cookie

نحن نستخدم ملفات تعريف الارتباط لتحسين تجربة التصفح الخاصة بك. بالنقر على "قبول الكل"، أنت توافق على استخدام ملفات تعريف الارتباط.

avatar

ልባም ሴት

በሴቶች ውስጣዊ ማንነት ላይ ትኩረት በማድረግ ሴቶችን ልባም ሴት ወደ መሆን እንዲያድጉ የሚረዳ መንፈሳዊ ቻናል:: ለአስተያየት @SamriiGetu

إظهار المزيد
مشاركات الإعلانات
5 199
المشتركون
-924 ساعات
-397 أيام
+2030 أيام
توزيع وقت النشر

جاري تحميل البيانات...

Find out who reads your channel

This graph will show you who besides your subscribers reads your channel and learn about other sources of traffic.
Views Sources
تحليل النشر
المشاركاتالمشاهدات
الأسهم
ديناميات المشاهدات
01
ልባም ሴትነት የሚሰጥ ማዕረግ ሳይሆን የሚኖር ህይወት ነው።
2603Loading...
02
ውሳኔሽ ያለ ተግባር ዋጋ እንደሌለው ሁሉ ተግባርሽም ቀጣይነት ከሌለው ዋጋ የለውም።
7047Loading...
03
በነጻ ይማሩ!    እግዚአብሔርን የሚያስከብር ህይወት መኖር ይፈልጋሉ? እንግዲያውስ ሚሽነሪ ዩኒቨርሲቲ ክርስቲያናዊ ብቸኝነት ፣ ክርስቲያናዊ እጮኝነት እና ክርስቲያናዊ ጋብቻ በሚል ርዕስ በነጻ እያስተማረ ይገኛል። የእጅ ስልኮዎን ወይንም ኮምፒውተር በመጠቀም በኦንላይን መማር ይችላሉ። 👉ለመዝገብ በቴሌግራም ያናግሩን  @musupport “ነፍስ እውቀት የሌለባት ትሆን ዘንድ መልካም አይደለም፤”  (ምሳሌ 19፡2) 📚www.missionaryuniversity.org ከዲፕሎማ በላይ መማር ከፈለጉ ይመዝገቡ👉 https://bit.ly/3y46rtB ለበለጠ መረጃ @musupport 📞+251960840001 ቴሌግራም ቻናል 👇👇👇👇👇👇👇 https://t.me/+8s0AlnmXwBwzZTNk
7856Loading...
04
ያሰብሽውን ስኬት ለመቀዳጀት ህልምሽ ጋር ለመድረስ እንዲሁ በምኞት ብቻ ምንም የሚመጣ ነገር የለም ጀግኒት ህልምሽ ጋር ለመድረስ በቂ የሆኑ ምክንያቶችሽን እያለፍሽ መስራት መትጋት መንቀሳቀስ መቻል አለብሽ!
8688Loading...
05
“ኢየሱስ ክርስቶስ ከሙታን በመነሣቱ ለሕያው ተስፋና ለማይጠፋ፥ እድፈትም ለሌለበት፥ ለማያልፍም ርስት እንደ ምሕረቱ ብዛት ሁለተኛ የወለደን የጌታችን የኢየሱስ ክርስቶስ አምላክና አባት ይባረክ፤ ይህም ርስት በመጨረሻው ዘመን ይገለጥ ዘንድ ለተዘጋጀ መዳን በእምነት በእግዚአብሔር ኃይል ለተጠበቃችሁ ለእናንተ በሰማይ ቀርቶላችኋል።” — 1ኛ ጴጥሮስ 1፥3-5 እንኳን አደረሳችሁ ተወዳጆች 🙏
9653Loading...
06
ስለ ጻድቅ የሚሞት በጭንቅ ይገኝ ይሆናል ስለ ቸር ሰው ሊሞት እንኳ የሚደፍር ምናልባት ይገኝ ይሆናል ነገር ግን ገና ኃጢያተኛ ሳለን ክርስቶስ ስለ እኛ ሞቶልን እግዚአብሔር ለእኛ ያለውን የራሱን ፍቅር በዚህ አስረዳን ኃጢያታችንን እንደ ህመም ቆጥረህ ፈውስ ሊትሆንን ጓዳችን ገባህ የኛ ረቡኒ የኛ ጠያቂ የጓዳችን ወዳጅ ዳርቻ የሌለውን ፍቅርህን የቱ ቃላታችን ይገልፅዋል የቱ ክብርስ ይገባሀል አይ የኛ እግዚአብሔር እንደው ያንተ ነገር ምን ይባላል❤️‍🩹
1 24310Loading...
