cookie

نحن نستخدم ملفات تعريف الارتباط لتحسين تجربة التصفح الخاصة بك. بالنقر على "قبول الكل"، أنت توافق على استخدام ملفات تعريف الارتباط.

avatar

Save Oromia 💪

Orommumma ጥቆማ ለመስጠት የውስጥ መስመር ሜሴጅ ለማድረግ👉 @justice287

إظهار المزيد
مشاركات الإعلانات
16 944
المشتركون
-1824 ساعات
-737 أيام
-24030 أيام

جاري تحميل البيانات...

معدل نمو المشترك

جاري تحميل البيانات...

00:26
Video unavailableShow in Telegram
🚩 ቴዲ አፍሮ "የዐብደላም የቀጀላም" ልጅ ስላለመሆኑ… ————— . "ቴዲ አፍሮ ለምን አግላይ ተባለ? እሱ የፍቅር ሰው ነው" ይሉኛል… ብላቴናው ፍቅር ባለፈበት አልፎ አያውቅም… በእሱና በአካባቢው ባሉ ሰዎች ዘንድ የሠፈረውን የአግላይነት ዛር ያሳያችሁ ዘንድ አንድ አጭር ቪዲዮ ሼር ላድርጋችሁ… . የብላቴናው ቴዲ አፍሮ ሠርግ ላይ ነው። አርቲስት ዓለማየሁ እሸቴ መድረክ ላይ ወጥቶ ንግግር እያደረገ ነው። ቴዲ አፍሮን ለምን እንደሚወደው ለተመልካቹ ሲገልጽ እንዲህ አለ… . ❝ቴዲ ደግሞ የማንም ሳይሆን፣ የዐብደላም የቀጀላም ሳይሆን የኢትዮጵያ ልጅ በመሆኑ እንኮራበታለን!❞ . ዓለማየሁ እሸቴ ይህንን ሲናገር Teddy Afro እና አብረውት ያሉት ሰዎች በደስታ ሲፍነከነኩ ይታያል። በዓለማየሁ እሸቴም ሆነ ንግግሩ ባፍነከነከው ቴዲ አፍሮ ዘንድ የ"ዐብደላ"ም ሆነ የ"ቀጀላ" ልጅ መሆን እንኳን ሊያኮራ ይቅርና "ኢትዮጵያዊ"ም አያሰኝም። ምክንያቱም ዐብደላ የእስላም፣ ቀጀላ የኦሮሞ ስም ስለሆኑ… በቴዲና በከበቡት አድኃሪያን ዘንድ እንደነውር የሚታዩ ማንነቶችን የሚወክሉ ስለሆኑ… . አያችሁልኝ… በዓለማየሁ እሸቴዋ "ዐብደላና ቀጀላን የምትጠየፍ ኢትዮጵያ" እና በቴዲ አፍሮ ዐፄያዊ "ኢትዮጵያ" መካከል የይዘትም የቅርጽም ልዩነት የለም። የሁለቱም "ኢትዮጵያ" በልሙጣዊነት ደዌ የምትማቅቅ፣ አፈሯ ተምሶ የተቀበረች አሐዳዊት አገር ናት… ለዚያም ነው ቴዲ አፍሮ የዐብደላም የቀጀላም ልጅ እንዳልሆነ "ሲያበሥሩት" እጅጉን የሚፍነከነከው። . ያም ሆነ ይህ ያቺን የሰጠመች ደሴት ፍለጋ ባህር መጥለቅ፣ አፈር መማሳቸውን ይቀጥሉ! በብዙኃኑ ኢትዮጵያዊ ቀብር ላይ ካልሆነ ያቺ ኢትዮጵያ ዳግም እንደማትመጣ ማርዳቱ ደግሞ የእኛ ሥራ ይሆናል! Issac ishetu . #ቴዲአፍሮ #አሐዳዊነት #ኢትዮጵያ
إظهار الكل...
8.19 MB
👍 16😡 4 1😱 1
💥አንገት ቆራጭ የአማራ ፋኖና መረጃ አቀባባዮቻቸው በተቀደሰው የኦሮሚያ ምድር ውስጥ ምን ይሰራሉ? 💥
إظهار الكل...
👍 13
Photo unavailableShow in Telegram
የኔ የኔ ብቻ ነው የሌሎች ግን የኔም ነው የሚል ፈሊጥ የተጠናወተው የአማራ ኤሊት ******** የኣማራ ኤሊቶች (አዝማሪዎች፣ደብተራዎች) ምን ነካቸው? ተጋሩዎች ከተፈናቀሉበት የራሳቸው መሬት ሲመለሱ የሚሰጧቸውን ስም ማጥፋት ተመልከቱ? የኣማራ ኤሊቶች በመላው ኢትዮጵያ እየተንቀሳቀሱ፣ሰፍረው ሲሰሩ ህገ መንግስት እየጠቀሱ ተንቀሳቅሶ የትም ቦታ ስለ መስራት ይደሰኩራሉ። ፊንፊኔ፣ድሬ ዳዋ፣ሐዋሳ፣አዳማ፣ቢሾፍቱ፣ደራ የመሳሰሉ ቦታዎችን የሁሉም ኢትዮጵያዊ ነው ይሉናል። የራሳችን ነው የሚሉት ነገር ግን የራሳቸው ያልሆኑ ቦታዎች እንደ ወልቃይት-ፀገጤ፣ፀለምት የመሳሰሉትን ቦታዎች የኔ የግሌ ነው ብለው ደም መፋሰስ እንዲመጣ አድርገዋል።
