረ ቤታቸውን አሳየችኝ ፡፡ የሕጻኗን ጣት ተከትሎ የብዙኃኑ አይን በታጠረ ቤታቸው ላይ አረፈ ፡፡ አንድ ጎርናና ድምጽ ተሰማ ‹‹ያ ቤታቸው ነው ትላንት ማታ አባቷ አረፈ‹‹ አለ ፡፡ አንገቴን ሰበር አድርጌ ተናጋሪውን ተመለከትኩ ፡፡ ትንሽ ከእግር ጥፍሩ እስከ ራስ ጠጉሩ ተመለከትኩ ፡፡ ውሀ ሰማያዊ መነጽሩን ግንባሩ ላይ ሰቅሏል ፡፡ ፊቱ በፂም ተሸፍኗል ፡፡ ሆዱም በስብ መወጠሩን ያሳብቃል ፡፡ በጮማ ያበጠ ሆዱን ወደ ፊት ወጥሮ ደጋግሞ የእጁን የወርቅ ሀብሉን ይነካካል ፡፡ በቀንጠተኛ እየተመለከተን ከኋላው ዞሮ ከአንድ ጎልማሳ እጅ ጃኬቱን ተቀብሎ ኪሶቹን ፈተሸና የመኪና ቁልፉን አውጥቶ በእጁ እየተጫወተ ወጣቱን አስከትሎ አልፎን መኪና ውስጥ ገብቶ ተፈተለከ ፡፡ የሰው ልብ ከባለመኪናው ጋር ተንሻፎ ሄዷል ፡፡ በአግራሞት ይመለከተውም ነበር ፡፡ ህጻኗ ተረስታለች ፡፡ ሕመሟ ስቃዬዋና ለቅስዋ ሁሉ ተረስቷል ፡፡ ሁሉም ሰው የመኪናውን ጢስ ተከትሎ ሄዷል ፡፡ ተበታትኗል ፡፡ እኔና ሕጻኗ ብቻችን ብቻ ቀረን ፡፡ ትንሽዋ ሕጻን የቤታቸውን አቅጣጫ በጣቷ እያሳየች ትገፋኝ ጀመር ፡፡ እኔም ተገፈሁላት ፡፡ ጣቶቿን ይዤ ከተቀመጥቅኩበት ተነሳው ፡፡ ይቀጥላል!
إظهار الكل...
Photo unavailableShow in Telegram
ትንሽዋን ህጻን የወረራት ሀዘንና እንባ ተመልክቼ አዘንኩ ፡፡ የልጅቷ የልብ ስብራትዋ ተሰማኝ ፡፡ ያ በሀዘን ፊቱ የተጎሳቆለው ወዳጄ ንግግሩን ቀጠለ ‹‹አባትዋ እንደሞተ እናትዋ በባሏ ሞት ምክንያት ከገባችበት ሀዘን መውጣት አልቻለችም ፡፡ ከአጠገቡም ኩርምት እንዳለች አብረው ተቀምጣለች‹‹ አለኝ ፡፡ ውስጤ ተረበሸ ፡፡ አንጄቴ ተላወሰ ፡፡ መናገርም መስማትም አቃተኝ ፡፡ ከአይኔ ላይ የማያባራ እንባ ይወርድ ጀመረ ፡፡ የወዳጄን ትከሻ በዝምታ ለቅቄ መሬት ላይ በቂ’ጤ ዘርፈጥ ብዬ ተቀመጥኩ ፡፡ አዘንኩ ፡፡ እውነት ከልቤ አዘንኩ ፡፡ የህጻኗ ለቅሶ የእናቷ የኀዘን መከራ አንጀቴን በማይጠፋ እሳት ያነዳው ጀመረ ፡፡ ከፋኝ ፡፡ አንገቴን ወደ መሬት ደፍቼ በጉንጮቼ በሚፈሰው እንባ ደረቅ መሬት አረጠብኩ ፡፡ አልቻልኩም ፡፡ በተቀመጥኩበት ተንሰቅስቄ አለቀስኩ ፡፡ ሕጻኗን የከበባት ሰው ሁሉ ወደኔ ተመለሰ ፡፡ ግራ ገባው ፡፡ አልጎመጎመ ፡፡ ለቁመቴ ትከሻውን መስእዋት ያደረገው ወዳጄ ሁሉን ቀድሞ ሁለት እጆቹን ትከሻዬ ላይ አሳረፈ ፡፡ በቅጽበት የህጻኗ ትእይንት ተረስቶ የእኔ ተጀመረ ፡፡ ተናደድኩ ፡፡ በሰዎች መሀል አሻግሬ ያቺውን ህጻን ተመለከትኩ ፡፡ ኩርምት ብላ እንደተቀመጠች ታነባለች ፡፡ በተሰባበረ ስሜት ዳዴ እያልኩ ወደ ህጻኗ ሄድኩ ፡፡ አይኖችዋን ተመለከትኩ ፡፡ ህጻኗ በደከሙት አይኖችዋ ስትመለከተኝ እንባ ቀደመኝና እቅፍ አድርጊያት ተንሰቅስቄ አለቀስኩ ፡፡ ህጻኗም ተከትለኝ ታለቅስ ጀመር ፡፡ ለቅሷዋ ውስጥ ሳግ አለ ፡፡ እንበዋ ወደታች ቁልቁል ተምዘግዝጎ ሰውነቴ ላይ ስወርድ እንደ ፍም እሳት ይፋጃል ፡፡ ፊቷን በእጆቼ እየዳሰስኩ ‹‹ምን ላድርግልሽ ..ምን ትፈልጊያለሽ‹‹ ይቀጥላል!
إظهار الكل...
اختر خطة مختلفة

تسمح خطتك الحالية بتحليلات لما لا يزيد عن 5 قنوات. للحصول على المزيد، يُرجى اختيار خطة مختلفة.