07
ኢሳይያስ 53 ¯¯¯¯¯¯¯¯¯¯ ¹ የሰማነውን ነገር ማን አምኖአል? የእግዚአብሔርስ ክንድ ለማን ተገልጦአል? ² በፊቱ እንደ ቡቃያ ከደረቅም መሬት እንደ ሥር አድጎአል፤ መልክና ውበት የለውም፥ ባየነውም ጊዜ እንወድደው ዘንድ ደም ግባት የለውም። ³ የተናቀ ከሰውም የተጠላ፥ የሕማም ሰው ደዌንም የሚያውቅ ነው፤ ሰውም ፊቱን እንደሚሰውርበት የተናቀ ነው፥ እኛም አላከበርነውም። ⁴ በእውነት ደዌያችንን ተቀበለ ሕመማችንንም ተሸክሞአል፤ እኛ ግን እንደ ተመታ በእግዚአብሔርም እንደ ተቀሠፈ እንደ ተቸገረም ቈጠርነው። ⁵ እርሱ ግን ስለ መተላለፋችን ቈሰለ፥ ስለ በደላችንም ደቀቀ፤ የደኅንነታችንም ተግሣጽ በእርሱ ላይ ነበረ፥ በእርሱም ቍስል እኛ ተፈወስን። ⁶ እኛ ሁላችን እንደ በጎች ተቅበዝብዘን ጠፋን፤ ከእኛ እያንዳንዱ ወደ ገዛ መንገዱ አዘነበለ፤ እግዚአብሔርም የሁላችንን በደል በእርሱ ላይ አኖረ። ⁷ ተጨነቀ ተሣቀየም አፉንም አልከፈተም፤ ለመታረድ እንደሚነዳ ጠቦት፥ በሸላቶቹም ፊት ዝም እንደሚል በግ፥ እንዲሁ አፉን አልከፈተም። ⁸ በማስጨነቅና በፍርድ ተወሰደ፤ ስለ ሕዝቤ ኃጢአት ተመትቶ ከሕያዋን ምድር እንደ ተወገደ ከትውልዱ ማን አስተዋለ? ⁹ ከክፉዎችም ጋር መቃብሩን አደረጉ፥ ከባለጠጎችም ጋር በሞቱ፤ ሆኖም ግፍን አላደረገም ነበር፥ በአፉም ተንኮል አልተገኘበትም ነበር። ¹⁰ እግዚአብሔርም በደዌ ያደቅቀው ዘንድ ፈቀደ፤ ነፍሱን ስለ ኃጢአት መሥዋዕት ካደረገ በኋላ ዘሩን ያያል፥ ዕድሜውም ይረዝማል፥ የእግዚአብሔርም ፈቃድ በእጁ ይከናወናል። ¹¹ ከነፍሱ ድካም ብርሃን ያያል ደስም ይለዋል፤ ጻድቅ ባሪያዬም በእውቀቱ ብዙ ሰዎችን ያጸድቃል፥ ኃጢአታቸውን ይሸከማል። ¹² ስለዚህም እርሱ ብዙዎችን ይወርሳል፥ ከኃያላንም ጋር ምርኮን ይከፋፈላል፤ ነፍሱን ለሞት አሳልፎ ሰጥቶአልና፥ ከዓመፀኞችም ጋር ተቈጥሮአልና እርሱ ግን የብዙ ሰዎችን ኃጢአት ተሸከመ፥ ስለ ዓመፀኞችም ማለደ።
1 72211Loading...
08
የቀጣዩን ትውልድ መዋያ የተሻለ እናድርገው !! ልህቀት የንባብ ማጎልበቻ በአዲስ አበባ የጎተራ ማሳለጫ ድልድይ ስር የአደባባይ ቤተ መፅሐፍ እየሰራ ይገኛል እናም በነገው ቅዳሜ ከማለዳ 3:00 ሰዓት ጀምሮ በዚያው ስፍራ የትምህርት ቤቶች የውድድር ፕሮግራም እና የእነዚህን ተወዳጅ ፀሐፊያኖች መፅሐፍ ከ8:00 ጀምሮ በድጋሚ ስለሚመረቅ የቀጣዩን ትውልድ መዋያ የተሻለ እናድርገው እያልኖ በዚህ ድንቅ ቀን በመገኘት አሻራዎን እንዲስቀምጡ በታላቅ ደስታ ጋብዘኖታል:: tel:+251901122031 https://t.me/Lihket_Reading
1 2492Loading...