إظهار الكل...
👍 14 1😡 1
#Update💥 የአንገት ቆራጭ፣ደፋሪና ዘራፊ አማራ ፋኖዎች መገዳደል ዛሬም እንደቀጠለ ነው። አቶ ተፈራ ማሞ ጠፋ የተባለው ከ2 ቀን በፊት ሲሆን አሰግድ በጥይት ተመትቶ የቆሰለው ምናልባት የሞተው ደግሞ ትናንትና ነው። አቶ ተፈራ ማሞ የመከታው ቡድንን እንደተቀላቀለ ታውቋል።🔥🔥
إظهار الكل...
👍 17😡 3🥱 2 1😱 1
እምነት  በኦሮሞ ዘንድ ሦስት ዓይነት የእምነት ዘርፎች አሉ እነሱም ባህላዊ እምነት ክርስትናና እስልምና ናቸው። ከእስልምናና ክርስትና እምነቶች በፊት ኦሮሞ የራሱ እምነት አለው ። በአንድ “ዋቀዮ” ወይም የእንግሊዝኛ ተቀራራቢ “God” በሆነው ያምናሉ ። አምልኮ ባዕድ ፈጽሞ አያውቁም ።  የሚያመልኩት ጉዳሌ (idol) (ጣኦት) ሆነ ተመሳሳይ ማምለኪያ ሃውልት (ምስል) የላቸውም ። m.de Alemeida 1628 46 የሚከተለውን ብሏል “ጋሎች (ኦሮሞዎች) እስላምም ሆነ ክርስቲያን ወይም ኢአማኒያን (አረመኔ) አይደሉም” ምክንያቱም የመስገጃ ጉዳሌዎች የላቸውምና “የኦሮሞ “ዋቃ በሁሉ ኦሮሞ ዘንድ አንድ ነው እሱም የሁሉ ነገር ሠሪ ፈጣሪ ነው።  የሕይወት ምንጭ፥በሁሉ ሥፍራ የሚገኝ መጀመሪያና መጨረሻ የሌለው ፡ገናናነቱ ሊደርስበት የማይቻል የፈለገውን ለማድረግና ማድረግ የሚችል ብፁዕ (ንጹህ) የዕውነተኛ የፍርድ ባለቤት ፡ ለወንጀልና ለመተላለፍ እንዲሁም ለቅጥፈት ትዕግሥት የሌለው (ቀሳፊ) ነው ። ዋቀዮ አንዳንዴም “ዋቃ” ይባላል ። የአንድ ዋቃን ወይም ይኸንኑ መለኮታዊ ኃይልን በብዙ መልኩ ሊገልጹ የሚችሉ አያና የተባሉ አያሌ ቅዱሣት መሰል ኃይላት አሉ። በአያናና በኦሮሞ መካከል በጥሩ ሁኔታ (በሰመረ ሁኔታ) አገናኝ የሆኑ(ድልድዮች) “ቃሉ” ወይም “ቃልቲ” የተባሉ አሉ ። (ቃሉ ለወንድ ቃልቲ ለሴት መጠሪያ ነው ።) ቃሉ በክርስትናው እምነት ውስጥ እንዳለው እንደ ጳጳስና በእሥልምናው ውስጥ እንዳለው እንደ “ኢማም” ዓይነት የሆነ (ተመሳሳይ ደረጃ ያለው) ነው ። ቃሉ የሃይማኖትና የመንፈሳዊ ክብረበዓላት አዋቂ የሆነና ከአያና ውስጥ ከአንዱ ጋር ልዩና የጠበቀ ግንኙነት ያለው በተወሰነ ወቅትም ይኸው አያና የሚሠፍርበት ወይም የሚነግሥበት ሰው ነው ። ምንም እንኳ የቃሉ” የሃላፊነት ሥራ በዘር የሚተላለፍ ቢሆንም ማንም ሌላ ሰው ከአያና (ዘር) ጋር ልዩ የሆነ ግንኙነት ስለመፍጠሩ (እንደነገሠበት) በተጨባጭ ካስመሰከረ “ቃሉ” ወይም “ቃልቲ”ለመሆን ይቻላል ። በኦሮሞ ህብረተሰብ ዘንድ ቃሉ በጐሳውና በውልደቱ ደረጃው (የዘር ሃረግ) እጅግ የተከበረና ግምባር ቀደም ቦታ የተሰጠው ሰው ነው ። የጠራና የነፃ ተብሎም ይገመታል ። 
إظهار الكل...
👍 13 3
Photo unavailableShow in Telegram
👍 3
Photo unavailableShow in Telegram
አዝማሪ ቴዲ ንፍሮ እና አብይ አህመድ የሚናፍቋት ኢትዮጵያ በቴዲ አፍሮ ዘፈን ውስጥና በአማራ ተረት ውስጥ ብቻ ተቀርፃ የምትኖር ነች። የምትናፍቋት ጨፍላቂ ኢትዮጵያ መቼም መቼም አትኖርም!!!!
إظهار الكل...
👍 28 5💯 4😡 3🥱 2
Repost from Jabeessaa Qeerroo
በተደጋጋሚ የfb ገጼ እየተዘጋ ቢሆንም ዳግም ይሄንን ከፍተናል ሼር በማድርግና ቤተሰብ እንድትሆኑ ከወዲሁ መልዕክታችን ነው.... https://www.facebook.com/profile.php?id=61560637590856&mibextid=ZbWKwL
إظهار الكل...
Log in or sign up to view

See posts, photos and more on Facebook.

👍 6🙏 2
#UPDATE እንዲህ ነው ሳትገረፍ ማውራት አኪላ የተባለ የነ ዘመነ ካሴ ቡድን የነመከታው ቡድን ባለ ቀይ ቦኔትና ባህር ሀይል ማረክን ሲሉ የነበረው ልብሶቹን እና ቦኔቱን አሰፍተው እንደነበረ ተናገረ... ወይ እነ እየመጡ ነው።😂
إظهار الكل...
😁 8👍 3🥱 2
Repost from INFO - 24
አስቸኳይ ''ልጄ ከተወለደች 20 ቀኗ ነዉ፤ ለሰርጀሪ የሚሆን በጭንቅላት የሚገባ ቱቦ ያስፈልጋታል።,, አባት አሰላሙ ዓለይኩም ሙጂብ ሠላም አመሸክ ተቸግሬ ላስቸግርክ ነው። ልጄ ከተወለደች ሃያ ቀንዋ ነው። ልጄን አሞብኝ መገናኛ የሚገኘው ላንሴት ሆስፒታል ከስተኘሁዋት 20 ቀንዋ ነው። የበሽታው ዓይነት እራስዋ ላይ የውሃ ክምችት አለባት ተብሎ ለሁለተኛ ጊዜ ሰርጀሪ ተደርጋ ነበር ሰርጀሪው እንፌክሽን ፈጥሮ ህክምናው እንደቀጠለ ነው። ሰርጀሪውም ለሶስተኛ ጊዜ ልትደረግ ነው ሰርጀሪ ስትደረግ እራስዋ ላይ የሚገባ ቱቦ ነበር ያን ቱቦ ከሀገር ውጭ አስመጣ ስለተባልኩኝ በዚህች ሶስትና አራት ቀን ውስጥ ከአሜሪካም ሆነ ከኤሮፕ የሚገቡ እህት ወንድሞች ካሉ ይሄንን ቱቦ እንዲተባበሩኝ በአላህ ስም እጠይቃለሁ። ገንዘቡን እዚህ ቅድሚያ አስገባለሁ:: ስልክ ቁጥር 📲0924 33 37 90
إظهار الكل...
2👍 1
اختر خطة مختلفة

تسمح خطتك الحالية بتحليلات لما لا يزيد عن 5 قنوات. للحصول على المزيد، يُرجى اختيار خطة مختلفة.