09
"ብርቱ ሴት" የመፅሀፍ ምረቃ "ብርቱ ሴት" የፈለገችውን ለማድረግ አትፈራም፣ ፍላጎቷን ትከተላለች እና ሰዎች ስለሷ ያላቸውን አመለካከት አትፈራም። ሰዎች የሚመለከቷት(አርአያ) ሰው ነች፣ እና ለሌሎችን መካሪ ነች፣ እንዲሁም ተንከባካቢ እና ደግ ነች፣ በጥልቅ ትረዳለች። ብርቱ ሴቶች ዓለምን የመቅረጽ ኃይል አላቸው እና እንደነሱ ያሉትን የበለጠ መፈለግ አለብን፡፡ሴቶች አወንታዊ ማህበራዊ ለውጦችን ያመጣሉ፡፡በታሪክ ውስጥ ጠንካራ ሴቶች ዓለምን ሲቀርጹ ኖረዋል።አንዳንዶች ስራዎቻቸው ከሞቱም በኋላ ለረጅም ጊዜ የማይጠፋ ታሪክ ነው ለብዙ ዘመናት ይነሳል ይታወሳል፡፡ ሴቶች አምራቾች፣ ሸማቾች እና ፈጣራ ላይ ጎበዝ ናቸው። ብዙውን ጊዜ የማያቋርጥ የሥርዓተ-ፆታ እንቅፋቶችን በመጋፈጥ ስኬታማ መሆን እንደሚችሉ በየቀኑ የሚያረጋግጡ የምጣኔ ሀብት ወኪሎች ናቸው፡፡ብርቱ ሴት መሆን ሁል ጊዜ ቀላሉ ነገር አይደለም፣ ነገር ግን ይህን ሲያደርጉ ድፍረት እና ፅናት ማለት ምን ማለት እንደሆነ መልስ ናቸው። 👉ከ"ብርቱ ሴት "መጽሐፍ የተወሰደ #SRM -በዶ/ር በረከት አስናቀ በአዲስ አበባ እና አከባቢዋ የምትገኙ ሁሉ ተጋብዛቿል 🙏🙏
1 5154Loading...
10
"ብርቱ ሴት" የመፅሀፍ ምረቃ "ብርቱ ሴት" የፈለገችውን ለማድረግ አትፈራም፣ ፍላጎቷን ትከተላለች እና ሰዎች ስለሷ ያላቸውን አመለካከት አትፈራም። ሰዎች የሚመለከቷት(አርአያ) ሰው ነች፣ እና ለሌሎችን መካሪ ነች፣ እንዲሁም ተንከባካቢ እና ደግ ነች፣ በጥልቅ ትረዳለች። ብርቱ ሴቶች ዓለምን የመቅረጽ ኃይል አላቸው እና እንደነሱ ያሉትን የበለጠ መፈለግ አለብን፡፡ሴቶች አወንታዊ ማህበራዊ ለውጦችን ያመጣሉ፡፡በታሪክ ውስጥ ጠንካራ ሴቶች ዓለምን ሲቀርጹ ኖረዋል።አንዳንዶች ስራዎቻቸው ከሞቱም በኋላ ለረጅም ጊዜ የማይጠፋ ታሪክ ነው ለብዙ ዘመናት ይነሳል ይታወሳል፡፡ ሴቶች አምራቾች፣ ሸማቾች እና ፈጣራ ላይ ጎበዝ ናቸው። ብዙውን ጊዜ የማያቋርጥ የሥርዓተ-ፆታ እንቅፋቶችን በመጋፈጥ ስኬታማ መሆን እንደሚችሉ በየቀኑ የሚያረጋግጡ የምጣኔ ሀብት ወኪሎች ናቸው፡፡ብርቱ ሴት መሆን ሁል ጊዜ ቀላሉ ነገር አይደለም፣ ነገር ግን ይህን ሲያደርጉ ድፍረት እና ፅናት ማለት ምን ማለት እንደሆነ መልስ ናቸው። 👉ከ"ብርቱ ሴት "መጽሐፍ የተወሰደ #SRM -ዶ/ር በረከት አስናቀ በአዲስ አበባ እና አከባቢዋ የምትገኙ ሁሉ ተጋብዛቿል 🙏🙏
10Loading...
11
Media files
10Loading...
ልባም ሴትነት የሚሰጥ ማዕረግ ሳይሆን የሚኖር ህይወት ነው።
إظهار الكل...
👍 18
ውሳኔሽ ያለ ተግባር ዋጋ እንደሌለው ሁሉ ተግባርሽም ቀጣይነት ከሌለው ዋጋ የለውም።
إظهار الكل...
40👍 4
Photo unavailableShow in Telegram
በነጻ ይማሩ!    እግዚአብሔርን የሚያስከብር ህይወት መኖር ይፈልጋሉ? እንግዲያውስ ሚሽነሪ ዩኒቨርሲቲ ክርስቲያናዊ ብቸኝነት ፣ ክርስቲያናዊ እጮኝነት እና ክርስቲያናዊ ጋብቻ በሚል ርዕስ በነጻ እያስተማረ ይገኛል። የእጅ ስልኮዎን ወይንም ኮምፒውተር በመጠቀም በኦንላይን መማር ይችላሉ። 👉ለመዝገብ በቴሌግራም ያናግሩን  @musupport “ነፍስ እውቀት የሌለባት ትሆን ዘንድ መልካም አይደለም፤”  (ምሳሌ 19፡2) 📚www.missionaryuniversity.org ከዲፕሎማ በላይ መማር ከፈለጉ ይመዝገቡ👉 https://bit.ly/3y46rtB ለበለጠ መረጃ @musupport 📞+251960840001 ቴሌግራም ቻናል 👇👇👇👇👇👇👇 https://t.me/+8s0AlnmXwBwzZTNk
إظهار الكل...
👍 3
ያሰብሽውን ስኬት ለመቀዳጀት ህልምሽ ጋር ለመድረስ እንዲሁ በምኞት ብቻ ምንም የሚመጣ ነገር የለም ጀግኒት ህልምሽ ጋር ለመድረስ በቂ የሆኑ ምክንያቶችሽን እያለፍሽ መስራት መትጋት መንቀሳቀስ መቻል አለብሽ!
إظهار الكل...
30
“ኢየሱስ ክርስቶስ ከሙታን በመነሣቱ ለሕያው ተስፋና ለማይጠፋ፥ እድፈትም ለሌለበት፥ ለማያልፍም ርስት እንደ ምሕረቱ ብዛት ሁለተኛ የወለደን የጌታችን የኢየሱስ ክርስቶስ አምላክና አባት ይባረክ፤ ይህም ርስት በመጨረሻው ዘመን ይገለጥ ዘንድ ለተዘጋጀ መዳን በእምነት በእግዚአብሔር ኃይል ለተጠበቃችሁ ለእናንተ በሰማይ ቀርቶላችኋል።” — 1ኛ ጴጥሮስ 1፥3-5 እንኳን አደረሳችሁ ተወዳጆች 🙏
إظهار الكل...
15👍 2
ስለ ጻድቅ የሚሞት በጭንቅ ይገኝ ይሆናል ስለ ቸር ሰው ሊሞት እንኳ የሚደፍር ምናልባት ይገኝ ይሆናል ነገር ግን ገና ኃጢያተኛ ሳለን ክርስቶስ ስለ እኛ ሞቶልን እግዚአብሔር ለእኛ ያለውን የራሱን ፍቅር በዚህ አስረዳን ኃጢያታችንን እንደ ህመም ቆጥረህ ፈውስ ሊትሆንን ጓዳችን ገባህ የኛ ረቡኒ የኛ ጠያቂ የጓዳችን ወዳጅ ዳርቻ የሌለውን ፍቅርህን የቱ ቃላታችን ይገልፅዋል የቱ ክብርስ ይገባሀል አይ የኛ እግዚአብሔር እንደው ያንተ ነገር ምን ይባላል❤️‍🩹
إظهار الكل...
🥰 23 5👍 1
ኢሳይያስ 53 ¯¯¯¯¯¯¯¯¯¯ ¹ የሰማነውን ነገር ማን አምኖአል? የእግዚአብሔርስ ክንድ ለማን ተገልጦአል? ² በፊቱ እንደ ቡቃያ ከደረቅም መሬት እንደ ሥር አድጎአል፤ መልክና ውበት የለውም፥ ባየነውም ጊዜ እንወድደው ዘንድ ደም ግባት የለውም። ³ የተናቀ ከሰውም የተጠላ፥ የሕማም ሰው ደዌንም የሚያውቅ ነው፤ ሰውም ፊቱን እንደሚሰውርበት የተናቀ ነው፥ እኛም አላከበርነውም። ⁴ በእውነት ደዌያችንን ተቀበለ ሕመማችንንም ተሸክሞአል፤ እኛ ግን እንደ ተመታ በእግዚአብሔርም እንደ ተቀሠፈ እንደ ተቸገረም ቈጠርነው። ⁵ እርሱ ግን ስለ መተላለፋችን ቈሰለ፥ ስለ በደላችንም ደቀቀ፤ የደኅንነታችንም ተግሣጽ በእርሱ ላይ ነበረ፥ በእርሱም ቍስል እኛ ተፈወስን። ⁶ እኛ ሁላችን እንደ በጎች ተቅበዝብዘን ጠፋን፤ ከእኛ እያንዳንዱ ወደ ገዛ መንገዱ አዘነበለ፤ እግዚአብሔርም የሁላችንን በደል በእርሱ ላይ አኖረ። ⁷ ተጨነቀ ተሣቀየም አፉንም አልከፈተም፤ ለመታረድ እንደሚነዳ ጠቦት፥ በሸላቶቹም ፊት ዝም እንደሚል በግ፥ እንዲሁ አፉን አልከፈተም። ⁸ በማስጨነቅና በፍርድ ተወሰደ፤ ስለ ሕዝቤ ኃጢአት ተመትቶ ከሕያዋን ምድር እንደ ተወገደ ከትውልዱ ማን አስተዋለ? ⁹ ከክፉዎችም ጋር መቃብሩን አደረጉ፥ ከባለጠጎችም ጋር በሞቱ፤ ሆኖም ግፍን አላደረገም ነበር፥ በአፉም ተንኮል አልተገኘበትም ነበር። ¹⁰ እግዚአብሔርም በደዌ ያደቅቀው ዘንድ ፈቀደ፤ ነፍሱን ስለ ኃጢአት መሥዋዕት ካደረገ በኋላ ዘሩን ያያል፥ ዕድሜውም ይረዝማል፥ የእግዚአብሔርም ፈቃድ በእጁ ይከናወናል። ¹¹ ከነፍሱ ድካም ብርሃን ያያል ደስም ይለዋል፤ ጻድቅ ባሪያዬም በእውቀቱ ብዙ ሰዎችን ያጸድቃል፥ ኃጢአታቸውን ይሸከማል። ¹² ስለዚህም እርሱ ብዙዎችን ይወርሳል፥ ከኃያላንም ጋር ምርኮን ይከፋፈላል፤ ነፍሱን ለሞት አሳልፎ ሰጥቶአልና፥ ከዓመፀኞችም ጋር ተቈጥሮአልና እርሱ ግን የብዙ ሰዎችን ኃጢአት ተሸከመ፥ ስለ ዓመፀኞችም ማለደ።
إظهار الكل...
16👍 6🥰 3
Photo unavailableShow in Telegram
የቀጣዩን ትውልድ መዋያ የተሻለ እናድርገው !! ልህቀት የንባብ ማጎልበቻ በአዲስ አበባ የጎተራ ማሳለጫ ድልድይ ስር የአደባባይ ቤተ መፅሐፍ እየሰራ ይገኛል እናም በነገው ቅዳሜ ከማለዳ 3:00 ሰዓት ጀምሮ በዚያው ስፍራ የትምህርት ቤቶች የውድድር ፕሮግራም እና የእነዚህን ተወዳጅ ፀሐፊያኖች መፅሐፍ ከ8:00 ጀምሮ በድጋሚ ስለሚመረቅ የቀጣዩን ትውልድ መዋያ የተሻለ እናድርገው እያልኖ በዚህ ድንቅ ቀን በመገኘት አሻራዎን እንዲስቀምጡ በታላቅ ደስታ ጋብዘኖታል:: tel:+251901122031 https://t.me/Lihket_Reading
إظهار الكل...
👍 6
Photo unavailableShow in Telegram
"ብርቱ ሴት" የመፅሀፍ ምረቃ "ብርቱ ሴት" የፈለገችውን ለማድረግ አትፈራም፣ ፍላጎቷን ትከተላለች እና ሰዎች ስለሷ ያላቸውን አመለካከት አትፈራም። ሰዎች የሚመለከቷት(አርአያ) ሰው ነች፣ እና ለሌሎችን መካሪ ነች፣ እንዲሁም ተንከባካቢ እና ደግ ነች፣ በጥልቅ ትረዳለች። ብርቱ ሴቶች ዓለምን የመቅረጽ ኃይል አላቸው እና እንደነሱ ያሉትን የበለጠ መፈለግ አለብን፡፡ሴቶች አወንታዊ ማህበራዊ ለውጦችን ያመጣሉ፡፡በታሪክ ውስጥ ጠንካራ ሴቶች ዓለምን ሲቀርጹ ኖረዋል።አንዳንዶች ስራዎቻቸው ከሞቱም በኋላ ለረጅም ጊዜ የማይጠፋ ታሪክ ነው ለብዙ ዘመናት ይነሳል ይታወሳል፡፡ ሴቶች አምራቾች፣ ሸማቾች እና ፈጣራ ላይ ጎበዝ ናቸው። ብዙውን ጊዜ የማያቋርጥ የሥርዓተ-ፆታ እንቅፋቶችን በመጋፈጥ ስኬታማ መሆን እንደሚችሉ በየቀኑ የሚያረጋግጡ የምጣኔ ሀብት ወኪሎች ናቸው፡፡ብርቱ ሴት መሆን ሁል ጊዜ ቀላሉ ነገር አይደለም፣ ነገር ግን ይህን ሲያደርጉ ድፍረት እና ፅናት ማለት ምን ማለት እንደሆነ መልስ ናቸው። 👉ከ"ብርቱ ሴት "መጽሐፍ የተወሰደ #SRM -በዶ/ር በረከት አስናቀ በአዲስ አበባ እና አከባቢዋ የምትገኙ ሁሉ ተጋብዛቿል 🙏🙏
إظهار الكل...
👍 13
Photo unavailableShow in Telegram
"ብርቱ ሴት" የመፅሀፍ ምረቃ "ብርቱ ሴት" የፈለገችውን ለማድረግ አትፈራም፣ ፍላጎቷን ትከተላለች እና ሰዎች ስለሷ ያላቸውን አመለካከት አትፈራም። ሰዎች የሚመለከቷት(አርአያ) ሰው ነች፣ እና ለሌሎችን መካሪ ነች፣ እንዲሁም ተንከባካቢ እና ደግ ነች፣ በጥልቅ ትረዳለች። ብርቱ ሴቶች ዓለምን የመቅረጽ ኃይል አላቸው እና እንደነሱ ያሉትን የበለጠ መፈለግ አለብን፡፡ሴቶች አወንታዊ ማህበራዊ ለውጦችን ያመጣሉ፡፡በታሪክ ውስጥ ጠንካራ ሴቶች ዓለምን ሲቀርጹ ኖረዋል።አንዳንዶች ስራዎቻቸው ከሞቱም በኋላ ለረጅም ጊዜ የማይጠፋ ታሪክ ነው ለብዙ ዘመናት ይነሳል ይታወሳል፡፡ ሴቶች አምራቾች፣ ሸማቾች እና ፈጣራ ላይ ጎበዝ ናቸው። ብዙውን ጊዜ የማያቋርጥ የሥርዓተ-ፆታ እንቅፋቶችን በመጋፈጥ ስኬታማ መሆን እንደሚችሉ በየቀኑ የሚያረጋግጡ የምጣኔ ሀብት ወኪሎች ናቸው፡፡ብርቱ ሴት መሆን ሁል ጊዜ ቀላሉ ነገር አይደለም፣ ነገር ግን ይህን ሲያደርጉ ድፍረት እና ፅናት ማለት ምን ማለት እንደሆነ መልስ ናቸው። 👉ከ"ብርቱ ሴት "መጽሐፍ የተወሰደ #SRM -ዶ/ር በረከት አስናቀ በአዲስ አበባ እና አከባቢዋ የምትገኙ ሁሉ ተጋብዛቿል 🙏🙏
إظهار الكل...